TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Python Заметки

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Најди сличен содржај

Изворен канал @pythonotes · Post #254 · 11 јун.

Тип строки в Python имеет очень много удобных методов. Сегодня пост про два таких метода которые чаще всего используются "однобоко". Это методы startswith() и endswith() Самый обычный сценарий использования — проверка, начинается ли строка с указанной подстроки? >>> "some_string".startswith("some") True И аналогичная ситуация с зеркальным вариантом этой функции, проверка совпадения с конца >>> "some_string".endswith("some") False Так они используются в большинстве случаев что я видел. Но у этих функций есть еще два варианта использования. 🔸Сравнение нескольких подстрок Для проверки нескольких подстрок в одной строке обычно вызывают эти функции несколько раз. Но на самом деле достаточно передать кортеж со всеми строками один раз. Если будет хоть одно совпадение то функция вернёт True. >>>"my_image.png".endswith(("jpg", "png", "exr")) True 🔸Диапазон поиска Вторым аргументом можно передать индекс символа с которого следует начать сравнение, а третий аргумент это индекс последнего символа. >>> ".filename.ext".startswith("file", 1) True >>> "file_###.ext".endswith('#', 0, -4) True Индексы можно указать отрицательными, что означает отсчёт с конца. #trics#basic

Hashtags

Резултати

Пронајдени 4 слични објави

Пребарај: #bahirdar

当前筛选 #bahirdar清除筛选

በሶቭየት ሕብረት የገንዘብ ዕርዳታ አማካኝነት የተገነባው የቀድሞው የባህር ዳር ፖሊ ቴክኒክ ኢንስቲትዩት ፤ የአሁኑ የባሕር ዳር ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ፤ 1958 ዓ.ም The former Bahir Dar Polytechnic Institute, built with financial assistance from the Soviet Union; the current Bahir Dar Institute of Technology; 1966. #ታሪክን_ወደኋላ#TariknWedehuala#Bahirdar youtube.com/@tariknwedehuala11

“ይበጀኛል የምለውን ለመምረጥ ጓጉቻለሁ”፦ የ18 ዓመቷ ሰላም ደመቀ ************************** የባህር ዳር ከተማ የ7ኛው አጠቃላይ ምርጫ የመራጮች ምዝገባ እየተከናወነ ሲሆን ነዋሪዎች ወደ ምርጫ ጣቢያዎች በመሄድ በመመዝገብ ላይ ናቸው። ከእነዚህ መራጮች መካከል አንዷ የሆነችው እድሜዋ 18 የሞላት ሰላም ደመቀ ለመጀመሪያ ጊዜ በጠቅላላ ምርጫው ድምፅ ለመስጠት የምርጫ ካርድ ወስዳለች፡፡ ለሰላም ደመቀ ይህ ምርጫ ለመጀመሪያ ጊዜ በሀገር ጉዳይ ላይ ድምፅ የምትሰጥበት የታሪኳ ምዕራፍ በመሆኑ ልዩ ትርጉም የሰጠችው ነው። ዕድሜዋ ለመራጭነት በመድረሱና ለመጀመሪያ ጊዜ የመምረጥ መብቷን የሚያረጋግጥላትን ካርድ በመያዟ ያላትን ደስታ ለኢቲቪ ገልጻለች። ሰላም የያዘችው የምርጫ ካርድ ለእሷ የመምረጥ መብት ብቻ ሳይሆን፣ የነገዋን ኢትዮጵያ በመቅረፅ ሂደት ውስጥ ተሳታፊ የሆነችበት የሉዓላዊነት ጉዞ መጀመሪያ ነው። ዕድሜያቸው ለመምረጥ የደረሱ ዜጎች ሁሉ ካርዳቸውን በወቅቱ በማውጣት ለሀገራቸው የዴሞክራሲ ልምምድ የድርሻቸውን እንዲወጡ ጥሪዋን አስተላልፋለች። በሳሙኤል ወርቅአየሁ Ethiopian Broadcasting Corporation #EBC#BahirDar#EthiopiaElection

የታንኳ ቀዘፋ ውድድር በጣና ሐይቅ ላይ! 🚣🌊 ************ የቱሪስት መዳረሻ በሆነችው ውቧ የባሕርዳር ከተማ "ጥርን በባሕርዳር" ከሚካሄዱ ልዩ ልዩ ሁነቶች መካከል አንዱ የሆነው የታንኳ ቀዘፋ ውድድር በደመቀ ሁኔታ እየተካሄደ ይገኛል። የከተማዋ ነዋሪዎች፣ የጀልባ ማህበራት እና ልዩ ልዩ እንግዶች በተገኙበት በዚህ ውድድር ላይ ባህላዊ የታንኳ ቀዘፋ ብቃታቸውን የሚያሳዩ ተወዳዳሪዎች የሁነቱ ድምቀት ሆነዋል። #BahirDar#Ethiopia#Tourism#Tana#TraditionalSport

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በ3.3 ቢሊዮን ብር ወጪ በጣና ዳርቻ የሚገነባውን ግዙፍ የሆቴል ፕሮጀክት አስጀመሩ *************************** ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በባሕር ዳር ከተማ፣ በጣና ሐይቅ ዳርቻ የሚገነባውን ግዙፍ እና ዘመናዊ የቱሪዝም መዳረሻ ግንባታ ዛሬ በይፋ አስጀምረዋል። ይህ 4PBS (ፎር ፖይንት ባይ ሸራተን) በሚል ስያሜ የሚገነባው ሆቴል፤ ታሪካዊውን ጣና ሆቴል ዘመኑን በዋጀና ዓለም አቀፍ ደረጃውን በጠበቀ መልኩ ዳግም ለመገንባት ያለመ ነው። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን በወቅቱ ባደረጉት ንግግር፤ የሚገነባው ግዙፍ ፕሮጀክት የከተማዋን የቱሪዝም ገጽታ ወደ ላቀ ከፍታ የሚያሸጋግርና የሀገሪቱን የብልጽግና ጉዞ የሚያንፀባርቅ መሆኑን ገልጸዋል። ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በተለያዩ የልማት ዘርፎች እያመጣ ያለውን ለውጥ ያደነቁት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ይህንንም ፕሮጀክት በስኬትና በተቀመጠለት ጊዜ የማጠናቀቅ ኃላፊነት እንዳለበት አሳስበዋል። ለፕሮጀክቱ ግንባታ 3.3 ቢሊዮን ብር በጀት የተያዘ ሲሆን፣ በግንባታው ሂደትም ዘመናዊና ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን የጠበቁ ግብዓቶች ጥቅም ላይ እንደሚውሉ ተመላክቷል። በአሸናፊ እንዳለ #EthiopianBroadcastingCorporation#Ethiopia#TourismDevelopment#BahirDar#MidrocInvestmentGroup#LakeTana