TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Python Заметки

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Најди сличен содржај

Изворен канал @pythonotes · Post #176 · 2 ное.

Модуль Qt․py это не просто текстовый модуль, его компоненты генерируются на лету в зависимости от ситуации. Поэтому ваша любимая IDE не сможет качественно сообразить автокомплиты под этот модуль. Решение здесь более чем очевидно, надо сделать stubs-файлы. Это файлы с расширением .pyi, описывающие содержимое модуля но не имеющие рабочего кода. Ну что, готовы потратить пару месяцев своей жизни чтобы описать все классы Qt и их методы? 😭 Расслабьтесь, за вас это уже сделали добрые люди. Спасибо Fredrik Averpil ! Качаем здесь ⬇️ https://github.com/fredrikaverpil/Qt.py/tree/stubs/stubs/Qt Не думаю что стоит устанавливать Qt․py из этого репозитория. Он там не обновляется. Так что забираем только файлы .pyi. За актуальность этих файлов тоже не ручаюсь, но большинство методов там имеются. Установка: 🔸 Вариант 1: - находим куда установлен сам модуль Qt․py, это будет одинокий файл который так и называется Qt․py - кидаем директорию рядом с ним (если есть доступ на запись). Должно получиться так: 📁 site-packages\ 📄 Qt.py 📁 Qt\ ... 🔸 Вариант 2 - копируем директорию Qt куда угодно - пробиваем путь к ней в настройках энвайронмента в переменную PATH так, чтобы путь был ДО директории Qt. Закинуть можно и в свою домашнюю директорию. Если скопируете сюда: ~/stubs/Qt То переменную пишем так export PATH=~/stubs:${PATH} После этого IDE должна распарсить stubs-файлы и автокомплиты появятся 😎 #qt#libs#tricks

