@borkena · Post #6014 · 13.03.2026 г., 21:12
የጋሞ ዞን የተፈጥሮ አደጋ ያስነሳው ስሞታ ፤ አማራ ባንክ አተረፍኩ ማለቱ ፤ የተበከለ በርበሬ እና በድሬዳዋ የታፈነው አክቲቪስት https://youtu.be/6b1O6LsLSc0#Ethiopia#EthiopianNews#Gamo#AmharaBank#toxinberbere#Amharic#ዜና
TGINSIGHT SIMILAR POSTS
Изворен канал @pythonotes · Post #281 · 18 авг.
Что-то вы гоните насчет "привычного вида формата 755 и 644". Я вот вообще не понял что это!😳 Действительно, что означают цифры которые мы получили в прошлом посте? Это кодировка, заключающая в себе режимы доступа к файлу. Подробней можно почитать в статье про chmod. Там можно увидеть альтернативное обозначение того же самого с помощью символов r w x, что значит чтение, запись, исполнение. Чтобы преобразовать восьмеричное число в такое обозначение в Python есть готовая функция >>> stat.filemode(0o755) '?rwxr-xr-x' Мы видим 3 группы по 3 символа, дающие 3 типа доступа для 3 типов юзеров. А что за знак вопроса в начале? Давайте передадим в эту функцию необрезанное значение от os.stat >>> stat.filemode(os.stat(path).st_mode) 'drwxr-xr-x' Это данные, которые мы безжалостно обрезали в прошлый раз😼 Первый символ обозначает тип объекта. Это может быть файл (-), директория (d) или симлинк (l). Вот простая схема данной кодировки [1][3][3][3] │ │ │ │ │ │ │ └──> Others Permissions │ │ └─────> Group Permissions │ └────────> Owner Permissions └───────────> File Type (разверните экран если вы с телефона) Если вы попробуете получить пермишены для симлинка то получите пермишены для файла >>> path = '.venv/bin/python3' >>> stat.filemode(os.stat(path).st_mode) '-rwxr-xr-x' Чтобы получить свойства именно симлинка, нужно это явно указать >>> stat.filemode(os.stat(path, follow_symlinks=False).st_mode) 'lrwxrwxrwx' #tricks#basic
Пребарај: #amharabank
@borkena · Post #6014 · 13.03.2026 г., 21:12
የጋሞ ዞን የተፈጥሮ አደጋ ያስነሳው ስሞታ ፤ አማራ ባንክ አተረፍኩ ማለቱ ፤ የተበከለ በርበሬ እና በድሬዳዋ የታፈነው አክቲቪስት https://youtu.be/6b1O6LsLSc0#Ethiopia#EthiopianNews#Gamo#AmharaBank#toxinberbere#Amharic#ዜና
@borkena · Post #6003 · 13.03.2026 г., 10:14
አማራ ባንክበስምንት ወራት ውስጥ 1.82 ቢሊዮን ብር ትርፍ ማስመዝገቡን ገለጸ። አማራ ባንክ በ2018 በጀት ዓመት በስምንት ወራት ውስጥ 1.82 ቢሊዮን ብር ትርፍ ማስመዘገቡንና አጠቃላይ ሀብቱ 52.76 ቢሊዮን ብር መድረሱን አስታወቀ። በቅርቡ በአንዳንድ ሚዲያዎች የተሰራጩ ዘገባዎች የባንኩን አሁናዊ ሁኔታ ያላሳዩና የተሳሳቱ መረጃዎችን ለህዝብ ያቀረቡ ሆነው ተገኝተዋል ያለው ባንኩ፤ ይህን አጋጣሚ የባንኩን እውነታዎችና ግልፀኝነት ለማሳወቅ እንደሚጠቀምበት ባወጣው መግለጫ ገልጿል። እንደ ባንኩ ገለጻ፤ የባንኩ ጠቅላላ ተቀማጭ ገንዘብ እስከ የካቲት 21 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ 37.9 ቢሊዮን ብር የደረሰ ሲሆን የ2017 ዓ.ም አፈጻጸምን መሰረት በማድረግ ለባለአክሲዮኖቹ የትርፍ ክፍፍል መፈጸሙን አስታውቋል። ባለፉት ስምንት ወራት ብቻ ከ9.9 ቢሊዮን ብር በላይ ከብድር መሰብሰብ መታሉን የጠቀሰው አማራ ባንክ፤ በአሁኑ ሰዓት የተለየ የጥሬ ገንዘብ እጥረት የሌለበት መሆኑን አስታውቋል። ይህን ችግር ከፈታው ከአንድ ዓመት በላይ ሁኗል ሲልም ገልጿል። ባንኩ፣ በዲጂታል አነስተኛ ብድር ከ5.1 ቢሊዮን ብር በላይ የሰጠ ሲሆን፣ ከዚህ ውስጥ 90 በመቶው ለሴት ተበዳሪዎች የቀረበ መሆኑን እንዲሁም በአጠቃላይ ከ240 ሺህ በላይ ደንበኞች የዲጂታል አነስተኛ ብድር ተጠቃሚ መሆናቸውን በመግለጫው አመላክቷል። የባንኩ መግለጫ፣ የአምስት ዓመት የስትራቴጂያዊ ዕቅዱን በተግባር እያስፈጸመ እንደሚገኝ ጠቅሶ፣ የዚህ ስትራቴጂያዊ ዕቅድ አካል በሆነው አዲስ መዋቅር መሰረት፣ ከየካቲት 22 ቀን 2018 ዓ.ም. ጀምሮ አዲስ የደመወዝ ስኬል ተግባራዊ መደረጉን ገልጿል። #Ethiopia#AmharaBank ##Ethiopian_news#ባንክ#አማራ_ባንክ#ዜና#ቦርከና_ዜና