TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Python Заметки

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Најди сличен содржај

Изворен канал @pythonotes · Post #182 · 16 ное.

По аналогии с PEP у Django есть DEP. Самый интересный для меня на данный момент на это DEP 0009: Async-capable Django. Он про то, как будет внедряться поддержка аснихронности. Начиная с версии 3 в Django начали появляться асинхронные плюшки. Это всё еще мало чтобы делать асинхронное приложение, но долгий путь начинается с одного маленького шага! Всё должно пройти в несколько этапов и к 4й версии обещают сделать Django асинхронным! Что это даёт разработчикам в случае если весь фреймворк станет поддерживать async? - Ускорение работы web-приложения? Если правильно писать асинхронный код, то да. - Усложнение кода? Возможно, но фреймворк на то и фреймворк, чтобы прятать сложности где-то внутри. Надеюсь код усложнится не сильно, посмотрим... И когда нам этого ожидать? Судя по этой схемкеDjango 4 выйдет в Декабре 2021 года. А это значит, что у вас есть примерно год чтобы научиться понимать асинхронный код, если еще не умеете😁 #django#pep

Hashtags

Резултати

Пронајдени 5 слични објави

Пребарај: #amhararegion

当前筛选 #amhararegion清除筛选

በአማራ ክልል 1 ሺህ 224 የሕግ ታራሚዎች ይቅርታ ተደረገላቸው **************** የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ በእርምት ቆይታቸው የባሕርይ ለውጥ ላመጡና መስፈርቱን ላሟሉ 1 ሺህ 224 የሕግ ታራሚዎች ይቅርታ መደረጉን አስታወቀ። የክልሉ ፍትሕ ቢሮ ምክትል ኃላፊ አያሌው አባተ (ዶ/ር) ዛሬ በሰጡት መግለጫ እንዳመለከቱት፤ በአጠቃላይ የ1 ሺህ 463 ታራሚዎች የይቅርታ ጥያቄ ለክልሉ የይቅርታ ቦርድ ቀርቦ ነበር። የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት በቀረቡት የይቅርታ ጥያቄዎች ላይ በዝርዝር ከተወያየ በኋላ፣ 1 ሺህ 224 የሕግ ታራሚዎች በይቅርታ እንዲፈቱ መወሰኑን ገልጸዋል። ታራሚዎቹ ለዚህ ይቅርታ ሊበቁ የቻሉት በእርምት ቆይታቸው ባሳዩት መልካም የባሕርይ ለውጥ እና የይቅርታ መመሪያው የሚጠይቃቸውን መስፈርቶች በሙሉ በማሟላታቸው መሆኑን ኃላፊው አስረድተዋል። ይሁን እንጂ ከቀረቡት ጥያቄዎች መካከል 139 የሚሆኑት የሕግ ታራሚዎች አስፈላጊውን መስፈርት ባለማሟላታቸው ይቅርታቸው ተቀባይነት ሳይታገኝ ቀርቷል። ይህ የይቅርታ ውሳኔ ታራሚዎቹ ወደ ኅብረተሰቡ ተቀላቅለው ሰላማዊ ሕይወት እንዲመሩ ዕድል የሚሰጥ መሆኑም ተመላክቷል። በሳሙኤል ወርቅአየሁ #EthiopianBroadcastingCorporation#EBC#AmharaRegion#Justice#Amnesty#Ethiopia#EBCDOTSTREAM

በደቡብ ጎንደር ዞን ታች ጋይንት በጫካ ሲንቀሳቀስ የቆየው ታጣቂ ቡድን የሰላም ጥሪውን ተቀበለ *************** በአማራ ክልል መንግሥት እና በአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት (አፋሕድ) መካከል የተደረሰውን አዲስ የሰላም ስምምነት ተከትሎ ራሱን "የገብርየ ክፍለ ጦር" በማለት ሲጠራ የቆየው ታጣቂ ቡድን የሰላም ጥሪውን ተቀብሏል። በአማራ ክልል በደቡብ ጎንደር ዞን ታች ጋይንት ወረዳ፣ በጫካ ሲንቀሳቀስ የቆየው ታጣቂ ቡድኑ፤ የመንግሥትን የሰላም ጥሪ በመቀበል ወደ ሰላማዊ እንቅስቃሴ ተመልሷል። ይህ ውሳኔ በክልሉ ለረጅም ጊዜ የቆየውን የትጥቅ ግጭት በውይይትና በሰላም ለመፍታት የተያዘውን አዲስ አቅጣጫ በተግባር መሬት ያወረደ ትልቅ እርምጃ ሆኖ ተመዝግቧል። ለቡድኑ አባላት በተዘጋጀው የአቀባበል መርሐ ግብር ላይ የደቡብ ጎንደር ዞን የብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ መንበር ክፈተው፣ የሀገር መከላከያ ሠራዊት ከፍተኛ አመራሮች፣ የዞንና የወረዳ አመራሮች እንዲሁም የአካባቢው ማህበረሰብ መገኘታቸውን የአማራ ኮሙኒኬሽን መረጃ ያመላክታል። #Ethiopia#PeaceAgreement#AmharaRegion#SouthGondor#Peace