TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Python Заметки

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Најди сличен содржај

Изворен канал @pythonotes · Post #345 · 9 окт.

Функция dir() - удобна для получения списка атрибутов у любого объекта. Ранее я писал про функцию __dir__() в модуле (не путайте её с переменной __all__(), которая указывает список объектов для импорта если встречается конструкция from module import *). Скорее всего вы уже знаете как использовать функцию dir(). Любой объект может реализовать метод __dir__() чтобы указать список имеющийхся и динамических атрибутов. И функция dir() поможет получить список этих атрибутов. >>> dir(str) ['__add__', '__class__', '__contains__', ...] У этой функции есть еще один способ применения. Её можно вызвать без аргумента, и в таком случае она вернёт список имён в текущем неймспейсе. >>> dir() ['__builtins__', '__doc__', '__file__', ...] >>> def test(): >>> x = 1 >>> print(dir()) >>> test() ['x'] #basic#tricks

Резултати

Пронајдени 1 слични објави

Пребарај: #ethiopianmedia

当前筛选 #ethiopianmedia清除筛选
Borkena

@borkena · Post #5851 · 25.02.2026 г., 06:53

ሲፒጄበእስር ላይ የሚገኙጋዜጠኞች ፍትሐዊ እና ግልጽ የፍርድ ሂደት እንዲያገኙ አሳሰበ። አለማቀፉ የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ድርጅት (ሲፒጄ)፣ በሽብርተኝነት ወንጀል የተከሰሱ አራት ኢትዮጵያውያን ጋዜጠኞች ፍትሐዊ፣ ግልጽ እና ሕጋዊ ሥርዓቱን የጠበቀ የፍርድ ሂደት እንዲያገኙ ጠይቋል። ድርጅቱ ዛሬ ባወጣው መግለጫ፣ ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ፣ መስከረም አበራ፣ ገነት አስማማው እና ዳዊት በጋሻው አስፈላጊው የሕግ ጥበቃ ሊደረግላቸው እንደሚገባ ጠቁሟል። ድርጅቱ እነዚህ ጋዜጠኞች በአማራ ክልል ከነበረው አለመረጋጋት ጋር ተያይዞ በሰሩት ዘገባ ምክንያት በቁጥጥር ስር ውለው ላለፉት ሦስት ዓመታት ገደማ በእስር ላይ እንደሚገኙ የጠቆመው ሲፒጄ፣ ጋዜጠኞቹ ለረጅም ጊዜ በእስር መቆየታቸው እና የቀረበባቸው ክስ ክብደት በኢትዮጵያ ያለውን የፕሬስ ነፃነትን አደጋ ላይ የሚጥል መሆኑን አስጠንቅቋል። በመሆኑም የኢትዮጵያ መንግስት ዓለም አቀፍ የፍትሐዊ የፍርድ ሂደት መስፈርቶችን እንዲያከብር ጠይቋል። የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በቅርቡ በሰጠው ብይን፣ ዐቃቤ ሕግ ያቀረበው ማስረጃ ተከሳሾቹን ለመከላከል የሚያበቃ ነው በማለቱ፣ ጋዜጠኞቹ በመጪው ግንቦት ወር መከላከያቸውን ያቀርባሉ ተብሎ ይጠበቃል። #Ethiopia#EthiopianMedia#EthiopianJournalist#CPJ#news#ዜና