TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Python Заметки

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Најди сличен содржај

Изворен канал @pythonotes · Post #120 · 17 јул.

Опубликовал для вас один из своих учебных проектов моего курса про PySide2 — LaunchPanel. Это панель, которая выезжает сверху экрана когда к ней подводишь курсор. Содержит кнопки для запуска любых команд. 🔸 можно добавить любые команды 🔸 одна кнопка может содержать много вариантов одной команды. Доступ к ним через контекстное меню 🔸 панель настраивается через файлы конфига Но самое главное в этом проекте то, что почти каждая строка задокументирована!😱 Что используется в проекте? 🔸 стилизация виджетов через StyleSheet 🔸 настройка отображения окна как панели без рамок, заголовка и всего остального 🔸 использование файлов конфига 🔸 HTML текст в виджетах 🔸 анимация свойств виджета (позиция и прозрачность) 🔸 реакция виджета на курсор 🔸 запуск подпроцессов 🌎 Исходники забираем здесь Смотрите, изучайте, пользуйтесь 😉 #qt#source

Hashtags

Резултати

Пронајдени 5 слични објави

Пребарај: #houseoffederation

当前筛选 #houseoffederation清除筛选

ለክልሎች የሚተላለፍ የጋራ ገቢ መጠን እያደገ መጥቷል - አቶ አገኘሁ ተሻገር *************** ለክልሎች የሚተላለፈው የጋራ ገቢ መጠን በከፍተኛ ሁኔታ እያደገ መምጣቱን የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር አስታወቁ። ምክር ቤቱ በገቢዎች ሚኒስቴር እና በማዕድን ሚኒስቴር ተሰብስቦ በቀመሩ መሠረት የሚተላለፈው የክልሎች ድርሻ በትክክል መድረሱን ለማረጋገጥ በተከናወነ የፋይናንስና ሕጋዊነት ኦዲት ግኝት ላይ የውይይት መድረክ አካሂዷል። በመድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት አፈ-ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር፤ በሚኒስቴር መሥሪያ ቤቶች የሚሰበሰበው የጋራ ገቢ ለክልሎች ለማስተላለፍ የሚሰላበት ቀመር ማሻሻያ እንደተደረገበት አስታውሰዋል። ከማሻሻያው አስቀድሞ ክልሎች ከጋራ ገቢ የሚያገኙት ድርሻ 4.2 ቢሊዮን ብር ብቻ እንደነበረ ጠቁመው፤ አሁን ላይ መጠኑ በከፍተኛ ሁኔታ መጨመሩን ገልጸዋል። እንደ አፈ-ጉባኤው ማብራሪያ፣ በ2017 በጀት ዓመት ብቻ ከጋራ ገቢ ለክልሎች የሚከፋፈለው ድርሻ 91.73 ቢሊዮን ብር ደርሷል። በተያዘው የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሰባት ወራት ውስጥ ብቻ ከ71 ቢሊዮን ብር በላይ ማከፋፈል መቻሉ በመድረኩ ተመልክቷል። የውይይት መድረኩ በኦዲት ግኝት ሪፖርቱ ላይ በዝርዝር በመምከር፣ የሀብት ክፍፍሉ ፍትሐዊነትና ሕጋዊነትን ይበልጥ ለማረጋገጥ በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ትኩረት አድርጎ እንደሚቀጥል ታውቋል። በሳምሶን ገድሉ #EthiopianBroadcastingCorporation#Ethiopia#HouseOfFederation#BudgetAllocation#RegionalRevenue

Borkena

@borkena · Post #5832 · 23.02.2026 г., 10:56

የፌደሬሽን ምክርቤት አከራካሪ የምርጫ ክልሎች ከትግራይ ክልል ውጭ ሆነው እንዲቆዩ ወሰነ። የፌዴሬሽን ምክር ቤት አወዛጋቢ ቦታዎች ላይ ውሳኔ አሳልፏል። የኢትዮጵያ ፌዴሬሽን ምክር ቤት በአማራ እና በትግራይ ክልሎች መካከል አከራካሪ በሆኑ አምስት የምርጫ ክልሎች ላይ ልዩ ውሳኔ ማሳለፉን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታውቋል። ምክር ቤቱ ለቦርዱ በላከው ደብዳቤ መሠረት ሁመራ፣ አዲረመፅ፣ ኮረም አፍላ፣ ጠለምት እና ራያ አላማጣ የይገባኛል ጥያቄያቸው እልባት እስኪያገኝ ድረስ ከትግራይ ክልል ውጭ ሆነው እንዲቆዩ ወስኗል። በእነዚህ አካባቢዎች የሚኖሩ ዜጎች ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ወይም ለፌዴራል ብቻ በቀጥታ ድምፅ እንዲሰጡ ይደረጋል ብሏል። በአካባቢዎቹ ያለው የይገባኛል ውዝግብ በሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓት እልባት እስኪያገኝ ድረስ፣ የክልል ምክር ቤት ምርጫ ለጊዜው ተራዝሞ ወደፊት እንዲካሄድ መወሰኑን ገልጿል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በበኩሉ፣ ከጥር 22 ቀን 2018 ዓ.ም. ጀምሮ ለሚያካሂደው የመራጮች ምዝገባ ይህንኑ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ውሳኔ ተፈጻሚ ለማድረግ አስፈላጊውን ዝግጅት እያደረገ መሆኑን አስታውቋል። #​​Ethiopia #AddisAbaba#ElectoralBoardofEthiopia#news#ዜና#HouseofFederation

Borkena

@borkena · Post #5975 · 11.03.2026 г., 14:35

ክሱን በፍቃዳቸው አቋረጡ። እነ አቶ ጌታቸው ረዳ በምርጫ ቦርድ ላይ የመሰረቱትን ክስ አነሱ የዲሞክራሲያዊ ስምረት ትግራይ (ስምረት) ፓርቲ ሊቀመንበር የሆኑት አቶ ጌታቸው ረዳ፣ በኢትዮጵያ ብሔራዊ የምርጫ ቦርድ ላይ መስርተውት የነበረውን ክስ በገዛ ፈቃዳቸው ማንሳታቸውን ለፍርድ ቤት አስታውቀዋል። ​ ከሳሾች ክሱ አሁን ባለው ሁኔታ ውጤት እንደማያመጣ በማመናቸው በፈቃዳቸው አንስተዋል ተብሏል። ክሱ በመነሳቱ ምክንያት ቀደም ሲል በቦርዱ ውሳኔ ላይ ተጥሎ የነበረው የጊዜያዊ እገዳ ትዕዛዝ ተሰርዟል። ​ በዚህም መሰረት የምርጫ ቦርድ ያስተላለፈው ውሳኔ በቀጥታ ተፈጻሚ ይሆናል። ​​#Ethiopia#AddisAbaba#Ethiopian_news#news#houseoffederation#GetachewReda#NBE#ዜና#ምርጫ#ጌታቸውረዳ