TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Python Заметки

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Најди сличен содржај

Изворен канал @pythonotes · Post #324 · 23 сеп.

Я нашел самый быстрый способ поднять свой независимый и бесплатный VPN Сразу оговорка, платить придётся только за хостинг. 1️⃣ Покупаем сервер где-то на просторах интернета. Конечно же сервер должен находиться за пределами страны. Например я закупился на https://eurohoster.org/ (не реклама). Проверяйте лимиты по трафику, в идеале - без ограничений. 2️⃣ Ставим docker sudo apt install docker.io Если удобней с DockerCompose то ставим и его sudo apt install docker-compose 3️⃣ Ставим WG-EASY Самый простой способ поднять сервис WireGuard c WebUI это проект wg-easy Код и документация здесь https://github.com/weejewel/wg-easy Запускаем контейнер: https://github.com/weejewel/wg-easy#2-run-wireguard-easy Для тех кто с DockerCompose, забираем файл здесь: https://gist.github.com/paulwinex/be87f79687b96786098ec8fa6a8e251c В обоих случаях потребуется поменять две переменные: WG_HOST - внешний статичный IP вашего сервера PASSWORD - придумайте пароль для WEB UI Остальные параметры указаны ниже на странице github https://github.com/weejewel/wg-easy#options 4️⃣ Ставим клиента Все доступные клиенты здесь https://www.wireguard.com/install/ Есть возможность добавить клиента в Network Manager для управления подключением через UI. Установка зависит от вашей системы, ищите мануалы в сети, их много. https://github.com/max-moser/network-manager-wireguard Скрипт установки для RasperryPi https://gist.github.com/paulwinex/c2c4090f19dbe8bd1253c5744f3f06e1 ЗЫ. Конечно же это не "самый простой" и далеко не единственный способ. А просто тот, который использую я сам. #offtop#linux

Резултати

Пронајдени 7 слични објави

Пребарај: #wolkait

当前筛选 #wolkait清除筛选
Borkena

@borkena · Post #5348 · 25.11.2025 г., 17:30

ከወልቃይት ጠገዴ ጠለምት አማራ ምሁራን ማኅበር የማንነት ጥያቄዎች በተመለከተ የሚሰጡ አደናጋሪ መግለጫዎችን አስመልክቶ የተሰጠ መግለጫ. ሙሉውን ያንብቡ https://shorturl.at/kbW8i#Ethiopia#Wolkait#Amhara

