TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Python Заметки

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Најди сличен содржај

Изворен канал @pythonotes · Post #221 · 5 мар.

В Python есть удобный почтовый debug-сервер. Он поможет проверить работу почты вашего web-проекта на этапе разработки без необходимости настраивать внешние сервисы или взаимодействие с реальными серверами Google или Yandex. Этот сервер просто печатает все сообщения в консоль. Таким образом удобно дебажить одноразовые ссылки активации или просто факт отправки письма по расписанию. Запускается очень просто: python3 -m smtpd -n -c DebuggingServer localhost:1025 Теперь настройте ваш проект на использование этого сервера. Например вот так настраивается Django: # settings.py if DEBUG: EMAIL_HOST = 'localhost' EMAIL_PORT = 1025 EMAIL_HOST_USER = '' EMAIL_HOST_PASSWORD = '' EMAIL_USE_TLS = False DEFAULT_FROM_EMAIL = '[email protected]' #django#tricks

Резултати

Пронајдени 2 слични објави

Пребарај: #jobcreation

当前筛选 #jobcreation清除筛选

भारत में रोजगार सृजन तेजी से बढ़ रहा है, लाखों नए अवसर सामने आ रहे हैं। वित्त वर्ष 2014-2023 में कुल 12.5 करोड़ नौकरियाँ पैदा हुईं, जो बढ़ते रोजगार परिदृश्य और देश के कार्यबल पर सकारात्मक प्रभाव को दर्शाती हैं। #EconomicGrowth #IndiaRising #JobCreation

ከ18ሺህ ለሚልቁ የሀገር ውስጥና የውጭ ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ ተሰጠ **************** በተያዘው በጀት ዓመት ስድስት ወራት ከ18ሺህ ለሚልቁ የሀገር ውስጥና የውጭ ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ መሰጠቱን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታወቀ። የመደመር መንግሥት ኢትዮጵያን ተመራጭ የኢንቨስትመንት መዳረሻ ለማድረግ መሰረተ ልማት ከማሟላት ባለፈ የሚያሰራ የህግ ማዕቀፎችን በማዘጋጀት ለባለሃብቶች ምቹ ከባቢን ፈጥሯል። የኮሚሽኑ ምክትል ኮሚሽነር ዳጋቶ ኩምቤ እንደገለጹት ኢትዮጵያ በተለያዩ ዘርፎች መሰማራት ለሚፈልጉ ባለሀብቶች ተመራጭ መዳረሻ ሆናለች። የመደመር መንግሥት በዘርፉ መነቃቃትን ለመፍጠርና አቅም ያላቸው ኢንቨስተሮችን ለመሳብ የአሰራር ማሻሻያና የኢንቨስትመንት ማበረታቻዎች እየተገበረ መሆኑን ተናግረዋል። በዚህም በበጀት ዓመቱ ስድስት ወራት በፌዴራል ደረጃ ከአንድ ነጥብ አንድ ቢሊየን ዶላር በላይ በክልሎች ደግሞ ከ610 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ ከ18ሺህ በላይ የሀገር ወስጥና የውጭ ባለሀብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ መሰጠቱን አመልክተዋል። የኢንቨስትመንት ፈቃድ የተሰጣቸው 17ሺህ 870 ባለሃብቶች በክልሎች እንዲሁም 245ቱ ደግሞ በፌዴራል ደረጃ በተለያዩ የኢንቨስትመንት መስኮች የሚሰማሩ ናቸው ማለታቸውን ኢዜአ ዘግቧል። ባለሃብቶቹ በፍጥነት ወደ ሥራ እንዲገቡ ጠንካራ ድጋፍና ክትትል እየተደረገ መሆኑን ጠቁመው በዚህም ከ192ሺህ በላይ የሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል ተጠቃሚ ይሆናሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ አመልክተዋል። #EthiopianBroadcastingCorporation#Ethiopia#Investment#Economy#JobCreation#Business