TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Python Заметки

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Најди сличен содржај

Изворен канал @pythonotes · Post #254 · 11 јун.

Тип строки в Python имеет очень много удобных методов. Сегодня пост про два таких метода которые чаще всего используются "однобоко". Это методы startswith() и endswith() Самый обычный сценарий использования — проверка, начинается ли строка с указанной подстроки? >>> "some_string".startswith("some") True И аналогичная ситуация с зеркальным вариантом этой функции, проверка совпадения с конца >>> "some_string".endswith("some") False Так они используются в большинстве случаев что я видел. Но у этих функций есть еще два варианта использования. 🔸Сравнение нескольких подстрок Для проверки нескольких подстрок в одной строке обычно вызывают эти функции несколько раз. Но на самом деле достаточно передать кортеж со всеми строками один раз. Если будет хоть одно совпадение то функция вернёт True. >>>"my_image.png".endswith(("jpg", "png", "exr")) True 🔸Диапазон поиска Вторым аргументом можно передать индекс символа с которого следует начать сравнение, а третий аргумент это индекс последнего символа. >>> ".filename.ext".startswith("file", 1) True >>> "file_###.ext".endswith('#', 0, -4) True Индексы можно указать отрицательными, что означает отсчёт с конца. #trics#basic

Hashtags

Резултати

Пронајдени 2 слични објави

Пребарај: #irancrisis

当前筛选 #irancrisis清除筛选

ፕሬዚዳንት ትራምፕ ለኢራን የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ ሰጡ፤ ኢራን ዜጎቿ የኃይል መሠረተ ልማትን እንዲጠብቁ ጠይቃለች ************************* የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ‘ትሩዝ ሶሺያል’ በተሰኘው የማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ላይ ባስተላለፉት መልዕክት፣ ኢራን ከአሜሪካ ጋር በአስቸኳይ ስምምነት ላይ ካልደረሰች "መላው ሥልጣኔዋ ዛሬ ምሽት ይጠፋል፤ ዳግመኛም ተመልሶ አይመጣም" ሲሉ አስጠንቅቀዋል። ፕሬዚዳንቱ ይህ እንዲሆን እንደማይፈልጉ ቢገልጹም፣ የተሰጠው የሰዓታት ቀነ-ገደብ እየተጠናቀቀ በመሆኑ "ሳይሆን አይቀርም" በማለት ክስተቱ የማይቀር መሆኑን አመልክተዋል። ኢራን ስትራቴጂካዊውን የሆርሙዝ ወሽመጥ በመዝጋት የዓለምን ኢኮኖሚ "አግቻለሁ" በማለት የምታደርገውን ሙከራ እንደ ትልቅ ስህተት እና የአስገዳጅነት ስልት የቆጠሩት ትራምፕ፣ ለ47 ዓመታት የዘለቀው ማስፈራራት፣ ሙስና እና ሞት ዛሬ ምሽት ያበቃል ብለዋል። አክለውም በዓለም ረጅም ታሪክ ውስጥ እጅግ ወሳኝ የሆነው ውጤት ዛሬ ምሽት እንደሚታወቅ እና ምናልባትም "አስደናቂ አብዮታዊ ለውጥ" ሊመጣ እንደሚችል ጠቁመዋል። ኢራን በመካከለኛ ወገኖች በኩል የቀረበላትን የጊዜያዊ ተኩስ አቁም የሰላም ዕቅድ ውድቅ ማድረጓን የገለጸች ሲሆን፣ ዘላቂ ድርድር ሊጀመር የሚችለው አሜሪካ እና እስራኤል ጥቃታቸውን አቁመው ለደረሰው ጉዳት ካሳ ሲከፍሉ ብቻ መሆኑን አስታውቃለች። በተጨማሪም ማንኛውም የወደፊት ስምምነት የሆርሙዝ ወሽመጥ በኢራን ቁጥጥር ሥር ሆኖ በሚያልፉ መርከቦች ላይ ቀረጥ የመጣል መብቷን ሊያከብር እንደሚገባ የሀገሪቱ ከፍተኛ ምንጮች አመልክተዋል ሲል ሮይተርስ ዘግቧል። #Trump#IranCrisis#HormuzStrait#BreakingNews#MiddleEastConflict