@WorldNews · Post #73527 · 22.03.2026 г., 20:39
French prosecutors suspect Musk encouraged deepfakes controversy to inflate X value [Read FullArticle] @WorldNews#ElonMusk#TwitterX#DigitalSafety
Hashtags
TGINSIGHT SIMILAR POSTS
Изворен канал @pythonotes · Post #319 · 11 апр.
Блокировки, они повсюду... Ох как надоела эта тенденция. Наша IT индустрия буквально стреляет себе в ногу силами определённых личностей и их мнений о том как для нас будет лучше. Как бы там ни было, сейчас все советуют экстренно качать и переносить свои видосы с YouTube на отечественные аналоги. Да, можно использовать оконные софты со всеми удобствами (VLC или Youtube Video Downloader), но мы лучше покодим😉 Я набросал небольшой скрипт для скачивания плейлиста с YouTobe в один клик. Из зависимостей только модуль pytube. ▫️ Для скачивания выбирается максимально доступный размер видео файла. ▫️ Если файл уже существует то скачивания не будет. Удобно для апдейта обновлений. ▫️ Скрипт качает всё из плейлиста с помощью класса pytube.Playlist. Если хотите скачать канал, то просто замените класс на pytube.Channel from pytube import Channel PLAYLIST_URL = 'https://www.youtube.com/channel/XXXXXXXXX' playlist = Channel(PLAYLIST_URL) Забираем здесь ➡️ #source
Hashtags
Пребарај: #digitalsafety
@WorldNews · Post #73527 · 22.03.2026 г., 20:39
French prosecutors suspect Musk encouraged deepfakes controversy to inflate X value [Read FullArticle] @WorldNews#ElonMusk#TwitterX#DigitalSafety
Hashtags
@WorldNews · Post #73626 · 26.03.2026 г., 18:14
Jury finds Meta and Google liable for knowingly engineering addiction in children — delivering a $6 million verdict [Read FullArticle] @WorldNews#TechRegulation#SocialMediaNews#DigitalSafety
@ebcnewsnow · Post #51347 · 29.01.2026 г., 11:49
ለዲጂታል ምዝበራ በር እየከፈተ ያለው የግንዛቤ እጥረት ************* በኢትዮጵያ የዲጂታል ቴክኖሎጂ እና የፋይናንስ አገልግሎቶች መስፋፋታቸውን ተከትሎ፣ ከግንዛቤ እጥረት ጋር ተያይዞ የሚፈጸሙ የሳይበር ጥቃቶችና ምዝበራዎች በአሳሳቢ ሁኔታ እየጨመሩ መሆኑ ተገለጸ። ዜጎች ለማህበራዊ ትስስር ገጾች እና ለባንክ መተግበሪያዎቻቸው የሚሰጡት የደህንነት ጥንቃቄ አናሳ መሆን ለጥቃት ተጋላጭነታቸውን እንዳሰፋው ኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር የሳይበር መከላከል ዳይሬክተር መሐመድ ፈረጃ ተናግረዋል። በዋትሳፕ፣ በቴሌግራም እና በሌሎች የመልዕክት መላላኪያ መድረኮች የሚፈጸሙ የሳይበር ጥቃቶች በአሳሳቢ ሁኔታ እየጨመሩ መሆኑን ዳይሬክተሩ ጠቁመዋል። ዜጎች ለዲጂታል ደህንነታቸው የሚሰጡት ትኩረት አናሳ መሆን ለምዝበራው ዋነኛ መንስኤ መሆኑን ነው ዳይሬክተሩ ለኢቲቪ ዜና የገለጹት። ጥቃቶቹ ኢኮኖሚያዊ፣ ፖለቲካዊና ማህበራዊ ጥቅሞችን ባነገቡ አካላት የሚሰነዘሩ ሲሆን፣ ድንበር ተሻጋሪ መሆናቸው ደግሞ ወንጀለኞቹን በሕግ ቁጥጥር ስር ለማዋልና ለተጠቂዎች ፍትሕ ለማሰጠት ተግዳሮት ሆኗል። ዳይሬክተሩ አክለውም፣ ዜጎች መተግበሪያዎችን በየጊዜው ካለማሻሻል ባለፈ፣ ባለሁለት ደረጃ ማረጋገጫ (Two-Step Verification) አለመጠቀማቸው ለጠላፊዎች ትልቅ እድል እየሰጠ መሆኑን ጠቁመዋል። ተጠቃሚዎች ከምዝበራ እንዲጠበቁ አስተዳደሩ የሚከተሉትን ነጥቦች እንዲተገብሩ አሳስቧል፦ • የምስጢር ኮድ ጥንቃቄ፦ በስልክ የሚደርስ ማንኛውንም ምስጢራዊ ኮድ (OTP) ለማንም አካል አለመስጠት። • አጠራጣሪ ሊንኮችን አለመክፈት፦ በሽልማትና በተለያዩ ስሞች የሚላኩ አጠራጣሪ ሊንኮችን ፈጽሞ አለመክፈት። • የሁለትዮሽ ማረጋገጫ፦ በሁሉም የማህበራዊ ትስስር ገጾች ላይ ባለሁለት ደረጃ ማረጋገጫን (Two-Step Verification) ተግባራዊ ማድረግ። • ሪፖርት ማድረግ፦ አጠራጣሪ መልዕክቶች ሲደርሱ ወዲያውኑ ሪፖርት እና ማገድ (Block) ማድረግ። አፎሚያ ክበበው #EthiopianBroadcastingCorporation#CyberSecurity#Ethiopia#INSA#DigitalSafety