TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Python Заметки

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Најди сличен содржај

Изворен канал @pythonotes · Post #120 · 17 јул.

Опубликовал для вас один из своих учебных проектов моего курса про PySide2 — LaunchPanel. Это панель, которая выезжает сверху экрана когда к ней подводишь курсор. Содержит кнопки для запуска любых команд. 🔸 можно добавить любые команды 🔸 одна кнопка может содержать много вариантов одной команды. Доступ к ним через контекстное меню 🔸 панель настраивается через файлы конфига Но самое главное в этом проекте то, что почти каждая строка задокументирована!😱 Что используется в проекте? 🔸 стилизация виджетов через StyleSheet 🔸 настройка отображения окна как панели без рамок, заголовка и всего остального 🔸 использование файлов конфига 🔸 HTML текст в виджетах 🔸 анимация свойств виджета (позиция и прозрачность) 🔸 реакция виджета на курсор 🔸 запуск подпроцессов 🌎 Исходники забираем здесь Смотрите, изучайте, пользуйтесь 😉 #qt#source

Hashtags

Резултати

Пронајдени 2 слични објави

Пребарај: #industrialization

当前筛选 #industrialization清除筛选

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የቡሳ ጎኖፋ ኦሮሚያ የተቀናጀ የምግብ ኢንዱስትሪ ግንባታን አስጀመሩ ******************* ዛሬ የተጀመረው የቡሳ ጎኖፋ ኦሮሚያ የተቀናጀ የምግብ ኢንዱስትሪ ግንባታ የበቆሎ እና የአኩሪ አተር ዱቄት እንዲሁም 14 ተጓዳኝ የበቆሎ ውጤት ምርቶችን ለማምረት የታቀደ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባስተላለፉት መልዕክት፣ ፕሮጀክቱ ተጠናቆ ወደ ሥራ ሲገባ በቀን 2 ሺህ ቶን በቆሎ እና 120 ቶን አኩሪ አተር የማምረት አቅም ይኖረዋል። ፕሮጀክቱ ከ6 ሺህ 500 በላይ ለሚሆኑ ሠራተኞች ቋሚ እና ጊዜያዊ የሥራ ዕድል እንደሚፈጥር ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጠቅሰዋል። አክለውም ለአካባቢው አርሶ አደሮች፣ ለኅብረት ሥራ ማኅበራት እና ለግል ዘርፍ አምራቾች የእሴት ሰንሰለትን በማገዝ ለአካባቢው አርሶ አደሮች ሰፊ ገበያ ይፈጥራል፣ የአካባቢውን ኢኮኖሚ ያሳድጋል ብለዋል። #EthiopianBroadcastingCorporation#Ethiopia#PMAbiyAhmed#Agriculture#Industrialization#EconomicGrowth

የሀገር ውስጥ ባለሀብቶች በማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ በመሠማራት "የልዩ ኢኮኖሚ ዞኖች" እድል ተጠቃሚ እንዲሆኑ ጥሪ ቀረበ ************** የሀገር ውስጥ ባለሀብቶች ወደ ማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ በመግባት በልዩ ኢኮኖሚ ዞኖች የተመቻቸው ልዩ እድል ተጠቃሚ እንዲሆኑ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኦፕሬሽን ዘርፍ ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ፍጹም ከተማ ጥሪ አቀረቡ። በንግድ ሥራ ላይ የተሰማሩ ባለሀብቶች ወደ ማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ቢገቡ ለሀገርም ሆነ ለራሳቸው የላቀ ውጤት ማስመዝገብ እንደሚችሉም ኃላፊው ጠቁመዋል። የኮርፖሬሽኑ ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ፍጹም ከተማና የኮርፖሬሽኑ የሕግ መምሪያ ኃላፊ አቶ ታሪኩ አዱኛ ከኤፍ ኤም አዲስ 97.1 ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ በዘርፉ እየተከናወኑ ያሉ የሪፎርም ሥራዎችንና የቀጣይ አቅጣጫዎችን አስመልክተው ሰፊ ማብራሪያ ሰጥተዋል። ልዩ ኢኮኖሚ ዞኖች ማኑፋክቸሪንግን፣ ቴክኖሎጂን፣ ሎጅስቲክስንና የነፃ ንግድ ቀጠናን በአንድ ላይ አቀናጅተው የያዙ መሆናቸውም በውይይቱ ተመላክቷል። የልዩ ኢኮኖሚ ዞንነት መስፈርቱን የሚያሟሉ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ወደ ልዩ ኢኮኖሚ ዞንነት እንዲቀየሩ እየተደረገ ሲሆን፣ እስካሁንም 12ቱ ፓርኮች .....https://web.facebook.com/share/p/1DyCgYJedA/ #EthiopiaSEZ#IPDC#EconomicReform#Industrialization#InvestInEthiopia#ManufacturingAfrica