TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Python Заметки

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Најди сличен содржај

Изворен канал @pythonotes · Post #270 · 9 јул.

От многопоточных вычислений переходим к распределённым. То есть вычисления, происходящие на нескольких компьютерах. Конечно, в зависимости от задачи, вы можете взять готовые решения вроде CGRU или Deadline для рендеринга, charm4py или Dask для ML, или замутить что-то на AWS С2. Но хотелось бы чего-то попроще, попитоничней что ли) А ведь в Python есть средства "из коробки" для синхронизации нескольких процессов на разных хостах. Вот простой пример кода, который синхронизирует работу двух процессов на разных компьютерах. В этом случае используется процесс-посредник, который является синхронизирующим сервером. В примере создаётся некий Manager, который шарит общую для клиентов очередь. Все подключившиеся могут что-то в неё писать или забирать. В моём коде один процесс что-то "считает" и складывает в очередь, другой забирает и продолжает какие-то свои "расчёты". Если у вас есть несколько машин, то можете попробовать это запустить по сети (нужно заменить 'localhost' на IP-адрес сервера). Но и на локальной машине сработает. Gist 🌎 #libs#source#tricks

Резултати

Пронајдени 3 слични објави

Пребарај: #adwaspirit

当前筛选 #adwaspirit清除筛选

ከዓድዋ እስከ ሕዳሴ፤ ከሕዳሴ እስከ ባሕር በር! ********************** ዓድዋ ለእኛ ተራራን የመናድ፣ የማይቻለውን የመቻል እና የአንድነት ትልቅ ማህተማችን ነው። ያ ትናንት በዓድዋ ተራራዎች ላይ የነደደው የድል መንፈስ፣ ዛሬም በደምስራችን ውስጥ አለ! ትናንት፦ በዓድዋ የጥቁር ሕዝቦች የነጻነት ፋና ሆንን። ዛሬ፦ ያው የማይበገረው የዓድዋ መንፈስ ታላቁን የሕዳሴ ግድባችንን ዳር አደረሰ። በስንዴ ሉዓላዊነት ታሪክ ተሠራ፤ የዓባይን ወንዝ ለብርሃን እና ለብልፅግና አዋልነው። ነገ፦ ቀጣዩ የታሪክ ምዕራፍ ተጀምሯል፤ የባሕር በር ጉዳይ የሕልውናችን፣ የኢኮኖሚ ነፃነታችን እና የትውልድ ጥያቄ ነው። ትናንት በጋራ ቆመን ያላሸነፍነው ፈተና የለም፤ ዛሬም በዚያው በዓድዋ ፅናት እና በሕዳሴው ወኔ የባሕር በር ጥያቄያችንን በድል እንደምናጠናቅቅ ጥርጥር የለውም! ታሪክ ይደገማል! ኢትዮጵያ በልጆቿ አንድነት ከፍ ብላ ትቀጥላለች! #Ethiopia#AdwaSpirit#GERD#SeaAccess#የሕዳሴግድብ#የባሕርበር#EBC

ዓድዋ ትመስክር - ኢትዮጵያ የሚገባትን የባሕር በር ታገኛለች! **** ትናንት በዓድዋ ተራሮች ላይ “አንገዛም!” ብለው የጥቁር ሕዝብ የነፃነት ፋና የሆኑባት ኢትዮጵያ፣ ዛሬ ደግሞ የታሪክ፣ የሕግ እና የተፈጥሮ መብቷን ለማስከበር ዳግም ተነስታለች። ዓድዋ ያስተማረን አንድ ትልቅ እውነት አለ፤ ኢትዮጵያ በኢ-ፍትሐዊነት እና ባልተገባ መንገድ የተነፈገችውን እና የተጫነባትን ጫና እና በደል እምቢ በማለት ከመቀልበስ የሚያግዳት ምድራዊ ኃይል አለመኖሩን ነው! የባሕር በር ጥያቄ የቅንጦት ሳይሆን የኅልውና፣ የኢኮኖሚ ነፃነት እና የታሪክ ዕዳ ነው። አባቶች በደማቸው ሉዓላዊነታቸውን እንዳስበሩ ሁሉ፣ ይህ “የዓድዋ ትውልድ” ደግሞ በብልሃቱ፣ በዲፕሎማሲው እና በቆራጥነቱ ኢትዮጵያን ከአፍሪካ ቀንድ የባሕር ሞገዶች ጋር ዳግም ያገናኛታል። ትናንት ተራራው ምስክር ነበረ፤ ዛሬ ደግሞ የባሕር በሩ ምስክር ይሆናል! የኢትዮጵያ ትንሣኤ የሚረጋገጠው በምግብ ሉዓላዊነት ብቻ ሳይሆን፣ ሰማያዊውን አድማስ ዳግም በመቀላቀል ነው። ይህ ትውልድ የታሪክ ዘካሪ ሳይሆን ታሪክ ሠሪ ነው! ዓድዋ ምስክር ነው - ኢትዮጵያ ወደ ነበረችበት የባሕር በሯ ትመለሳለች! #Adwa#AdwaVictory#የባሕርበር#የዓድዋትውልድ#Ethiopia#AdwaSpirit

Red Nile

@rednile12 · Post #11074 · 27.02.2026 г., 12:30

🎙️WEEK 17 | LIVE DISCUSSION ⚔🛡My Generation & Adwa Reflecting on the 130th Anniversary of the Victory of Adwa In honor of the 130th Anniversary of the Victory of Adwa, celebrated on Yekatit 23, 2018 (E.C.), we invite you to a powerful and timely conversation on legacy, identity, and national consciousness. Tonight, on the Ethiopia First Telegram Channel, we will discuss, reflect, and critically engage on what Adwa means for our generation — and why it still matters today. Be part of this historic dialogue. 📅February 27, 2026 🕗8:00–10:00 PM (EST) | 2:00–4:00 PM (Ethiopia Time) 🎙️Host: Ethiopia First 🗣️Guest: Alexander Yohannes — Red Nile Media 🔗Join Live:https://t.me/+AAE_Pc8aWTczYTA0 — #Adwa130#VictoryOfAdwa#AdwaAnniversary#MyGenerationAndAdwa #EthiopiaFirst#RedNileMedia#EthiopianHistory#AfricanVictory #PanAfricanLegacy#Yekatit23#EthiopianPride#AdwaSpirit#EthiopiaRising