TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Python Заметки

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Најди сличен содржај

Изворен канал @pythonotes · Post #199 · 8 јан.

Многие из тех кто активно работал с Python2 несколько удивлены, почему в Python3 удобная функция reload() переехала из builtin в imp а потом и в importlib? Ну было же удобно! А теперь лишний импорт😖 Дело в том, что начиная с Python3.3 функция reload() переписана на Python вместо Cи. Что это нам даёт? 🔸 Такой код проще поддерживать и развивать 🔸 Python код легче читать, изучать и понимать. Сравните это ➡️ и это ➡️. 🔸 Как результат пункта 2, проще писать свои расширения импорта. Например, пользовательский импортёр с какой-либо хитрой логикой по аналогии с импортом из zip архивов. А есть ли у этого решения недостатки? Да, они всегда есть. 🔹 Так как это не builtin функция, её следует импортнуть перед использованием 🔹 Скорость замедлилась примерно на 5%. Очевидно, что это совершенно не критично. К тому же от версии к версии логика импорта будет оптимизироваться и ускоряться. В самом начале файла importlib/__init__.py мы видим такой импорт: import _imp # Just the builtin component, NOT the full Python module То есть часть функционала по прежнему написана на Си, но достаточно низкоуровневая. #basic

Hashtags

Резултати

Пронајдени 4 слични објави

Пребарај: #bahirdar

当前筛选 #bahirdar清除筛选

በሶቭየት ሕብረት የገንዘብ ዕርዳታ አማካኝነት የተገነባው የቀድሞው የባህር ዳር ፖሊ ቴክኒክ ኢንስቲትዩት ፤ የአሁኑ የባሕር ዳር ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ፤ 1958 ዓ.ም The former Bahir Dar Polytechnic Institute, built with financial assistance from the Soviet Union; the current Bahir Dar Institute of Technology; 1966. #ታሪክን_ወደኋላ#TariknWedehuala#Bahirdar youtube.com/@tariknwedehuala11

“ይበጀኛል የምለውን ለመምረጥ ጓጉቻለሁ”፦ የ18 ዓመቷ ሰላም ደመቀ ************************** የባህር ዳር ከተማ የ7ኛው አጠቃላይ ምርጫ የመራጮች ምዝገባ እየተከናወነ ሲሆን ነዋሪዎች ወደ ምርጫ ጣቢያዎች በመሄድ በመመዝገብ ላይ ናቸው። ከእነዚህ መራጮች መካከል አንዷ የሆነችው እድሜዋ 18 የሞላት ሰላም ደመቀ ለመጀመሪያ ጊዜ በጠቅላላ ምርጫው ድምፅ ለመስጠት የምርጫ ካርድ ወስዳለች፡፡ ለሰላም ደመቀ ይህ ምርጫ ለመጀመሪያ ጊዜ በሀገር ጉዳይ ላይ ድምፅ የምትሰጥበት የታሪኳ ምዕራፍ በመሆኑ ልዩ ትርጉም የሰጠችው ነው። ዕድሜዋ ለመራጭነት በመድረሱና ለመጀመሪያ ጊዜ የመምረጥ መብቷን የሚያረጋግጥላትን ካርድ በመያዟ ያላትን ደስታ ለኢቲቪ ገልጻለች። ሰላም የያዘችው የምርጫ ካርድ ለእሷ የመምረጥ መብት ብቻ ሳይሆን፣ የነገዋን ኢትዮጵያ በመቅረፅ ሂደት ውስጥ ተሳታፊ የሆነችበት የሉዓላዊነት ጉዞ መጀመሪያ ነው። ዕድሜያቸው ለመምረጥ የደረሱ ዜጎች ሁሉ ካርዳቸውን በወቅቱ በማውጣት ለሀገራቸው የዴሞክራሲ ልምምድ የድርሻቸውን እንዲወጡ ጥሪዋን አስተላልፋለች። በሳሙኤል ወርቅአየሁ Ethiopian Broadcasting Corporation #EBC#BahirDar#EthiopiaElection

የታንኳ ቀዘፋ ውድድር በጣና ሐይቅ ላይ! 🚣🌊 ************ የቱሪስት መዳረሻ በሆነችው ውቧ የባሕርዳር ከተማ "ጥርን በባሕርዳር" ከሚካሄዱ ልዩ ልዩ ሁነቶች መካከል አንዱ የሆነው የታንኳ ቀዘፋ ውድድር በደመቀ ሁኔታ እየተካሄደ ይገኛል። የከተማዋ ነዋሪዎች፣ የጀልባ ማህበራት እና ልዩ ልዩ እንግዶች በተገኙበት በዚህ ውድድር ላይ ባህላዊ የታንኳ ቀዘፋ ብቃታቸውን የሚያሳዩ ተወዳዳሪዎች የሁነቱ ድምቀት ሆነዋል። #BahirDar#Ethiopia#Tourism#Tana#TraditionalSport

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በ3.3 ቢሊዮን ብር ወጪ በጣና ዳርቻ የሚገነባውን ግዙፍ የሆቴል ፕሮጀክት አስጀመሩ *************************** ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በባሕር ዳር ከተማ፣ በጣና ሐይቅ ዳርቻ የሚገነባውን ግዙፍ እና ዘመናዊ የቱሪዝም መዳረሻ ግንባታ ዛሬ በይፋ አስጀምረዋል። ይህ 4PBS (ፎር ፖይንት ባይ ሸራተን) በሚል ስያሜ የሚገነባው ሆቴል፤ ታሪካዊውን ጣና ሆቴል ዘመኑን በዋጀና ዓለም አቀፍ ደረጃውን በጠበቀ መልኩ ዳግም ለመገንባት ያለመ ነው። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን በወቅቱ ባደረጉት ንግግር፤ የሚገነባው ግዙፍ ፕሮጀክት የከተማዋን የቱሪዝም ገጽታ ወደ ላቀ ከፍታ የሚያሸጋግርና የሀገሪቱን የብልጽግና ጉዞ የሚያንፀባርቅ መሆኑን ገልጸዋል። ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በተለያዩ የልማት ዘርፎች እያመጣ ያለውን ለውጥ ያደነቁት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ይህንንም ፕሮጀክት በስኬትና በተቀመጠለት ጊዜ የማጠናቀቅ ኃላፊነት እንዳለበት አሳስበዋል። ለፕሮጀክቱ ግንባታ 3.3 ቢሊዮን ብር በጀት የተያዘ ሲሆን፣ በግንባታው ሂደትም ዘመናዊና ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን የጠበቁ ግብዓቶች ጥቅም ላይ እንደሚውሉ ተመላክቷል። በአሸናፊ እንዳለ #EthiopianBroadcastingCorporation#Ethiopia#TourismDevelopment#BahirDar#MidrocInvestmentGroup#LakeTana