TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Python Заметки

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Најди сличен содржај

Изворен канал @pythonotes · Post #314 · 14 мар.

Раньше на курсах была проверка домашних заданий и фитбек. Теперь, по понятным причинам, я не смогу это поддерживать в том же объёме. Чтобы вам не учится в сферическом вакууме, я сделал для вас площадку для общения. А точней две! Там вы сможете помогать друг другу, ведь старые студенты тоже подтянутся, за что я буду им очень благодарен. Я тоже буду отвечать на ваши вопросы по возможности. Основная площадка: ➡️Discord Сервер Запасной вариант: ➡️Telegram Чат 👍 Вход свободный, все чаты открыты. 🤬 Никакой политики и токсичности! Только по делу! 💣 Нарушителей банить буду резко и с размаху! 📌@pythonotes #offtop

Hashtags

Резултати

Пронајдени 1 слични објави

Пребарај: #developmentandpeace

当前筛选 #developmentandpeace清除筛选

የወቅቱ አርበኝነት የባሕር በር ጥያቄን ማሳካት ነው ************* 130ኛው የዓድዋ ድል በዓል በሲዳማ ክልል ''ከአኩሪ ታሪክ ወደ ብሩህ አድማስ'' በሚል መሪ ቃል እየተከበረ ይገኛል። በመድረኩ ላይ የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች፣ አርበኞች፣ የፀጥታ አካላት፣ ሴቶችና ወጣቶች ተገኝተዋል። የሲዳማ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር አቶ በየነ በራሳ በመድረኩ ባስተላለፉት መልዕክት፤ ዓድዋ የትናንት፣ የዛሬ እና የነገ ትውልድን ያስተሳሰረ የቃል ኪዳን ምልክት መሆኑን ገልጸዋል። ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ አክለውም፣ የኢትዮጵያውያን የወቅቱ አርበኝነት ከድህነት መውጫ የሆነውን የባሕር በር ባለቤትነት ጥያቄን ማሳካት መሆኑን በመጥቀስ፤ የአሁኑ ትውልድ እንደ ባሕር በር ያሉ ብሔራዊ ጥቅሞችን ለማስከበር በጋራ መቆም እንዳለበት አሳስበዋል። የክልሉ ሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ እመቤት ኢሳያስ በበኩላቸው፤ ዓድዋ የኅብረት እና የአንድነት ምልክት መሆኑን ገልጸዋል። ወጣቶችና ሴቶች ዛሬም ለሀገር ሰላምና ለልማት በአርበኝነት ሊቆሙ እንደሚገባም ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል። በበዓሉ አከባበር ላይ የታደሙት የተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎችም የጀግኖች አባቶችን ታሪክ በማስታወስ፣ ለሀገራዊ አንድነትና ለልማት የበኩላቸውን አስተዋጽኦ ለማበርከት ቃል ገብተዋል። በአስረሳው ወገሼ #የዓድዋድል#VictoryOfAdwa#ብሔራዊጥቅም#NationalInterest#አርበኝነት#DevelopmentAndPeace