@WorldNews · Post #73611 · 26.03.2026 г., 07:49
Germany's defence minister claims Trump has 'no exit strategy' in Iran [Read FullArticle] @WorldNews#GermanyNews#IranCrisis#TrumpPolicy
TGINSIGHT SIMILAR POSTS
Изворен канал @pythonotes · Post #319 · 11 апр.
Блокировки, они повсюду... Ох как надоела эта тенденция. Наша IT индустрия буквально стреляет себе в ногу силами определённых личностей и их мнений о том как для нас будет лучше. Как бы там ни было, сейчас все советуют экстренно качать и переносить свои видосы с YouTube на отечественные аналоги. Да, можно использовать оконные софты со всеми удобствами (VLC или Youtube Video Downloader), но мы лучше покодим😉 Я набросал небольшой скрипт для скачивания плейлиста с YouTobe в один клик. Из зависимостей только модуль pytube. ▫️ Для скачивания выбирается максимально доступный размер видео файла. ▫️ Если файл уже существует то скачивания не будет. Удобно для апдейта обновлений. ▫️ Скрипт качает всё из плейлиста с помощью класса pytube.Playlist. Если хотите скачать канал, то просто замените класс на pytube.Channel from pytube import Channel PLAYLIST_URL = 'https://www.youtube.com/channel/XXXXXXXXX' playlist = Channel(PLAYLIST_URL) Забираем здесь ➡️ #source
Hashtags
Пребарај: #irancrisis
@WorldNews · Post #73611 · 26.03.2026 г., 07:49
Germany's defence minister claims Trump has 'no exit strategy' in Iran [Read FullArticle] @WorldNews#GermanyNews#IranCrisis#TrumpPolicy
@ebcnewsnow · Post #53143 · 07.04.2026 г., 15:32
ፕሬዚዳንት ትራምፕ ለኢራን የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ ሰጡ፤ ኢራን ዜጎቿ የኃይል መሠረተ ልማትን እንዲጠብቁ ጠይቃለች ************************* የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ‘ትሩዝ ሶሺያል’ በተሰኘው የማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ላይ ባስተላለፉት መልዕክት፣ ኢራን ከአሜሪካ ጋር በአስቸኳይ ስምምነት ላይ ካልደረሰች "መላው ሥልጣኔዋ ዛሬ ምሽት ይጠፋል፤ ዳግመኛም ተመልሶ አይመጣም" ሲሉ አስጠንቅቀዋል። ፕሬዚዳንቱ ይህ እንዲሆን እንደማይፈልጉ ቢገልጹም፣ የተሰጠው የሰዓታት ቀነ-ገደብ እየተጠናቀቀ በመሆኑ "ሳይሆን አይቀርም" በማለት ክስተቱ የማይቀር መሆኑን አመልክተዋል። ኢራን ስትራቴጂካዊውን የሆርሙዝ ወሽመጥ በመዝጋት የዓለምን ኢኮኖሚ "አግቻለሁ" በማለት የምታደርገውን ሙከራ እንደ ትልቅ ስህተት እና የአስገዳጅነት ስልት የቆጠሩት ትራምፕ፣ ለ47 ዓመታት የዘለቀው ማስፈራራት፣ ሙስና እና ሞት ዛሬ ምሽት ያበቃል ብለዋል። አክለውም በዓለም ረጅም ታሪክ ውስጥ እጅግ ወሳኝ የሆነው ውጤት ዛሬ ምሽት እንደሚታወቅ እና ምናልባትም "አስደናቂ አብዮታዊ ለውጥ" ሊመጣ እንደሚችል ጠቁመዋል። ኢራን በመካከለኛ ወገኖች በኩል የቀረበላትን የጊዜያዊ ተኩስ አቁም የሰላም ዕቅድ ውድቅ ማድረጓን የገለጸች ሲሆን፣ ዘላቂ ድርድር ሊጀመር የሚችለው አሜሪካ እና እስራኤል ጥቃታቸውን አቁመው ለደረሰው ጉዳት ካሳ ሲከፍሉ ብቻ መሆኑን አስታውቃለች። በተጨማሪም ማንኛውም የወደፊት ስምምነት የሆርሙዝ ወሽመጥ በኢራን ቁጥጥር ሥር ሆኖ በሚያልፉ መርከቦች ላይ ቀረጥ የመጣል መብቷን ሊያከብር እንደሚገባ የሀገሪቱ ከፍተኛ ምንጮች አመልክተዋል ሲል ሮይተርስ ዘግቧል። #Trump#IranCrisis#HormuzStrait#BreakingNews#MiddleEastConflict