TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Python Заметки

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Најди сличен содржај

Изворен канал @pythonotes · Post #273 · 26 јул.

В стандартном модуле random есть две очень похожие функции random.randint() random.randrange() Обе возвращают случайное значение из указанного диапазона >>> random.randint(10, 20) 12 >>> random.randrange(10, 20) 17 В чем же отличие? Дело в том что у randrange() есть третий параметр step. randint() действительно возвращает случайное число из указанного диапазона. randrange() на первый взгляд делает тоже самое если передать также два параметра. Но есть указать еще и step то наш диапазон усложняется, то есть в него попадёт не полный ряд значений. Например, я хочу получить случайное значение из диапазона но только чётное число. Тогда достаточно сделать так: >>> randrange(10, 20, 2) 16 Таким образом получается что randint это частный случай randrange без указания параметра step. Еще одно важное отличие в том, что randint() включает в диапазон второе значение а randrange() нет. То есть выражение randrange(10, 20) никогда не вернёт 20, а randint(10, 20) вернёт. #tricks#basic

Резултати

Пронајдени 2 слични објави

Пребарај: #nationalid

当前筛选 #nationalid清除筛选

የፋይዳ መታወቂያን በ"PDF" አውርዶ የመያዝ አማራጭ በጊዜያዊነት ለምን ተቋረጠ? ********************* የፋይዳ መታወቂያን በ"PDF" አውርዶ የመያዝ አማራጭ በጊዜያዊነት መቋረጡን የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም አስታወቀ። ይህ የተደረገበት ምክንያትም፦ • በየአካባቢው የሚገኙ የኢንተርኔት እና ህትመት ቤቶች ጥራት በሌላቸው ካርዶች እያተሙ በመሆኑ • የአንድን ግለሰብ ትክክለኛ ያልሆነ መረጃ በፎቶሾፕ እያስመሰሉ በመሥራት የተለያዩ የማኅበረሰብ ክፍሎችን እያጭበረበሩ ያሉ አታሚዎች በስፋት በመታየታቸው • ከከተማ ራቅ ብለው የሚኖሩና በቂ ግንዛቤ የሌላቸው ዜጎች ትክክለኛ ባልሆነ የካርድ ህትመት እየታለሉ፤ በዚህም ገንዘብ እና ጊዜያቸውን ከመጭበርበራቸው ባሻገር የሚፈልጉትን አገልግሎት ማግኘት እንዳይችሉ እያደረገ በመሆኑ ነው ብሏል። ስለዚህ ዜጎች የኢሌክትሮኒክ ፋይዳ (ኢ-ፋይዳ) አማራጭ ሲፈልጉ ከ"Fayda ID" ሞባይል መተግበሪያ በቀላሉ ማግኘት እንደሚችሉ የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም አስታውቋል። #Ethiopia#NationalID#Fayda#EthiopianBroadcastingCorporation

አትሌት ቀነኒሳ በቀለ የብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያ ብራንድ አምባሳደር ሆነ ************** የብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያ ፕሮግራም በአትሌቲክስ በተለያዩ ርቀቶች የዓለም ሪከርድ ባለቤት የሆነውን አትሌት ቀነኒሳ በቀለን የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ብራንድ አምባሳደር አድርጓል። አትሌት ቀነኒሳ በቀለ የብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያ ብራንድ አምባሳደር ሆኖ የተሰየመው፣ ብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም የፋይዳ አምባሳደር ይፋዊ ሥራ ማስጀመሪያ መርኃ ግብርን ባካሄደበት ወቅት ነው። የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ፋይዳን ለሁሉም ለማድረስ የ100 ፐርሰንት ዕቅድ አቅዷል፡፡ እስካሁን ከ32 ሚሊዮን በላይ ዜጎች የመታወቂያው ባለቤት መሆናቸውና በበጀት ዓመቱም ለ 90 ሚሊዮን ዜጎች ለማድረስ ዕቅድ መያዙ ተገልጿል። ይህን ግብ ለመደገፍም ታዋቂ እና በሕዝብ ዘንድ ተቀባይነት ያለው የብራንድ አምባሳደር መሰየም አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፣ አትሌት ቀነኒሳን ብራንድ አምባሳደር ማድረጋቸውን የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ዋና አስተባባሪ አቶ ዮዳሄ አርዓያስላሴ ተናግረዋል። አቶ ዮዳሄ አክለውም፤ አትሌቱ በሕዝብ ዘንድ ያለውን ተቀባይነት እና ተወዳጅነት በመጠቀም በሁሉም የሀገሪቱ ከፍሎች ያሉ ነዋሪዎችን የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ተጠቃሚ ለማድረግ በጋራ እንደሚሰራም ገልጸዋል። አትሌት ቀነኒሳ በቀለ በበኩሉ፤ ሀገራዊ ፋይዳ ላለው ፕሮጀከት ብራንድ አምባሳደር ሆኖ በመመረጡ ክብር እንደሚሰማው ተናግሯል። የፋይዳ አምባሳደር አትሌት ቀነኒሳ በቀለ፤ በአምባሳደርነት ቆይታው የተለያዩ የቴለቪዥን፣ የማህበራዊ ሚዲያ፣ የቢልቦርድ ማስታወቂያዎች ላይ መሳተፍ እንዲሁም የተለያዩ ኩነቶች ላይ በመገኘትና ንግግር በማድረግ ፋይዳ ዲጂታል መታወቂያን በተመለከተ የማስተዋወቅ ተግባራትን እንደሚያከናውን ይጠበቃል። በፍሬህይወት ረታ #EthiopianBroadcastingCorporation#Ethiopia#DigitalID#fayda#NationalID#DigitalEthiopia