Резултати

Пронајдени 1 слични објави

Пребарај: #tegede

当前筛选 #tegede清除筛选
Borkena

@borkena · Post #5837 · 23.02.2026 г., 21:21

ከወልቃይት ጠገዴ ጠለምት አማራ ምሁራን ማህበር የተሰጠ መግለጫ በዛሬዉ ዕለት ማለትም የካቲት 16/2018 ዓ.ም. የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በ7ኛዉ ጠቅላላ ምርጫ የወልቃይት ጠገዴ ጠለምት እና ራያ የምርጫ ክልሎች በተመለከተ የይገባኛል ጥያቄ እስኪፈታ የሁመራ፣ የአዲረመጥ፣ የኮረም ኦፍላ፣ የጠለምት እና የራያ አላማጣ ምርጫ ክልሎች ከትግራይ ክልል ዉጪ ሆነዉ ለብቻቸዉ በቀጥታ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምርጫ እንዲደረግ የፌዴሬሽን ምክር ቤት በቁጥር ፌደም/አፌ/5/13138 ለቦርዱ በጻፈው ደብዳቤ በማስታወስ የተሰጠዉ ውሳኔ ይፋ ማድረጉ የማህበረሰቡ የዘመናት ጥያቄ እና አቤቱታ ምላሽ ለመስጠት የተወሰደ እንደ አንድ በጎ እርምጃ እንደሆነ ተመልክተናል። 2013 ዓ.ም በተካሄደዉ 6ኛዉ አገራዊ ምርጫ አከባቢው ከትህነግ አገዛዝ ነፃ ቢወጣም የመምረጥ እና መመረጥ ህገ መንግስታዊ መብቱ ሳይረጋገጥ ቀርቷል። በመሆኑም የወልቃይት ጠገዴ ጠለምት አማራ ማህበረሰብ በአገር ደረጃ ውክልና ሳይኖረው፣ የዜግነት መብቱ ሳይጎናፀፍ እና በጀት ሳያገኝ መቆየቱ ይታወቃል። የወልቃይት ጠገዴ ጠለምት እና ራያ አከባቢ ከደርግ ውድቀት ማግስት የኢፌዴሪ ህገ መንግስት ከመፅደቁ በፊት 1984 ዓ.ም በጉልበት፣ የማህበረሰቡ ፍላጎት እና አሰፋፈር ግምት ውስጥ ሳያስገባ (Unlawful and Forceful Annexation) በኋላ ትግራይ ክልል የሆነው ክልል አንድ (Region-1) የተካለለ መሆኑ ግልጽ ነው። ይህም የሽግግር ቻርተሩ አንቀፅ 13 እና አዋጅ 7/1984 በመጣስ ከህግ ውጭ የተፈፀመ ነበር፡፡ በመቀጠል በአገሪቱ ተንሰራፍቶ የነበረዉ ህዉሓት መር አንባገናነዊ የኢህአዴግ መንግስት በማህበረሰቡ ላይ በርካታ ግፍ እና በደል እየፈፀመ መቆየቱ የአደባባይ ሐቅ ነው። ማህበረሰቡ ከ2008 ዓ.ም ጀምሮ የማንነት እና ወሰን ኮሚቴ በማደራጀት ህጋዊ በሆነ መንገድ ለሚመለከተዉ አካል ጥያቄ ማቅረቡ ይታወሳል። እንዲሁም የወልቃይት ጠገዴ ጠለምት አማራ ህዝብ ከነፃነት ማግስት አማራዊ ማንነቱን ህጋዊ እና ሰላማዊ በሆነ መንገድ እንዲቋጭ በተለያየ መንገድ ሲጠይቅ ቆይቷል። በመሆኑ የፌደሬሽን ምክር ቤት ከትግራይ ክልል ውጪ በመሆን አከባቢዎቹ ምርጫ እንዲያደርጉ የተወሰነው ውሳኔ ተገቢ ነው ብለን እናምናለን፡፡ ይህ የመምረጥ እና መመረጥ መብት በኢፌድሪ ህገ መንግስት አንቀፅ 38 በግልፅ የተደነገገ መብት ነው፡፡ እንዲሁም ይህ የውሳኔ ኃሳብ በፕሪቶርያ የሰላም ስምምነት አንቀፅ 10/4 የተቀመጠ ነው፡፡ ነገር ግን በትግራይ ክልል ለመስራት የተቋቋሙ እንደ እነ ስምረት ያሉ የትግራይ ፓርቲዎች ‹‹ህገ መንግስታዊ ስርዓት አልበኝነት የሚያውጅ›› በማለት መፈረጃቸው እጅግ የሚያሳዝን ሆኖ አግኝተነዋል፡፡ ይህም የዜጎች ህገ መንግስታዊ እና ዴሞክራሲዊ መብት የሚነጥቅ እና ኢ-ፍትኃዊ የሆነ አቋም በመሆኑ የሚወገዝ ተግባር ነው፡፡ በመጨረሻ ከፌደሬሽን ምክር ቤት በተፃፈዉ ደብዳቤ መሰረት ምርጫ ቦርዱ ይፋ ያደረገዉ ዉሳኔ የወልቃይት ጠገዴ ጠለምት አማራ ማንነት ጥያቄ ከግምት ውስጥ በማስገባትና ለወደፊቱ የህዝቡ ድምፅ የሚከበርበት በር ከፋች የሆነ ውሳኔ ብቻ ሳይሆን ውሳኔዉ ዘላቂ ሰላም እና መረጋጋት እንዲሰፍን የተወሰደ በጎ እርምጃ መሆኑ፤ የህውሓት ጸረ ሰላም አቋም እና አደናቃፊ የሆነ አሉታዊ ሚና ከግምት ውስጥ በማስገባት የወልቃይት ጠገዴ ጠለምት አማራ ማህበረሰብ በፌደራል ደረጃ ብቻ ሳይሆን በአማራ ክልል ምክር ቤት ጨምሮ ህጋዊ ውክልና እንዲኖረዉ አበክረን እንጠይቃለን። የወልቃይት ጠገዴ ጠለምት አማራ ምሁራን ማህበር የካቲት 16/2018 ዓ.ም. ሁመራ #Ethiopia#news#Wolkait#Tegede