TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Python Заметки

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Најди сличен содржај

Изворен канал @pythonotes · Post #335 · 29 мар.

В Linux стандартными средствами можно использовать часть оперативной памяти как диск. Для этого требуется указать тип монтирования tmpfs в команде mount mount -t tmpfs -o size=5G tmpfs /mnt/ram Теперь путь /mnt/ram можно использовать как обычный каталог. Для чего это может быть нужно? ▫️ Скорость работы с таким каталогом выше чем многие SSD и тем более HDD. ▫️ Если у вас очень быстрый SSD на NVMe M.2 то такой способ особо не прибавит вам скорости, но поможет сохранить ресурс SSD когда требуется обрабатывать очень много мелких файлов и оперативка позволяет выделить нужный объем. ▫️ Оперативка это энергозависимая память, поэтому выключении питания все файлы безвозвратно теряются. Такой "non persistent" каталог гарантирует удаление временных файлов. Я написал небольшой скрипт для условного теста и сравнения скорости копирования файлов между SSD и RAM. Вот мои результаты: Single File Size: 30.0Gb ssd > ssd: 0:00:12.850 / 2.3Gb/s sdd > ram: 0:00:06.453 / 4.6Gb/s ram > ram: 0:00:06.995 / 4.3Gb/s ram > sdd: 0:00:06.217 / 4.8Gb/s Dir size: 32.7Gb, File count: 11127 ssd > ssd: 0:00:15.063 / 2.2Gb/s sdd > ram: 0:00:08.486 / 3.9Gb/s ram > ram: 0:00:08.032 / 4.1Gb/s ram > sdd: 0:00:07.026 / 4.7Gb/s Скрипт для теста ↗️ На моём железе прирост скорости ~2x. Плюс экономия ресурса SSD. В Windows такой фишки по умолчанию нет, но обязательно найдутся аналогичные решения #linux#triks

Hashtags

Резултати

Пронајдени 3 слични објави

Пребарај: #insa

当前筛选 #insa清除筛选
Addis Standard Amharic

@addisstandardamh · Post #7744 · 27.02.2026 г., 08:33

#ኢንሳ ሰባተኛውን ጠቅላላ የምርጫ ሂደትን ተገን በማድረግ የ #ዋትስአፕ ተጠቃሚዎችን ኢላማ ያደረገ ሰፊ የሳይበር ጥቃት እየተፈፀመ እንደሚገኝ አስታወቀ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ( #INSA) በአሁኑ ወቅት በሀገራችን ያለውን ወቅታዊ ሁኔታ በተለይም ሰባተኛውን ጠቅላላ የምርጫ ሂደትን ተገን በማድረግ፣ አጥፊዎች ስልታቸውን ይበልጥ በማወሳሰብ የዋትስአፕ ተጠቃሚዎችን ኢላማ ያደረገ ሰፊ የሳይበር ጥቃት እየፈጸሙ እንደሚገኝ ከሚደርሱኝ መረጃዎችና የሳይበር ደህንነት ትንተናዎች ማረጋገጥ ችያለሁ አለ። አስተዳደሩ ባስተላለፈው አስቸኳይ የጥንቃቄ መልዕክቱ ላይ ጥቃቱ በተለይ ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎችን፣ በውጭ ሀገር የሚኖሩ ተማሪዎችን፣ በርቀት ሆነዉ በዲጂታል አማራጮች የሚማሩ ግለሰቦችን እና ተፅዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦችን ኢላማ ያደረገ መሆኑን ነው የገለፀው። የመረጃ መንታፊዎች ከሚጠቀሙባቸዉ ዋና ዋና የጠለፋ ስልቶች መካከልም የተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲዎች ደጋፊ በመምሰልና የፓርቲዎችን አርማ በመጠቀም "ለፓርቲያችን ድጋፍዎን እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን ይግለጹ" ወይም "የምርጫ ቅስቀሳ ቡድናችንን ይቀላቀሉ" የሚሉ አሳሳች መልዕክቶችን መላክ አንዱ መሆኑን ጠቁሟል። በተጨማሪም "የምርጫ ጣቢያዎትን ለማወቅ"፣ "የዕጩዎችን ዝርዝር ለማየት" ወይም "የምርጫ ውጤቶችን በቅድሚያ ለማግኘት" የሚሉ አሳሳች ማስፈንጠሪያዎችን (Links) በመጠቀም የተጠቃሚዎችን የዋትስአፕ አካውንት በቁጥጥራቸው ስር እንደሚያውሉ አመልክቷል። አስተዳደሩ በጥንቃቄ መልዕክቱ ተከታታይ ጠለፋ እና የማንነት ስርቆት ሌላኛው ስልት መሆኑን የገለፀ ሲሆን ይህ ስልት እጅግ አደገኛ የሆነው ጥቃቱ የሚመጣው ከሚታወቅና ከቅርብ ሰው በመሆኑ ነው ብሏል። ተጨማሪ ያንብቡ: https://www.facebook.com/share/1bKRq7WLAo/

