@borkena · Post #5853 · 25.02.2026 г., 11:03
ኢዜማ ብልፅግናን "በህግ አምላክ" ሲል ተማፀነ። #Ethiopia#Prosperity#EZEMA#AbiyAhmed#BirhanuNega#news#ዜና
TGINSIGHT SIMILAR POSTS
Изворен канал @pythonotes · Post #201 · 13 јан.
Мы уже знаем, что на текущую сессию интерпретатора изменение PYTHONPATH никак не повлияет. Но если вы запустите дочерний процесс, то он унаследует окружение текущего процесса, а значит и изменения в любых переменных будут на него влиять. Вот небольшой пример: Объявляем переменную user@host:~$ export PYTHONPATH=/path1 Запускаем интерпретатор user@host:~$ python3 Проверим что в sys.path >>> import sys >>> print(sys.path) ['', '/path1', '/usr/lib/...', ...] Добавляем что-то в переменную >>> import os >>> os.emviron['PYTHONPATH'] = '/path1:/path2' >>> print(sys.path) ['', '/path1', '/usr/lib/...', ...] Изменений нет. Но давайте запустим дочерний процесс и посмотрим там >>> os.system('python3') # теперь мы находимся в другом процессе >>> import sys >>> print(sys.path) ['', '/path1', '/path2', '/usr/lib/...', ...] Тоже самое будет и с subprocess, так как по умолчанию текущее окружение тоже наследуется. >>> import subprocess >>> subprocess.call(['python3', '-c', 'import sys;print(sys.path)']) ['', '/path1', '/path2', '/usr/lib/...', ...] ______________________ Лучшей практикой является передача энвайронмента явно через аргумент env! import subprocess subprocess.call(cmd, env={'PYTHONPATH': '...'}) Это поможет точно понимать какое окружение будет у запускаемого процесса и при этом не изменять окружение текущего процесса. #basic
Hashtags
Пребарај: #birhanunega
@borkena · Post #5853 · 25.02.2026 г., 11:03
ኢዜማ ብልፅግናን "በህግ አምላክ" ሲል ተማፀነ። #Ethiopia#Prosperity#EZEMA#AbiyAhmed#BirhanuNega#news#ዜና
@borkena · Post #5958 · 08.03.2026 г., 17:16
አቶ ኢዮብ መሳፍንት የኢዜማ መሪ ሆነው ተመረጡ አቶ ኢዮብ መሳፍንት የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ ፓርቲ (ኢዜማ) መሪ የነበሩትን ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በመተካት የፓርቲው መሪ ሆነው ተመረጡ፡፡ ፓርቲው በዛሬው ዕለት ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ማኒፌስቶውን ያስተዋወቀ ሲሆን፥ በቀጣይ የሚመራበትን 50 ፖሊሲዎችንም ለአባላቱ ይፋ አድርጓል፡፡ ፖሊሲዎቹ በተለይም በሀገር መንግስት ግንባታ፣ በብሔራዊ ጥቅም፣ ልማትና ኢኮኖሚ እንዲሁም በአካታችነትና ሌሎች ጉዳዮች ላይ የሚያተኩሩ መሆናቸው ተገልጿል፡፡ ኢዜማ በአስቸኳይ ስብሰባው እዮብ መሳፍንትን የፓርቲው መሪ እንዲሁም ንጋቱ ወልዴን ምክትል መሪ በማድረግ የመረጠ ሲሆን፥ የቀድሞውን የፓርቲው መሪ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) እና ምክትላቸውን በክብር ሸኝቷል። #Ethiopia#EZEMA#BirhanuNega#Ethiopiannews#news#ኢትዮጵያ#ዜና#borkena
@borkena · Post #5941 · 06.03.2026 г., 15:38
ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋና ግርማ ሰይፉ ከኢዜማ ሊሰናበቱ ነው ተባለ። የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ ፓርቲ (ኢዜማ) በመጪው እሁድ በሚያካሂደው ጉባኤ፣ መሪው ብርሃኑ ነጋን እና ግርማ ሰይፉን ከአመራርነት ያሰናብታቸዋል ተብሏል። ሁለቱ የፓርቲው ከፍተኛ አመራሮች ከሀላፊነት የሚነሱት በወጣት መሪዎች ለመተካት እንደሆነ ተገልጿል። ግርማ ሰይፉ በቅርቡ ከኦቢኤን ጋር በነበራቸው ቆይታ በአድስ አበባ ኮሪደር ልማት "የተፈናቀለው ድህነት እንጂ ድሀ አይደለም'' በማለታቸው ከፍተኛ ተቃውሞ ገጥሟቸዋል። የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ ፓርቲ (ኢዜማ) በመጪው እሁድ በሚያካሂደው ጉባኤ፣ ያልተጠበቀ ሽግሽግ ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል። #Ethiopia#AddisAbaba#Ethiopiannews#BirhanuNega#GirmaSeyifu#news#ዜና#ኢዜማ