TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Python Заметки

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Најди сличен содржај

Изворен канал @pythonotes · Post #191 · 14 дек.

Как разделить строку с shell-командой на отдельные аргументы в виде списка? Если сделать просто сплит по пробелу то получим то что надо, кроме случаев со вставками текста с пробелами. Например так: >>> '-arg "I Am Groot"'.split(' ') ['-arg', '"I', 'Am', 'Groot"'] Чтобы учитывать текст в кавычках как единый аргумент можно воспользоваться функцией shlex.split() Кто читает мой канал давно, уже в курсе. А что делать, если нужно обратное действие? Объединить аргументы из списка в строку и при этом добавить кавычки в аргумент с пробелами. Конечно, если вы используете subprocess то он сам всё разрулит. Но если вам нужна именно команда одной строкой, то можно воспользоваться готовой функцией в том же subprocess. >>> from subprocess import list2cmdline >>> list2cmdline(['-arg', 'I Am Groot']) '-arg "I Am Groot"' Он также позаботится об экранировании уже имеющихся кавычек >>> list2cmdline(['-arg', 'I Am "Groot"']) '-arg "I Am \"Groot\""' А вот так он может "схлопнуть" в команду JSON >>> list2cmdline(['--json', json.dumps({'key': 'value'})]) '--json "{\"key\": \"value\"}"' _______________ Возможно кто-то спросит, а зачем соединять аргументы в строку если subprocess сам это сделает а os.system не наш путь? Мне как-то потребовалось отправлять команду на удалённое выполнение и в API поддерживалось указание команды только строкой. Так что всякое бывает) #libs#basic

Hashtags

Резултати

Пронајдени 5 слични објави

Пребарај: #amhararegion

当前筛选 #amhararegion清除筛选

በአማራ ክልል 1 ሺህ 224 የሕግ ታራሚዎች ይቅርታ ተደረገላቸው **************** የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ በእርምት ቆይታቸው የባሕርይ ለውጥ ላመጡና መስፈርቱን ላሟሉ 1 ሺህ 224 የሕግ ታራሚዎች ይቅርታ መደረጉን አስታወቀ። የክልሉ ፍትሕ ቢሮ ምክትል ኃላፊ አያሌው አባተ (ዶ/ር) ዛሬ በሰጡት መግለጫ እንዳመለከቱት፤ በአጠቃላይ የ1 ሺህ 463 ታራሚዎች የይቅርታ ጥያቄ ለክልሉ የይቅርታ ቦርድ ቀርቦ ነበር። የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት በቀረቡት የይቅርታ ጥያቄዎች ላይ በዝርዝር ከተወያየ በኋላ፣ 1 ሺህ 224 የሕግ ታራሚዎች በይቅርታ እንዲፈቱ መወሰኑን ገልጸዋል። ታራሚዎቹ ለዚህ ይቅርታ ሊበቁ የቻሉት በእርምት ቆይታቸው ባሳዩት መልካም የባሕርይ ለውጥ እና የይቅርታ መመሪያው የሚጠይቃቸውን መስፈርቶች በሙሉ በማሟላታቸው መሆኑን ኃላፊው አስረድተዋል። ይሁን እንጂ ከቀረቡት ጥያቄዎች መካከል 139 የሚሆኑት የሕግ ታራሚዎች አስፈላጊውን መስፈርት ባለማሟላታቸው ይቅርታቸው ተቀባይነት ሳይታገኝ ቀርቷል። ይህ የይቅርታ ውሳኔ ታራሚዎቹ ወደ ኅብረተሰቡ ተቀላቅለው ሰላማዊ ሕይወት እንዲመሩ ዕድል የሚሰጥ መሆኑም ተመላክቷል። በሳሙኤል ወርቅአየሁ #EthiopianBroadcastingCorporation#EBC#AmharaRegion#Justice#Amnesty#Ethiopia#EBCDOTSTREAM

በደቡብ ጎንደር ዞን ታች ጋይንት በጫካ ሲንቀሳቀስ የቆየው ታጣቂ ቡድን የሰላም ጥሪውን ተቀበለ *************** በአማራ ክልል መንግሥት እና በአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት (አፋሕድ) መካከል የተደረሰውን አዲስ የሰላም ስምምነት ተከትሎ ራሱን "የገብርየ ክፍለ ጦር" በማለት ሲጠራ የቆየው ታጣቂ ቡድን የሰላም ጥሪውን ተቀብሏል። በአማራ ክልል በደቡብ ጎንደር ዞን ታች ጋይንት ወረዳ፣ በጫካ ሲንቀሳቀስ የቆየው ታጣቂ ቡድኑ፤ የመንግሥትን የሰላም ጥሪ በመቀበል ወደ ሰላማዊ እንቅስቃሴ ተመልሷል። ይህ ውሳኔ በክልሉ ለረጅም ጊዜ የቆየውን የትጥቅ ግጭት በውይይትና በሰላም ለመፍታት የተያዘውን አዲስ አቅጣጫ በተግባር መሬት ያወረደ ትልቅ እርምጃ ሆኖ ተመዝግቧል። ለቡድኑ አባላት በተዘጋጀው የአቀባበል መርሐ ግብር ላይ የደቡብ ጎንደር ዞን የብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ መንበር ክፈተው፣ የሀገር መከላከያ ሠራዊት ከፍተኛ አመራሮች፣ የዞንና የወረዳ አመራሮች እንዲሁም የአካባቢው ማህበረሰብ መገኘታቸውን የአማራ ኮሙኒኬሽን መረጃ ያመላክታል። #Ethiopia#PeaceAgreement#AmharaRegion#SouthGondor#Peace