Addis Standard

@addisstandardeng · Post #21551 · 27.02.2026 г., 15:29

#Ethiopia: INSA warns of widespread #WhatsApp cyberattacks exploiting seventh general election The Information Network Security Administration (#INSA) has issued an urgent warning over what it described as a widespread #cyberattack targeting WhatsApp users, with perpetrators exploiting the ongoing seventh general election process. In a precautionary statement, INSA said it confirmed through received intelligence and cybersecurity analysis that attackers are using increasingly sophisticated tactics, taking advantage of the country’s current political climate. The campaign is said to target high-ranking government officials, students living abroad, individuals pursuing online education, and influential public figures. According to the agency, one of the primary tactics involves sending deceptive messages such as “Express your support for our party by clicking this link” or “Join our election campaign team,” Students studying abroad or enrolled in digital... Read more: https://addisstandard.com/?p=55456

ለዲጂታል ምዝበራ በር እየከፈተ ያለው የግንዛቤ እጥረት ************* በኢትዮጵያ የዲጂታል ቴክኖሎጂ እና የፋይናንስ አገልግሎቶች መስፋፋታቸውን ተከትሎ፣ ከግንዛቤ እጥረት ጋር ተያይዞ የሚፈጸሙ የሳይበር ጥቃቶችና ምዝበራዎች በአሳሳቢ ሁኔታ እየጨመሩ መሆኑ ተገለጸ። ዜጎች ለማህበራዊ ትስስር ገጾች እና ለባንክ መተግበሪያዎቻቸው የሚሰጡት የደህንነት ጥንቃቄ አናሳ መሆን ለጥቃት ተጋላጭነታቸውን እንዳሰፋው ኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር የሳይበር መከላከል ዳይሬክተር መሐመድ ፈረጃ ተናግረዋል። በዋትሳፕ፣ በቴሌግራም እና በሌሎች የመልዕክት መላላኪያ መድረኮች የሚፈጸሙ የሳይበር ጥቃቶች በአሳሳቢ ሁኔታ እየጨመሩ መሆኑን ዳይሬክተሩ ጠቁመዋል። ዜጎች ለዲጂታል ደህንነታቸው የሚሰጡት ትኩረት አናሳ መሆን ለምዝበራው ዋነኛ መንስኤ መሆኑን ነው ዳይሬክተሩ ለኢቲቪ ዜና የገለጹት። ጥቃቶቹ ኢኮኖሚያዊ፣ ፖለቲካዊና ማህበራዊ ጥቅሞችን ባነገቡ አካላት የሚሰነዘሩ ሲሆን፣ ድንበር ተሻጋሪ መሆናቸው ደግሞ ወንጀለኞቹን በሕግ ቁጥጥር ስር ለማዋልና ለተጠቂዎች ፍትሕ ለማሰጠት ተግዳሮት ሆኗል። ዳይሬክተሩ አክለውም፣ ዜጎች መተግበሪያዎችን በየጊዜው ካለማሻሻል ባለፈ፣ ባለሁለት ደረጃ ማረጋገጫ (Two-Step Verification) አለመጠቀማቸው ለጠላፊዎች ትልቅ እድል እየሰጠ መሆኑን ጠቁመዋል። ተጠቃሚዎች ከምዝበራ እንዲጠበቁ አስተዳደሩ የሚከተሉትን ነጥቦች እንዲተገብሩ አሳስቧል፦ • የምስጢር ኮድ ጥንቃቄ፦ በስልክ የሚደርስ ማንኛውንም ምስጢራዊ ኮድ (OTP) ለማንም አካል አለመስጠት። • አጠራጣሪ ሊንኮችን አለመክፈት፦ በሽልማትና በተለያዩ ስሞች የሚላኩ አጠራጣሪ ሊንኮችን ፈጽሞ አለመክፈት። • የሁለትዮሽ ማረጋገጫ፦ በሁሉም የማህበራዊ ትስስር ገጾች ላይ ባለሁለት ደረጃ ማረጋገጫን (Two-Step Verification) ተግባራዊ ማድረግ። • ሪፖርት ማድረግ፦ አጠራጣሪ መልዕክቶች ሲደርሱ ወዲያውኑ ሪፖርት እና ማገድ (Block) ማድረግ። አፎሚያ ክበበው #EthiopianBroadcastingCorporation#CyberSecurity#Ethiopia#INSA#DigitalSafety