TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Python Заметки

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Најди сличен содржај

Изворен канал @pythonotes · Post #175 · 30 окт.

В прошлом посте говоря "Все вызовы теперь одинаковы" я несколько слукавил. Всё-таки есть в этом зоопарке версий некоторая несовместимость вызов которой просто так не унифицировать. Эти моменты вынесены в отдельный модуль QtCompat (compatibility). Там не так много функций но они довольно полезны. Этот модуль содержит унификаци модуля shiboken2, функций loadUi, translate и несколько переименованных функций классов или изменённую сигнатуру аргументов и возвращаемых значений. Это единственное исключение из правила когда вам потребуется где-то изменить свой код кроме импортов и этот код не похож на обычный код PySide2. Например, в PyQt4 и PySide есть метод QHeaderView.setResizeMode Для PyQt5 и PySide2 они были благополучно переименованы в QHeaderView.setSectionResizeMode Чтобы применить этот метод следует использовать такой код from Qt import QtCompath header = self.horizontalHeader() QtCompat.QHeaderView.setSectionResizeMode(header, QtWidgets.QHeaderView.Fixed) Унификация загрузки UI файлов: # PySide2 from PySide2.QtUiTools import QUiLoader loader = QUiLoader() widget = loader.load(ui_file) # PyQt5 from PyQt5 import uic widget = uic.loadUi(ui_file) # Qt.py from Qt import QtCompat widget = QtCompat.loadUi(ui_file) Хорошо что таких моментов не много и их легко запомнить. Полный список можно посмотреть в таблице. #qt#tricks

Hashtags

Резултати

Пронајдени 1 слични објави

Пребарај: #fuelprice

当前筛选 #fuelprice清除筛选
Borkena

@borkena · Post #5974 · 11.03.2026 г., 09:10

ነዳጅ ከተመን በላይ የሚሸጥ ይወረሳል - አህመድ ሺዴ ነዳጅን ከተቀመጠለት የዋጋ ተመን በላይ የሚሸጡ አካላት በቁጥጥር ስር እየዋሉ ነው መሆኑን አሕመድ ሺዴ ተናገሩ። የገንዘብ ሚኒስትር የነዳጅ ግብይትን አስመልክቶ ዛሬ በሰጡት መግለጫ መንግሥት ለነዳጅ አቅርቦት ከፍተኛ ድጎማ እያደረገ ይገኛል ብለዋል። ይሁን እንጂ መንግሥት በውጭ ምንዛሪ ከፍተኛ ድጎማ የሚያደርግበት ነዳጅ ከተቀመጠለት የዋጋ ተመን በላይ በገበያ ላይ እየዋለ መሆኑ በጥናት ተደርሶበታል ሲሉ ገልፀዋል። ህገ ወጥ ድርጊቱን የፈጸሙ የመንግሥት ተቋማትን ጨምሮ ተባባሪዎችን በቁጥጥር ስር የማዋል ስራ መጀመሩን አብራርተዋል። በመካከለኛው ምስራቅ የተከሰተው ግጭት የነዳጅ አቅርቦት ላይ ተፅዕኖ እያሳደረ እንደሚገኝ የገለጹት ሚኒስትሩ÷ በትናንትናው ዕለት የተደረገው የነዳጅ ዋጋ ማስተካከያም በዓለም አቀፍ ገበያ ካለው የዋጋ ጭማሪ አንፃር ዝቅተኛ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ ይሁንና የቀውሱ ማብቂያ ያልታወቀ በመሆኑ መንግሥት በቀጣይ በጥናት ላይ የተመሰረተ የቁጠባ ግብይት ስርዓት እንዲተገበር ያደርጋል ብለዋል፡፡ መንግሥት የጀመረው የህግ ማስከበር ስራም ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን ጠቁመው÷ ዜጎችም ለዚህ እገዛ እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርበዋል። #Ethiopia#Ethiopian_news#fuelprice#MinistryofFinance#AhmedShide#ዜና#ነዳጅ#አህመድ_ሺዴ#ቦርከና_ዜና