TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Python Заметки

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Најди сличен содржај

Изворен канал @pythonotes · Post #201 · 13 јан.

Мы уже знаем, что на текущую сессию интерпретатора изменение PYTHONPATH никак не повлияет. Но если вы запустите дочерний процесс, то он унаследует окружение текущего процесса, а значит и изменения в любых переменных будут на него влиять. Вот небольшой пример: Объявляем переменную user@host:~$ export PYTHONPATH=/path1 Запускаем интерпретатор user@host:~$ python3 Проверим что в sys.path >>> import sys >>> print(sys.path) ['', '/path1', '/usr/lib/...', ...] Добавляем что-то в переменную >>> import os >>> os.emviron['PYTHONPATH'] = '/path1:/path2' >>> print(sys.path) ['', '/path1', '/usr/lib/...', ...] Изменений нет. Но давайте запустим дочерний процесс и посмотрим там >>> os.system('python3') # теперь мы находимся в другом процессе >>> import sys >>> print(sys.path) ['', '/path1', '/path2', '/usr/lib/...', ...] Тоже самое будет и с subprocess, так как по умолчанию текущее окружение тоже наследуется. >>> import subprocess >>> subprocess.call(['python3', '-c', 'import sys;print(sys.path)']) ['', '/path1', '/path2', '/usr/lib/...', ...] ______________________ Лучшей практикой является передача энвайронмента явно через аргумент env! import subprocess subprocess.call(cmd, env={'PYTHONPATH': '...'}) Это поможет точно понимать какое окружение будет у запускаемого процесса и при этом не изменять окружение текущего процесса. #basic

Hashtags

Резултати

Пронајдени 1 слични објави

Пребарај: #nationalbuilding

当前筛选 #nationalbuilding清除筛选

በትውልድ መስዋዕትነት የሚገነቡ የልማት ሥራዎች የኢትዮጵያን የብልጽግና ጉዞ የሚያረጋግጡ ናቸው - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ********************* የኢትዮጵያን የብልጽግና ጉዞ ለማሳካት የሚከናወኑ የልማት ሥራዎች በትውልድ መስዋዕትነት የሚገነቡና የዜጎችን የጋራ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ መሆናቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ። እንደ ከተማ መልሶ ማልማትና ክላስተር እርሻ ያሉ ግዙፍ ፕሮጀክቶች ሲከናወኑ ለጊዜው የሚታዩ ተግዳሮቶች ለረጅም ጊዜ ስኬት ሲባል የሚታለፉ መሆናቸውን የጠቀሱት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ የልማቱ ድምር ውጤት በሀገርም ሆነ በቤተሰብ ደረጃ ዕድገት እንጂ ውድቀት እንደማያመጣ አስረድተዋል። የሀገር ግንባታ በዋዛ ፈዛዛ እንደማይሳካና የበለጸጉ ሀገራት ዛሬ ለደረሱበት ደረጃ የበቁት በዜጎቻቸው "ደም እና አጥንት" መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትሩ አስታውሰዋል። የኢትዮጵያን የብልጽግና ጉዞ ለማሳካት የሚከናወኑ የልማት ሥራዎች ዋናው ዓላማ ለሕዝብና ለሀገር ብልጽግና መሥራት መሆኑን አስገንዝበዋል። አሁን የሚታዩ ችግሮች ጊዜያዊ ቢሆኑም፣ በረጅም ጊዜ ሂደት ኢትዮጵያ ስታድግ የማይጠቀም ዜጋ እንደማይኖርና እያንዳንዷ ሰከንድ የኢትዮጵያን ብልጽግና በሚያረጋግጡ ጉዳዮች ላይ ብቻ እንደምትውል አረጋግጠዋል። በቢታኒያ ሲሳይ #EBC#Ethiopia#Development#NationalBuilding#Prosperity#PMAbiyAhmed