TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Python Заметки

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Најди сличен содржај

Изворен канал @pythonotes · Post #175 · 30 окт.

В прошлом посте говоря "Все вызовы теперь одинаковы" я несколько слукавил. Всё-таки есть в этом зоопарке версий некоторая несовместимость вызов которой просто так не унифицировать. Эти моменты вынесены в отдельный модуль QtCompat (compatibility). Там не так много функций но они довольно полезны. Этот модуль содержит унификаци модуля shiboken2, функций loadUi, translate и несколько переименованных функций классов или изменённую сигнатуру аргументов и возвращаемых значений. Это единственное исключение из правила когда вам потребуется где-то изменить свой код кроме импортов и этот код не похож на обычный код PySide2. Например, в PyQt4 и PySide есть метод QHeaderView.setResizeMode Для PyQt5 и PySide2 они были благополучно переименованы в QHeaderView.setSectionResizeMode Чтобы применить этот метод следует использовать такой код from Qt import QtCompath header = self.horizontalHeader() QtCompat.QHeaderView.setSectionResizeMode(header, QtWidgets.QHeaderView.Fixed) Унификация загрузки UI файлов: # PySide2 from PySide2.QtUiTools import QUiLoader loader = QUiLoader() widget = loader.load(ui_file) # PyQt5 from PyQt5 import uic widget = uic.loadUi(ui_file) # Qt.py from Qt import QtCompat widget = QtCompat.loadUi(ui_file) Хорошо что таких моментов не много и их легко запомнить. Полный список можно посмотреть в таблице. #qt#tricks

Hashtags

Резултати

Пронајдени 109 слични објави

Пребарај: #ethiopiannews

当前筛选 #ethiopiannews清除筛选
Borkena

@borkena · Post #5874 · 27.02.2026 г., 08:41

በሰሜን ሸዋ ዞን ወረጃርሶ ወረዳ ታጣቂዎች በፈፀሙት ጥቃት የሶስት ሰዎች ህይወት አለፈ። በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ወረጃርሶ ወረዳ ጎሃ ፂዮን አካባቢ የኦነግ ሸኔ ታጣቂዎች ሌሊቱን ባደረሱት ጥቃት የሦስት ሰዎች ህይወት ማለፉን የአካባቢው ነዋሪዎች ተናግረዋል። ነዋሪዎቹ በርካታ ቤቶች መቃጠላቸውን እና ከብቶች መዘረፋቸውን ነዋሪዎች ገልጸዋል። አንድ ነዋሪ በወረዳው ደምበዛ ወሌ ቀበሌ ሀሮ ፌሾ ገነት የሚባለውን ቦታ ሌሊቱን ምድረ በዳ አደረጉት፣ ነዋሪዎች ምድረበዳ ላይ ናቸው ብለዋል። ጥቃቱ የተፈጸመው አሽከርካሪዎችና ተሳፋሪዎች ከሚታገቱበት ጎሃፂዮን በቅርብ ርቀት መሆኑን ገልጸው፣ ነዋሪዎቹ አስቸኳይ ትኩረት እንድሰጥ ጥሪ አቅርበዋል። ቤታቸው የተቃጠለባቸው ሌላኛው አባት በበኩላቸው፣ የደረሰብን ግፍ ከፍተኛ ነው ብለው አዝነዋል። ለተሰነዘረው ጥቃት በክልሉ ታጥቆ የሚንቀሳቀሰውን ሸኔ ተጠያቂ አድርገው፣ የእሳት ቃጠሎን ያህል ጥይት ቤታችንን ላይ ፈሰሰ። እየታደንን ገደል ላይ ተንጠላጥለን ህይወታችንን አትርፈናል ብለዋል። ቤታችን ተቃጥሏል። አንድ ሽማግሌ በጥይት ተመትቶ ተገደለብን፤ ሌላኛውም ተመቶ ጥይቱ ከሆዱ አልወጣም ሲሉም አክለዋል። ከዚህ ቀደም አሁን ጥቃት በደረሰበት ቀበሌ አጠገብ ታጣቂ ቡድኑ ጥቃት ማድረሱን ገልጸው፣ እኛም ሰግተን ከዛሬ ነገ እንለቃለን ስንል። ከትናንት ምሽት 4 ሰዓት እስከ 9 ሰዓት ጥይት እንደ በረዶ ሲወርድብን አደረ። ቤቶች ተቃጥለዋል በማለት በብሶት ገልጸዋል። ሦስት ሰዎች ተገድለዋል። በርካታ ቤቶች ተቃጥለዋል። የደረሰልን የለም። በየጫካው ነው ያደርነው። 1300 ከብቶች ተወስደዋል ብለዋል። አብዛኛው ሰው ግን ጫካ ነው ያለው። መንግስት ምን ሆናችሁ? ብሎ መከላከያ እንኳ አላከልንም ሲሉ ግፉን አስረድተዋል። #Ethiopia#Ethiopiannews#Oromia#ዜና

Borkena

@borkena · Post #5855 · 25.02.2026 г., 15:28

ባለስልጣኑ የተፈቀዱ የፕላስቲክ ማሸጊያዎች መኖራቸውን ገለፀ። የኢትዮጵያ አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን በእቃው አምራች ጥቅም ላይ የሚውል:- ለምግብ፣ ለባልትና ውጤቶች፣ ለላውንደሪ አገልግሎት እና ሌሎች ምርቶችን ለማሸግ የሚውሉ የፕላስቲክ ማሸጊያዎች በአዋጁ የተፈቀዱ መሆናቸውን አስታውቋል። ​​የእነዚህ ማሸጊያዎች የቆሻሻ አያያዝ በአዋጁ እና አዋጁን ተከትለው በሚወጡ የማስፈፀሚያ ህጎች እንደሚተገበር አመላክቷል። #Ethiopia#AddisAbaba#EthiopianNews#ዜና

123•••910
ПретходнаСтраница 1 од 10Следна