@ebcnewsnow · Post #51982 · 02.03.2026 г., 05:35
የኢትዮጵያውያን የጀግንነት እና የአልበገር ባይነት ውርስ ከዓድዋ ድል እስከዛሬ የቀጠለ የጥቁር ሕዝቦች መንፈስ ነው፡፡ በኢቢሲ ዶትስትሪም የዓድዋ ድል130ኛ ዓመት አከባበር በቀጥታ ከስፍራው እያደረስናችሁ እንቀጥላለን! #Adwa130#ዓድዋ130#AdwaVictory#የዓድዋድል#Ethiopia
TGINSIGHT SIMILAR POSTS
Изворен канал @pythonotes · Post #183 · 23 ное.
Python + bash Если вам часто требуется запускать shell команды из Python-кода, какой способ вы используете? Самый низкоуровневый это функция os.system(), либо os.popen(). Рекомендованный способ это subprocess.call(). Но это всё еще достаточно неудобно. Советую обратить своё внимание на очень крутую библиотеку sh. Что она умеет? 🔸 удобный синтаксис вызова команд как функций # os import os os.system("tar cvf demo.tar ~/") # subprocess import subprocess subprocess.call(['tar', 'cvf', 'demo.tar', '~/']) # sh import sh sh.tar('cvf', 'demo.tar', "~/") 🔸 простое создание функции-алиаса для длинной команды fn = sh.lsof.bake('-i', '-P', '-n') output = sh.grep(fn(), 'LISTEN') в этом примере также задействован пайпинг 🔸 удобный вызов команд от sudo with sh.contrib.sudo: print(ls("/root")) Такой запрос спросит пароль. Чтобы это работало нужно соответствующим способом настроить юзера. А вот вариант с вводом пароля через код. password = "secret" sudo = sh.sudo.bake("-S", _in=password+"\n") print(sudo.ls("/root")) Это не все фишки. Больше интересных примеров смотрите в документации. Специально для Windows💀 юзеров #libs#linux
Пребарај: #adwa130
@ebcnewsnow · Post #51982 · 02.03.2026 г., 05:35
የኢትዮጵያውያን የጀግንነት እና የአልበገር ባይነት ውርስ ከዓድዋ ድል እስከዛሬ የቀጠለ የጥቁር ሕዝቦች መንፈስ ነው፡፡ በኢቢሲ ዶትስትሪም የዓድዋ ድል130ኛ ዓመት አከባበር በቀጥታ ከስፍራው እያደረስናችሁ እንቀጥላለን! #Adwa130#ዓድዋ130#AdwaVictory#የዓድዋድል#Ethiopia
@ebcnewsnow · Post #51995 · 02.03.2026 г., 15:05
ሰርጌይ ላቭሮቭ ለ130ኛው የዓድዋ ድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ ******************** የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌይ ላቭሮቭ ለኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌድዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) እና ለመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ለ130ኛው የዓድዋ ድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ በመልዕክታቸው፤ የዓድዋ ድል በአፍሪካ ታሪክ አንዲት ሀገር በቅኝ ገዥ ኃይል ላይ የተቀዳጀችው የመጀመሪያው ድል በመሆኑ በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ተጽዕኖ የፈጠረ መሆኑን ገልጸዋል። ድሉ የኢትዮጵያውያንን የጽናት መንፈስ ከማረጋገጡ ባለፈ በመላው አፍሪካ ለሚካሄዱ የነፃነት ትግሎች መነሻ መሆኑንም አክለዋል። ሩሲያ እና ኢትዮጵያ ለረጅም ዘመናት የዘለቀ የወዳጅነት ታሪክ እንዳላቸው የጠቀሱት ሰርጌይ ላቭሮቭ፤ በየተለያዩ ዓለም አቀፍ ድርጅቶች በተለይም በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት እና በብሪክስ ማዕቀፍ ውስጥ ፍትሃዊ የዓለም ሥርዓት እንዲኖር በጋራ እየሠሩ መሆኑን ጠቁመዋል። በተጨማሪም በሁለቱ ሀገራት መካከል በንግድ፣ በኢኮኖሚ፣ በሳይንስ እና በባህል ዘርፎች ትብብሮች እያደጉ መሆናቸውን መግለጻቸውን የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ አመልክቷል። በኢትዮጵያ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ ግንባታን ጨምሮ፣ የደጃዝማች ባልቻ ሆስፒታልን መልሶ መገንባት እና የጋራ ባዮሎጂካል ምርምር ማዕከል መመሥረት ዋና ዋናዎቹ የትብብር ፕሮጀክቶች መሆናቸውን ሚኒስትሩ በመልዕክታቸው ጠቅሰዋል። #EBC#Ethiopia#Russia#Adwa130#Diplomacy#SergeyLavrov#GedionTimotheos#BRICS
@ebcnewsnow · Post #51947 · 27.02.2026 г., 10:21
ዓድዋ ከዚህ ይጀምራል! #EthiopianBroadcastingCorporation#ዓድዋ#ዓድዋ_ከዚህ_ይጀምራል#VictoryOfAdwa#Adwa130#Ethiopia#PanAfricanism#AdwaVictory#BlackHistory#PrideOfAfrica
@rednile12 · Post #11124 · 01.03.2026 г., 15:25
🇪🇹Adwa at 130: A Victory That Shaped a Continent By: Alexander Yoh. / @rednile12 On March 1, 1896, Ethiopia achieved the impossible—defeating Italy and sending shockwaves through colonial powers. Adwa wasn’t just a battle; it was a statement: Africa can defend its sovereignty. Today, Adwa’s legacy is a blueprint for the future—unity across diversity, strategic independence, and self-reliance. From Menelik II’s brilliant leadership to Ethiopia’s modern projects like the Grand Renaissance Dam, the message is clear: our strength is in standing together and shaping our destiny. 📖 Read the full story here: Adwa’s 130-Year Legacy #የጥቁር_ህዝብ_ኩራት#ዓድዋ_130 #የኢትዮጵያውያን_ድል#Adwa130#EthiopianPride#AfricanUnity#Sovereignty#MenelikII#TaytuBetul#RedNileMedia#AfricanResilience#AdwaLegacy#SelfReliance
@rednile12 · Post #11074 · 27.02.2026 г., 12:30
🎙️WEEK 17 | LIVE DISCUSSION ⚔🛡My Generation & Adwa Reflecting on the 130th Anniversary of the Victory of Adwa In honor of the 130th Anniversary of the Victory of Adwa, celebrated on Yekatit 23, 2018 (E.C.), we invite you to a powerful and timely conversation on legacy, identity, and national consciousness. Tonight, on the Ethiopia First Telegram Channel, we will discuss, reflect, and critically engage on what Adwa means for our generation — and why it still matters today. Be part of this historic dialogue. 📅February 27, 2026 🕗8:00–10:00 PM (EST) | 2:00–4:00 PM (Ethiopia Time) 🎙️Host: Ethiopia First 🗣️Guest: Alexander Yohannes — Red Nile Media 🔗Join Live:https://t.me/+AAE_Pc8aWTczYTA0 — #Adwa130#VictoryOfAdwa#AdwaAnniversary#MyGenerationAndAdwa #EthiopiaFirst#RedNileMedia#EthiopianHistory#AfricanVictory #PanAfricanLegacy#Yekatit23#EthiopianPride#AdwaSpirit#EthiopiaRising