TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Python Заметки

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Најди сличен содржај

Изворен канал @pythonotes · Post #342 · 25 сеп.

Прошлый пост про печать появился неспроста! Недавно мне потребовалось напечатать большую версию чертежа. Нужен был инстурмент, аналогичный многостраничной печати в CorelDraw но под Linux. Поэтому я решил ... чтобывыдумали???... да, сделать свой велосипед 😂 И вот что у меня вышло. ➡️ Tile Printer ▫️Интерактивное позиционирование картинки ▫️Отправка на печать или сохранение в файлы ▫️Настройка отступов ▫️Можно указать DPI ЗЫ. Не судите строго, сделано всё за 1 день. ЗЗЫ. Да, я гуглил аналоги. Самый советуемый инструмент posterazor не подошел по функционалу. Остальные не стоят внимания. #source

Hashtags

Резултати

Пронајдени 1 слични објави

Пребарај: #ethiopianmedia

当前筛选 #ethiopianmedia清除筛选
Borkena

@borkena · Post #5851 · 25.02.2026 г., 06:53

ሲፒጄበእስር ላይ የሚገኙጋዜጠኞች ፍትሐዊ እና ግልጽ የፍርድ ሂደት እንዲያገኙ አሳሰበ። አለማቀፉ የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ድርጅት (ሲፒጄ)፣ በሽብርተኝነት ወንጀል የተከሰሱ አራት ኢትዮጵያውያን ጋዜጠኞች ፍትሐዊ፣ ግልጽ እና ሕጋዊ ሥርዓቱን የጠበቀ የፍርድ ሂደት እንዲያገኙ ጠይቋል። ድርጅቱ ዛሬ ባወጣው መግለጫ፣ ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ፣ መስከረም አበራ፣ ገነት አስማማው እና ዳዊት በጋሻው አስፈላጊው የሕግ ጥበቃ ሊደረግላቸው እንደሚገባ ጠቁሟል። ድርጅቱ እነዚህ ጋዜጠኞች በአማራ ክልል ከነበረው አለመረጋጋት ጋር ተያይዞ በሰሩት ዘገባ ምክንያት በቁጥጥር ስር ውለው ላለፉት ሦስት ዓመታት ገደማ በእስር ላይ እንደሚገኙ የጠቆመው ሲፒጄ፣ ጋዜጠኞቹ ለረጅም ጊዜ በእስር መቆየታቸው እና የቀረበባቸው ክስ ክብደት በኢትዮጵያ ያለውን የፕሬስ ነፃነትን አደጋ ላይ የሚጥል መሆኑን አስጠንቅቋል። በመሆኑም የኢትዮጵያ መንግስት ዓለም አቀፍ የፍትሐዊ የፍርድ ሂደት መስፈርቶችን እንዲያከብር ጠይቋል። የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በቅርቡ በሰጠው ብይን፣ ዐቃቤ ሕግ ያቀረበው ማስረጃ ተከሳሾቹን ለመከላከል የሚያበቃ ነው በማለቱ፣ ጋዜጠኞቹ በመጪው ግንቦት ወር መከላከያቸውን ያቀርባሉ ተብሎ ይጠበቃል። #Ethiopia#EthiopianMedia#EthiopianJournalist#CPJ#news#ዜና