TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Python Заметки

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Најди сличен содржај

Изворен канал @pythonotes · Post #228 · 19 мар.

Стандартная Django админка работает стабильно но не могу сказать что она меня устраивает. Да, есть базовый набор стандартного функционала, но чего-то всегда не хватает. Может автокомплитов а может тёмной темы. 😎 Долгое время я использовал DjangoSuit, но проект заглох на невыпущенной альфе 2й версии которая в Django3 и вовсе не поддерживается. Что же можно сегодня посоветовать? На сегодняшний день у меня два фаворита: 🚀 DjangoJET 🌎 сайт 🗄 репозиторий ▶️ видео Крутая и красивая админка с кучей плюшек. ▫️автокомплиты с AJAX подгрузкой ▫️темы ▫️дашборды ▫️респонсив ▫️кастомизация панелей прямо в админке Стоит денег для коммерческих продуктов. Для опенсорса бесплатно (AGPL)! 🎷Django Jazzmin 🗄репозиторий Не такая пафосная но от этого не менее крутая админка. ▫️полностью кастомизируется ▫️много готовых тем и возможность собрать свою прямо в админке ▫️Bootsrtap Model окна вместо всплывающих окон ▫️интегрирован Select2 ▫️респонсив Знаете еще крутые админки? Напишите в комментах! #django#libs

Hashtags

Резултати

Пронајдени 2 слични објави

Пребарај: #nationaldefense

当前筛选 #nationaldefense清除筛选

ትውልድ ከአያቶቹ ታሪክ በመማር ለሀገር ሉዓላዊነት የበኩሉን ሊወጣ ይገባል - አቶ ታገሰ ጫፎ ******************* ወጣቱ ትውልድ ከቀደምት አያት አባቶቹ ታሪክ በመማር ለኢትዮጵያ አንድነት እና ሉዓላዊነት የበኩሉን ድርሻ ሊወጣ ይገባል ሲሉ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ ገለጹ፡፡ የትናንት ጀግንነትን የሚያወሳ፣ የዛሬን ጥንካሬ የሚያሳይ እና የነገን ተስፋ የሚጠቁም የመከላከያ ሙዚየም በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ እና በመከላከያ ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሐመድ ተመርቆ ተከፍቷል። በምረቃው ወቅት አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ እንደገለጹት፤ የጀግኖች አባቶችን ታሪክ የሚዘክር ሙዚየም መኖሩ ወጣቱ ትውልድ የቀደምቶችን ገድል ተረድቶ የራሱን አዲስ ታሪክ እንዲሠራ ትልቅ በር የሚከፍት ነው። ወጣቱ ትውልድ ከታሪኩ በመማር ለኢትዮጵያ አንድነት እና ሉዓላዊነት መጠበቅ የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባም አሳስበዋል። የመከላከያ ቅርስ ጥናት እና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ሜጀር ጄኔራል ጥሩዬ አሰፌ በበኩላቸው፤ ሙዚየሙ 118 ዓመታትን ያስቆጠረውን የመከላከያ ሠራዊት የጀግንነት ታሪክ ለተተኪው ትውልድ በማስተላለፍ ረገድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ገልጸዋል። #EthiopianBroadcastingCorporation#Ethiopia #DefenseMuseum#NationalDefense#History#Sovereignty

ሕይወቴን ለሀገሬ እሰጣለሁ፦ የኢራን ፕሬዚዳንት መስዑድ ፔዜሽኪያን ***************** በመካከለኛው ምስራቅ የቀጠለውን የአሜሪካና የእስራኤል ጥቃት ተከትሎ፣ የኢራኑ ፕሬዚዳንት መስዑድ ፔዜሽኪያን ለሀገራቸው መስዋዕት ለመሆን ቃል ከገቡ 14 ሚሊዮን ኢራናውያን ጋር ተቀላቅለዋል። ፕሬዚዳንቱ ዛሬ ባስተላለፉት መልዕክት፣ "እኔም እንደ 14 ሚሊዮኑ ኩሩ ኢራናውያን ሁሉ ሕይወቴን ለሀገሬ ለመስጠት ዝግጁ ነኝ፤ ሁሌም ለኢራን እኖራለሁ" ሲሉ ገልጸዋል። ይህ የሕዝብ ንቅናቄ በዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙኃን ትኩረት የሳበ ሲሆን፣ የኢራን ምክር ቤት አባላትም ንቅናቄው ሕዝቡና መንግሥት ለሀገራቸው ዳር ድንበር ያላቸውን ዝግጁነት በተግባር ያሳየ መሆኑን ገልጸዋል። በተለይም በገጠርና በድንበር አካባቢ የሚኖሩ ነዋሪዎች ጠላትን ለመመከት እያደረጉት ያለው ተጋድሎ ከፍተኛ አድናቆትን አትርፏል ተብሏል። ባለፈው ወር አጋማሽ የአሊ ካሜኒን መገደል ተከትሎ የተቀሰቀሰው ይህ ጦርነት፣ ኢራን በአሜሪካና በእስራኤል ላይ የአጸፋ እርምጃዎችን እንድትወስድ አድርጓታል። አሁን የተጀመረውና ቁጥሩ በየሰዓቱ እየጨመረ የሚገኘው ይህ የራስን ሕይወት ለሀገር አሳልፎ የመስጠት ዘመቻ፣ በኢራናውያን ዘንድ ያለውን ጠንካራ ብሔራዊ ስሜትና አንድነት ለዓለም ያሳየ ክስተት ሆኖ ተመዝግቧል ሲል ፕሬስ ቲቪ ዘግቧል። #Iran#Pezeshkian#NationalDefense#MiddleEastCrisis#BreakingNews