TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Python Заметки

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Најди сличен содржај

Изворен канал @pythonotes · Post #146 · 16 сеп.

Функция sub в regex может принимать функцию в качестве аргумента repl. 📄 Из документации: If repl is a function, it is called for every non-overlapping occurrence of pattern. The function takes a single match object argument, and returns the replacement string. То есть для каждого совпадения будет вызвана функция для вычисления замены вместо замены на одну и ту же строку для всех совпадений. Иными словами, для замены разных совпадений на разные строки не потребуется запускать re.sub() много раз для каждой строки замены. Достаточно определить функцию, которая вернёт строку для каждого из совпадений. Описание слишком запутанное🤔, давайте лучше рассмотрим на простом примере: Создаем карту замены. То есть какие строки на какие требуется менять. remap = { 'раз': '1', 'два': '2', 'три': '3', 'четыре': '4', 'пять': '5', } Пишем функцию поиска строки для замены. Единственным аргументом будет объект re.Match. Используя данные этого объекта мы вычисляем замену on-the-fly! def get_str(match: re.Match): word = match.group(1) return remap.get(word.lower()) or word Пример текста. text = '''Раз Два Три Четыре Пять Вместе будем мы считать Пять Четыре Три Два Раз Мы считать научим вас ''' Теперь запускаем re.sub и вместо строки замены (repl) подаём имя функции. (Данный паттерн ищет отдельные слова в тексте) >>> print(re.sub(r'(\w+)', get_str, text)) 1 2 3 4 5 Вместе будем мы считать 5 4 3 2 1 Мы считать научим вас Думаю, достаточно наглядно 🤓 #libs#regex

Hashtags

Резултати

Пронајдени 3 слични објави

Пребарај: #adwaspirit

当前筛选 #adwaspirit清除筛选

ከዓድዋ እስከ ሕዳሴ፤ ከሕዳሴ እስከ ባሕር በር! ********************** ዓድዋ ለእኛ ተራራን የመናድ፣ የማይቻለውን የመቻል እና የአንድነት ትልቅ ማህተማችን ነው። ያ ትናንት በዓድዋ ተራራዎች ላይ የነደደው የድል መንፈስ፣ ዛሬም በደምስራችን ውስጥ አለ! ትናንት፦ በዓድዋ የጥቁር ሕዝቦች የነጻነት ፋና ሆንን። ዛሬ፦ ያው የማይበገረው የዓድዋ መንፈስ ታላቁን የሕዳሴ ግድባችንን ዳር አደረሰ። በስንዴ ሉዓላዊነት ታሪክ ተሠራ፤ የዓባይን ወንዝ ለብርሃን እና ለብልፅግና አዋልነው። ነገ፦ ቀጣዩ የታሪክ ምዕራፍ ተጀምሯል፤ የባሕር በር ጉዳይ የሕልውናችን፣ የኢኮኖሚ ነፃነታችን እና የትውልድ ጥያቄ ነው። ትናንት በጋራ ቆመን ያላሸነፍነው ፈተና የለም፤ ዛሬም በዚያው በዓድዋ ፅናት እና በሕዳሴው ወኔ የባሕር በር ጥያቄያችንን በድል እንደምናጠናቅቅ ጥርጥር የለውም! ታሪክ ይደገማል! ኢትዮጵያ በልጆቿ አንድነት ከፍ ብላ ትቀጥላለች! #Ethiopia#AdwaSpirit#GERD#SeaAccess#የሕዳሴግድብ#የባሕርበር#EBC

ዓድዋ ትመስክር - ኢትዮጵያ የሚገባትን የባሕር በር ታገኛለች! **** ትናንት በዓድዋ ተራሮች ላይ “አንገዛም!” ብለው የጥቁር ሕዝብ የነፃነት ፋና የሆኑባት ኢትዮጵያ፣ ዛሬ ደግሞ የታሪክ፣ የሕግ እና የተፈጥሮ መብቷን ለማስከበር ዳግም ተነስታለች። ዓድዋ ያስተማረን አንድ ትልቅ እውነት አለ፤ ኢትዮጵያ በኢ-ፍትሐዊነት እና ባልተገባ መንገድ የተነፈገችውን እና የተጫነባትን ጫና እና በደል እምቢ በማለት ከመቀልበስ የሚያግዳት ምድራዊ ኃይል አለመኖሩን ነው! የባሕር በር ጥያቄ የቅንጦት ሳይሆን የኅልውና፣ የኢኮኖሚ ነፃነት እና የታሪክ ዕዳ ነው። አባቶች በደማቸው ሉዓላዊነታቸውን እንዳስበሩ ሁሉ፣ ይህ “የዓድዋ ትውልድ” ደግሞ በብልሃቱ፣ በዲፕሎማሲው እና በቆራጥነቱ ኢትዮጵያን ከአፍሪካ ቀንድ የባሕር ሞገዶች ጋር ዳግም ያገናኛታል። ትናንት ተራራው ምስክር ነበረ፤ ዛሬ ደግሞ የባሕር በሩ ምስክር ይሆናል! የኢትዮጵያ ትንሣኤ የሚረጋገጠው በምግብ ሉዓላዊነት ብቻ ሳይሆን፣ ሰማያዊውን አድማስ ዳግም በመቀላቀል ነው። ይህ ትውልድ የታሪክ ዘካሪ ሳይሆን ታሪክ ሠሪ ነው! ዓድዋ ምስክር ነው - ኢትዮጵያ ወደ ነበረችበት የባሕር በሯ ትመለሳለች! #Adwa#AdwaVictory#የባሕርበር#የዓድዋትውልድ#Ethiopia#AdwaSpirit

Red Nile

@rednile12 · Post #11074 · 27.02.2026 г., 12:30

🎙️WEEK 17 | LIVE DISCUSSION ⚔🛡My Generation & Adwa Reflecting on the 130th Anniversary of the Victory of Adwa In honor of the 130th Anniversary of the Victory of Adwa, celebrated on Yekatit 23, 2018 (E.C.), we invite you to a powerful and timely conversation on legacy, identity, and national consciousness. Tonight, on the Ethiopia First Telegram Channel, we will discuss, reflect, and critically engage on what Adwa means for our generation — and why it still matters today. Be part of this historic dialogue. 📅February 27, 2026 🕗8:00–10:00 PM (EST) | 2:00–4:00 PM (Ethiopia Time) 🎙️Host: Ethiopia First 🗣️Guest: Alexander Yohannes — Red Nile Media 🔗Join Live:https://t.me/+AAE_Pc8aWTczYTA0 — #Adwa130#VictoryOfAdwa#AdwaAnniversary#MyGenerationAndAdwa #EthiopiaFirst#RedNileMedia#EthiopianHistory#AfricanVictory #PanAfricanLegacy#Yekatit23#EthiopianPride#AdwaSpirit#EthiopiaRising