TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Python Заметки

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Најди сличен содржај

Изворен канал @pythonotes · Post #199 · 8 јан.

Многие из тех кто активно работал с Python2 несколько удивлены, почему в Python3 удобная функция reload() переехала из builtin в imp а потом и в importlib? Ну было же удобно! А теперь лишний импорт😖 Дело в том, что начиная с Python3.3 функция reload() переписана на Python вместо Cи. Что это нам даёт? 🔸 Такой код проще поддерживать и развивать 🔸 Python код легче читать, изучать и понимать. Сравните это ➡️ и это ➡️. 🔸 Как результат пункта 2, проще писать свои расширения импорта. Например, пользовательский импортёр с какой-либо хитрой логикой по аналогии с импортом из zip архивов. А есть ли у этого решения недостатки? Да, они всегда есть. 🔹 Так как это не builtin функция, её следует импортнуть перед использованием 🔹 Скорость замедлилась примерно на 5%. Очевидно, что это совершенно не критично. К тому же от версии к версии логика импорта будет оптимизироваться и ускоряться. В самом начале файла importlib/__init__.py мы видим такой импорт: import _imp # Just the builtin component, NOT the full Python module То есть часть функционала по прежнему написана на Си, но достаточно низкоуровневая. #basic

Hashtags

Резултати

Пронајдени 3 слични објави

Пребарај: #adwaspirit

当前筛选 #adwaspirit清除筛选

ከዓድዋ እስከ ሕዳሴ፤ ከሕዳሴ እስከ ባሕር በር! ********************** ዓድዋ ለእኛ ተራራን የመናድ፣ የማይቻለውን የመቻል እና የአንድነት ትልቅ ማህተማችን ነው። ያ ትናንት በዓድዋ ተራራዎች ላይ የነደደው የድል መንፈስ፣ ዛሬም በደምስራችን ውስጥ አለ! ትናንት፦ በዓድዋ የጥቁር ሕዝቦች የነጻነት ፋና ሆንን። ዛሬ፦ ያው የማይበገረው የዓድዋ መንፈስ ታላቁን የሕዳሴ ግድባችንን ዳር አደረሰ። በስንዴ ሉዓላዊነት ታሪክ ተሠራ፤ የዓባይን ወንዝ ለብርሃን እና ለብልፅግና አዋልነው። ነገ፦ ቀጣዩ የታሪክ ምዕራፍ ተጀምሯል፤ የባሕር በር ጉዳይ የሕልውናችን፣ የኢኮኖሚ ነፃነታችን እና የትውልድ ጥያቄ ነው። ትናንት በጋራ ቆመን ያላሸነፍነው ፈተና የለም፤ ዛሬም በዚያው በዓድዋ ፅናት እና በሕዳሴው ወኔ የባሕር በር ጥያቄያችንን በድል እንደምናጠናቅቅ ጥርጥር የለውም! ታሪክ ይደገማል! ኢትዮጵያ በልጆቿ አንድነት ከፍ ብላ ትቀጥላለች! #Ethiopia#AdwaSpirit#GERD#SeaAccess#የሕዳሴግድብ#የባሕርበር#EBC

ዓድዋ ትመስክር - ኢትዮጵያ የሚገባትን የባሕር በር ታገኛለች! **** ትናንት በዓድዋ ተራሮች ላይ “አንገዛም!” ብለው የጥቁር ሕዝብ የነፃነት ፋና የሆኑባት ኢትዮጵያ፣ ዛሬ ደግሞ የታሪክ፣ የሕግ እና የተፈጥሮ መብቷን ለማስከበር ዳግም ተነስታለች። ዓድዋ ያስተማረን አንድ ትልቅ እውነት አለ፤ ኢትዮጵያ በኢ-ፍትሐዊነት እና ባልተገባ መንገድ የተነፈገችውን እና የተጫነባትን ጫና እና በደል እምቢ በማለት ከመቀልበስ የሚያግዳት ምድራዊ ኃይል አለመኖሩን ነው! የባሕር በር ጥያቄ የቅንጦት ሳይሆን የኅልውና፣ የኢኮኖሚ ነፃነት እና የታሪክ ዕዳ ነው። አባቶች በደማቸው ሉዓላዊነታቸውን እንዳስበሩ ሁሉ፣ ይህ “የዓድዋ ትውልድ” ደግሞ በብልሃቱ፣ በዲፕሎማሲው እና በቆራጥነቱ ኢትዮጵያን ከአፍሪካ ቀንድ የባሕር ሞገዶች ጋር ዳግም ያገናኛታል። ትናንት ተራራው ምስክር ነበረ፤ ዛሬ ደግሞ የባሕር በሩ ምስክር ይሆናል! የኢትዮጵያ ትንሣኤ የሚረጋገጠው በምግብ ሉዓላዊነት ብቻ ሳይሆን፣ ሰማያዊውን አድማስ ዳግም በመቀላቀል ነው። ይህ ትውልድ የታሪክ ዘካሪ ሳይሆን ታሪክ ሠሪ ነው! ዓድዋ ምስክር ነው - ኢትዮጵያ ወደ ነበረችበት የባሕር በሯ ትመለሳለች! #Adwa#AdwaVictory#የባሕርበር#የዓድዋትውልድ#Ethiopia#AdwaSpirit

Red Nile

@rednile12 · Post #11074 · 27.02.2026 г., 12:30

🎙️WEEK 17 | LIVE DISCUSSION ⚔🛡My Generation & Adwa Reflecting on the 130th Anniversary of the Victory of Adwa In honor of the 130th Anniversary of the Victory of Adwa, celebrated on Yekatit 23, 2018 (E.C.), we invite you to a powerful and timely conversation on legacy, identity, and national consciousness. Tonight, on the Ethiopia First Telegram Channel, we will discuss, reflect, and critically engage on what Adwa means for our generation — and why it still matters today. Be part of this historic dialogue. 📅February 27, 2026 🕗8:00–10:00 PM (EST) | 2:00–4:00 PM (Ethiopia Time) 🎙️Host: Ethiopia First 🗣️Guest: Alexander Yohannes — Red Nile Media 🔗Join Live:https://t.me/+AAE_Pc8aWTczYTA0 — #Adwa130#VictoryOfAdwa#AdwaAnniversary#MyGenerationAndAdwa #EthiopiaFirst#RedNileMedia#EthiopianHistory#AfricanVictory #PanAfricanLegacy#Yekatit23#EthiopianPride#AdwaSpirit#EthiopiaRising