TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Python Заметки

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Најди сличен содржај

Изворен канал @pythonotes · Post #191 · 14 дек.

Как разделить строку с shell-командой на отдельные аргументы в виде списка? Если сделать просто сплит по пробелу то получим то что надо, кроме случаев со вставками текста с пробелами. Например так: >>> '-arg "I Am Groot"'.split(' ') ['-arg', '"I', 'Am', 'Groot"'] Чтобы учитывать текст в кавычках как единый аргумент можно воспользоваться функцией shlex.split() Кто читает мой канал давно, уже в курсе. А что делать, если нужно обратное действие? Объединить аргументы из списка в строку и при этом добавить кавычки в аргумент с пробелами. Конечно, если вы используете subprocess то он сам всё разрулит. Но если вам нужна именно команда одной строкой, то можно воспользоваться готовой функцией в том же subprocess. >>> from subprocess import list2cmdline >>> list2cmdline(['-arg', 'I Am Groot']) '-arg "I Am Groot"' Он также позаботится об экранировании уже имеющихся кавычек >>> list2cmdline(['-arg', 'I Am "Groot"']) '-arg "I Am \"Groot\""' А вот так он может "схлопнуть" в команду JSON >>> list2cmdline(['--json', json.dumps({'key': 'value'})]) '--json "{\"key\": \"value\"}"' _______________ Возможно кто-то спросит, а зачем соединять аргументы в строку если subprocess сам это сделает а os.system не наш путь? Мне как-то потребовалось отправлять команду на удалённое выполнение и в API поддерживалось указание команды только строкой. Так что всякое бывает) #libs#basic

Hashtags

Резултати

Пронајдени 1 слични објави

Пребарај: #debtrestructuring

当前筛选 #debtrestructuring清除筛选

ኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ማሻሻያዋን የሚደግፉ ቁልፍ ስምምነቶችን ከፈረንሳይ ጋር ተፈራረመች *********** ዛሬ በአዲስ አበባ በተከናወነ ሥነ-ሥርዓት፣ የኢትዮጵያና የፈረንሳይ መንግሥታት የኢትዮጵያን የኢኮኖሚ ማሻሻያ የሚደግፉ ቁልፍ ስምምነቶችን ተፈራርመዋል። ስምምነቱን የኢትዮጵያ የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ እንዲሁም በፈረንሳይ የአውሮፓና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሚስዝ ኤሌኖሬ ካሮይት መንግሥታቱን በመወከል ተፈራርመዋል። የስምምነቱ ዋና ዋና ይዘቶች፦ 1. የዕዳ ሽግሽግ (Debt Restructuring): በG20 የጋራ ማዕቀፍ ስር ከሁለትዮሽ አበዳሪዎች ጋር የተደረገ የመጀመሪያው ታሪካዊ የዕዳ ሽግሽግ ስምምነት ተፈርሟል። ይህም ለኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ማገገም ትልቅ ሚና ይጫወታል። 2. የ81.5 ሚሊዮን ዩሮ ድጋፍ፦ ለሁለተኛው የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ (HGER 2.0) ማስፈጸሚያ የሚውል 80 ሚሊዮን ዩሮ የበጀት ድጋፍ እና 1.5 ሚሊዮን ዩሮ የቴክኒክ ድጋፍ ስምምነት ተደርጓል። 3. አዳዲስ የኢንቨስትመንት መስኮች፦ ፈረንሳይ በኢትዮጵያ በሚገነባው የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ላይ ለመሳተፍ ፍላጎት አሳይታለች። 4. ትብብርን ማስፋት፦ በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ያለው የፈረንሳይ አጠቃላይ የኢንቨስትመንት መጠን ከ600 ሚሊዮን ዩሮ በላይ የደረሰ ሲሆን፣ ከዚህ ውስጥ ከግማሽ በላይ የሚሆነው (300 ሚሊዮን ዩሮ) ለኢነርጂ ዘርፍ መዋል መቻሉ ተገልጿል። ይህ ስምምነት በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን የቆየ ወዳጅነት ወደ ላቀ ደረጃ የሚያሸጋግርና የኢትዮጵያን የንግድና የኢኮኖሚ ተወዳዳሪነት የሚያሳድግ መሆኑ ተመልክቷል። በሀብተሚካኤል ክፍሉ #Ethiopia#France#StrategicPartnership#DebtRestructuring#EconomicReform#EBC#EthiopianBroadcastingCorporation