Borkena

@borkena · Post #5837 · 23.02.2026 г., 21:21

ከወልቃይት ጠገዴ ጠለምት አማራ ምሁራን ማህበር የተሰጠ መግለጫ በዛሬዉ ዕለት ማለትም የካቲት 16/2018 ዓ.ም. የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በ7ኛዉ ጠቅላላ ምርጫ የወልቃይት ጠገዴ ጠለምት እና ራያ የምርጫ ክልሎች በተመለከተ የይገባኛል ጥያቄ እስኪፈታ የሁመራ፣ የአዲረመጥ፣ የኮረም ኦፍላ፣ የጠለምት እና የራያ አላማጣ ምርጫ ክልሎች ከትግራይ ክልል ዉጪ ሆነዉ ለብቻቸዉ በቀጥታ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምርጫ እንዲደረግ የፌዴሬሽን ምክር ቤት በቁጥር ፌደም/አፌ/5/13138 ለቦርዱ በጻፈው ደብዳቤ በማስታወስ የተሰጠዉ ውሳኔ ይፋ ማድረጉ የማህበረሰቡ የዘመናት ጥያቄ እና አቤቱታ ምላሽ ለመስጠት የተወሰደ እንደ አንድ በጎ እርምጃ እንደሆነ ተመልክተናል። 2013 ዓ.ም በተካሄደዉ 6ኛዉ አገራዊ ምርጫ አከባቢው ከትህነግ አገዛዝ ነፃ ቢወጣም የመምረጥ እና መመረጥ ህገ መንግስታዊ መብቱ ሳይረጋገጥ ቀርቷል። በመሆኑም የወልቃይት ጠገዴ ጠለምት አማራ ማህበረሰብ በአገር ደረጃ ውክልና ሳይኖረው፣ የዜግነት መብቱ ሳይጎናፀፍ እና በጀት ሳያገኝ መቆየቱ ይታወቃል። የወልቃይት ጠገዴ ጠለምት እና ራያ አከባቢ ከደርግ ውድቀት ማግስት የኢፌዴሪ ህገ መንግስት ከመፅደቁ በፊት 1984 ዓ.ም በጉልበት፣ የማህበረሰቡ ፍላጎት እና አሰፋፈር ግምት ውስጥ ሳያስገባ (Unlawful and Forceful Annexation) በኋላ ትግራይ ክልል የሆነው ክልል አንድ (Region-1) የተካለለ መሆኑ ግልጽ ነው። ይህም የሽግግር ቻርተሩ አንቀፅ 13 እና አዋጅ 7/1984 በመጣስ ከህግ ውጭ የተፈፀመ ነበር፡፡ በመቀጠል በአገሪቱ ተንሰራፍቶ የነበረዉ ህዉሓት መር አንባገናነዊ የኢህአዴግ መንግስት በማህበረሰቡ ላይ በርካታ ግፍ እና በደል እየፈፀመ መቆየቱ የአደባባይ ሐቅ ነው። ማህበረሰቡ ከ2008 ዓ.ም ጀምሮ የማንነት እና ወሰን ኮሚቴ በማደራጀት ህጋዊ በሆነ መንገድ ለሚመለከተዉ አካል ጥያቄ ማቅረቡ ይታወሳል። እንዲሁም የወልቃይት ጠገዴ ጠለምት አማራ ህዝብ ከነፃነት ማግስት አማራዊ ማንነቱን ህጋዊ እና ሰላማዊ በሆነ መንገድ እንዲቋጭ በተለያየ መንገድ ሲጠይቅ ቆይቷል። በመሆኑ የፌደሬሽን ምክር ቤት ከትግራይ ክልል ውጪ በመሆን አከባቢዎቹ ምርጫ እንዲያደርጉ የተወሰነው ውሳኔ ተገቢ ነው ብለን እናምናለን፡፡ ይህ የመምረጥ እና መመረጥ መብት በኢፌድሪ ህገ መንግስት አንቀፅ 38 በግልፅ የተደነገገ መብት ነው፡፡ እንዲሁም ይህ የውሳኔ ኃሳብ በፕሪቶርያ የሰላም ስምምነት አንቀፅ 10/4 የተቀመጠ ነው፡፡ ነገር ግን በትግራይ ክልል ለመስራት የተቋቋሙ እንደ እነ ስምረት ያሉ የትግራይ ፓርቲዎች ‹‹ህገ መንግስታዊ ስርዓት አልበኝነት የሚያውጅ›› በማለት መፈረጃቸው እጅግ የሚያሳዝን ሆኖ አግኝተነዋል፡፡ ይህም የዜጎች ህገ መንግስታዊ እና ዴሞክራሲዊ መብት የሚነጥቅ እና ኢ-ፍትኃዊ የሆነ አቋም በመሆኑ የሚወገዝ ተግባር ነው፡፡ በመጨረሻ ከፌደሬሽን ምክር ቤት በተፃፈዉ ደብዳቤ መሰረት ምርጫ ቦርዱ ይፋ ያደረገዉ ዉሳኔ የወልቃይት ጠገዴ ጠለምት አማራ ማንነት ጥያቄ ከግምት ውስጥ በማስገባትና ለወደፊቱ የህዝቡ ድምፅ የሚከበርበት በር ከፋች የሆነ ውሳኔ ብቻ ሳይሆን ውሳኔዉ ዘላቂ ሰላም እና መረጋጋት እንዲሰፍን የተወሰደ በጎ እርምጃ መሆኑ፤ የህውሓት ጸረ ሰላም አቋም እና አደናቃፊ የሆነ አሉታዊ ሚና ከግምት ውስጥ በማስገባት የወልቃይት ጠገዴ ጠለምት አማራ ማህበረሰብ በፌደራል ደረጃ ብቻ ሳይሆን በአማራ ክልል ምክር ቤት ጨምሮ ህጋዊ ውክልና እንዲኖረዉ አበክረን እንጠይቃለን። የወልቃይት ጠገዴ ጠለምት አማራ ምሁራን ማህበር የካቲት 16/2018 ዓ.ም. ሁመራ #Ethiopia#news#Wolkait#Tegede

Addis Standard

@addisstandardeng · Post #21746 · 17.03.2026 г., 11:12

#Op_ed: Reinstating Western #Tigray: Path to peace, national stability The #Pretoria Peace Agreement, signed in November 2022, was hailed as a turning point in ending #Ethiopia’s war in Tigray. While hostilities have largely ceased, Gebremichael Negash highlights that full implementation remains elusive, particularly regarding Western Tigray. He explains that #Wolkait, #Kafta_Humera, and #Tsegede remain under #Amhara and federal control, with displaced populations unable to return. Gebremichael notes, “Restoration of these districts is not a matter of negotiating identity claims but a legal obligation under the peace agreement.” The author emphasizes that the stakes extend far beyond Western Tigray: "Successful implementation is not merely a regional matter; it is a national imperative.” https://addisstandard.com/?p=55884

Addis Standard

@addisstandardeng · Post #21370 · 11.02.2026 г., 12:55

News: #Amhara security bureau alleges #TPLF, #Eritrea involvement in ongoing conflicts The Amhara Regional State Peace and Security Bureau has alleged that ongoing conflicts in the Amhara region and elsewhere in #Ethiopia are receiving what it described as “leadership and logistical support from #Mekelle and #Asmara,” referring to the Tigray People’s Liberation Front (TPLF) and Eritrean government. In a statement released yesterday, the bureau said the public “must understand the reality” that the fighting is not only against groups it characterized as “extremists” but also involves what it described as internal and external actors. The statement further alleged that a group seeking control over the areas of #Wolkait, #Telemt, and #Raya had assigned what it called a mission to “internal extremist forces” and was mobilizing them to advance that objective. According to the bureau, the strategy aims to create conflicts across various zones and districts to... Read more: https://addisstandard.com/?p=55148