TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Python Заметки

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Најди сличен содржај

Изворен канал @pythonotes · Post #342 · 25 сеп.

Прошлый пост про печать появился неспроста! Недавно мне потребовалось напечатать большую версию чертежа. Нужен был инстурмент, аналогичный многостраничной печати в CorelDraw но под Linux. Поэтому я решил ... чтобывыдумали???... да, сделать свой велосипед 😂 И вот что у меня вышло. ➡️ Tile Printer ▫️Интерактивное позиционирование картинки ▫️Отправка на печать или сохранение в файлы ▫️Настройка отступов ▫️Можно указать DPI ЗЫ. Не судите строго, сделано всё за 1 день. ЗЗЫ. Да, я гуглил аналоги. Самый советуемый инструмент posterazor не подошел по функционалу. Остальные не стоят внимания. #source

Hashtags

Резултати

Пронајдени 2 слични објави

Пребарај: #nationalelection

当前筛选 #nationalelection清除筛选
Borkena

@borkena · Post #5839 · 24.02.2026 г., 06:49

ኢሕአፓ የፓርቲ አባሉ መታሰሩን ገለፀ። የጋሞ ዞን የኢሕአፓ ሰብሳቢ እና የአርባ ምንጭ ከተማ የትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት ፓርላማ እጩ አቶ ሰለሞን ሳዳ በጸጥታ አካላት ታስረው መለቀቃቸውን የኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል። ፓርቲው በትብብሩ፣ በምርጫ ቦርድ ብርቱ ክትትል ከሰዓታት የአፈና እስር በኋላ መለቀቃቸውን በመግለፅ፣ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድን አመስግኗል። አቶ ሰለሞን በሌሊት ታፍነው መውረዳቸውን የገለፀው ኢህአፓ፣ እጩው ያለመከሰስ መብት ያለው መሆኑን የዞኑ ሰብሳቢም እንደሆነ አስታውቋል። የመንግስት ካድሬዎች ራሱን ከእጩነት እንዲያገል ከዚህ በፊት በንብረቶቹ ላይ የማቃጠል አደጋ አድርሰውበት ነበር ተብሏል። የኢትዮጵያ ህዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ-ኢህአፓ እጩዎችን በዚህ መንገድ ማሰር፣ ማስፈራራት ተጠናክሮ መቀጠሉ እንደሚያሳዝነው ገልጿል። ከዚህ በፊት አባላቶቹ በተደጋጋሚ መታሰራቸውን ያስታወቀው ፓርቲው፣ የፓርቲ እጩዎችን እያሰሩ፣ እያስፈራሩ መልቀቅ እና ማሳደድ ጤናማ አይደለም ሲል ተቃውሟል። #Ethiopia#news#EPRP#ዜና#NationalElection#EthiopianPolitics

የፖሊሲ አማራጮች ክርክር፦ የግብርናው ዘርፍ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ********************** ኢዜማ፣ አዲስ ትውልድ ፓርቲ፣ ኢሶዴፓ እና ብልፅግና ፓርቲ በሀገሪቱ የግብርና ፖሊሲ ዙሪያ የሚያደርጉትን ጥልቅ ክርክር ነገ ቅዳሜ ምሽት በኢቢሲ (EBC) ይጠብቁ። የትኛው ፓርቲ ለኢትዮጵያ ግብርና የተሻለ መፍትሔ አለው? ነገ ምሽት እንዳያመልጥዎ #Ethiopia#NationalElection#AgriculturePolicy#EBC#Debate#ምርጫ2018