TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Python Заметки

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Најди сличен содржај

Изворен канал @pythonotes · Post #234 · 9 апр.

🤩Разбираем полезные исходники! Функция, возвращающая словарь с данными о панели задач. screen : номер монитора location : расположение на экране (внизу, слева и тд) geometry : QRect с координатами таскбара system_tray : доступен ли системный трей 🔸 Как может пригодиться? Я использую для открытия виджета по клику на значке в трее с выравниванием по таскбару. Аналогично работает попап у Dropbox клиента. 🔸 Тестил на Windows10 и Debian10. 🔸 В комплекте проверочный виджет который при создании точно перекрывает таскбар. Проверка правильности определения геометрии таскбара. Закрывается по клику. 🔸 Ещё в комплекте пример окошка, которое появляется в районе часов над таскбаром. 🔸 Есть один баг. При перекрытии тасбара в Gnome (linux) виджет не получает событий от мыши. Решения пока не нашел😕 Код забираем здесь ↗️ #source#qt

Hashtags

Резултати

Пронајдени 1 слични објави

Пребарај: #debtrestructuring

当前筛选 #debtrestructuring清除筛选

ኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ማሻሻያዋን የሚደግፉ ቁልፍ ስምምነቶችን ከፈረንሳይ ጋር ተፈራረመች *********** ዛሬ በአዲስ አበባ በተከናወነ ሥነ-ሥርዓት፣ የኢትዮጵያና የፈረንሳይ መንግሥታት የኢትዮጵያን የኢኮኖሚ ማሻሻያ የሚደግፉ ቁልፍ ስምምነቶችን ተፈራርመዋል። ስምምነቱን የኢትዮጵያ የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ እንዲሁም በፈረንሳይ የአውሮፓና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሚስዝ ኤሌኖሬ ካሮይት መንግሥታቱን በመወከል ተፈራርመዋል። የስምምነቱ ዋና ዋና ይዘቶች፦ 1. የዕዳ ሽግሽግ (Debt Restructuring): በG20 የጋራ ማዕቀፍ ስር ከሁለትዮሽ አበዳሪዎች ጋር የተደረገ የመጀመሪያው ታሪካዊ የዕዳ ሽግሽግ ስምምነት ተፈርሟል። ይህም ለኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ማገገም ትልቅ ሚና ይጫወታል። 2. የ81.5 ሚሊዮን ዩሮ ድጋፍ፦ ለሁለተኛው የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ (HGER 2.0) ማስፈጸሚያ የሚውል 80 ሚሊዮን ዩሮ የበጀት ድጋፍ እና 1.5 ሚሊዮን ዩሮ የቴክኒክ ድጋፍ ስምምነት ተደርጓል። 3. አዳዲስ የኢንቨስትመንት መስኮች፦ ፈረንሳይ በኢትዮጵያ በሚገነባው የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ላይ ለመሳተፍ ፍላጎት አሳይታለች። 4. ትብብርን ማስፋት፦ በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ያለው የፈረንሳይ አጠቃላይ የኢንቨስትመንት መጠን ከ600 ሚሊዮን ዩሮ በላይ የደረሰ ሲሆን፣ ከዚህ ውስጥ ከግማሽ በላይ የሚሆነው (300 ሚሊዮን ዩሮ) ለኢነርጂ ዘርፍ መዋል መቻሉ ተገልጿል። ይህ ስምምነት በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን የቆየ ወዳጅነት ወደ ላቀ ደረጃ የሚያሸጋግርና የኢትዮጵያን የንግድና የኢኮኖሚ ተወዳዳሪነት የሚያሳድግ መሆኑ ተመልክቷል። በሀብተሚካኤል ክፍሉ #Ethiopia#France#StrategicPartnership#DebtRestructuring#EconomicReform#EBC#EthiopianBroadcastingCorporation