TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Python Заметки

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Најди сличен содржај

Изворен канал @pythonotes · Post #348 · 30 окт.

Пока команда разрабов Python понемногу наращивает скорость работы интерпретатора, новый язык программирования Mojo с заявкой на замену Python тихо пилит свои первые релизы. Уже сейчас прирост в CPU рассчётах в 10к раз! Можно скачать и сравнить скорость, или посмотреть что пишут другие. Как по мне, это выглядит как еще одна версия интерпретатора, хотя, это и не совсем так. Похоже на тот же cython - нативная поддержка дефолтного кода Python плюс свои фишки синтасиса сверху. Всё же надежда на прорывные технологии остаётся, Подождём, увидим... Забавно, что в минимальных требованиях 8Гб оперативки😧 #libs#offtop

Hashtags

Резултати

Пронајдени 1 слични објави

Пребарај: #generaltadessewerede

当前筛选 #generaltadessewerede清除筛选
Borkena

@borkena · Post #5819 · 21.02.2026 г., 09:49

የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር መከላከያ ወደ ትግራይ ይገባል መባሉን አስተባበለ። የጊዜያዊ አስተዳደሩ ፕሬዝዳንት ጀነራል ታደሰ ወረደ ጽሕፈት ቤት ዛሬ የካቲት 14/2018 ዓ. ም ባወጣው መግለጫ፣ መከላከያ ሠራዊት በትግራይ ክልል በሚገኙ የቀድሞው የሰሜን ዕዝ ካምፖች እንዲሰፍር አለመስማመቱን አስታውቋል፡፡ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ወደ ትግራይ ክልል እንዲገባ በፌደራል መንግሥት ትዕዛዝ ተላልፏል በሚል የተሰራጨው መረጃ ሐሰት ነው በማለት ውድቅ አድርጓል፡፡ ባለፉት ቀናት የፌደራል መንግሥት መከላከያ ሠራዊት ወደ ትግራይ ክልል እንደሚገባ ለጊዜያዊ አስተዳደሩ ማሳወቁን የሚገልጹ መረጃዎች ወጥተዋል። ሰራዊቱ በክልሉ የሚገኙ ካምፖችን መልሶ እንዲቆጣጠርና ኤርትራን በሚያዋስኑ ድንበሮች ላይ እንድሰፍር ትዕዛዝ ተላልፏል ተብሏል። የጊዜያዊ አስተዳደሩ ፕሬዝዳንት ጀነራል ታደሰ ወረደ በጉዳዩ ላይ የተሰጣቸውን ትዕዛዝ ለማስፈጸም መስማማታቸውም ተመላክቷል። ነገርግን ጽሕፈት ቤቱ ዛሬ ባወጣው መግለጫ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር መከላከያ ሠራዊት በሰሜን ዕዝ ካምፖች እንዲሰፍር ተስማምቷል መባሉን ሙሉ በሙሉ አስተባብሏል፡፡ ይሁን መረጃ የተሰማው የፌደራል መንግስት በተለያዩ አካባቢዎች የሚገኘውን ጦር አሰባስቦ ወደትግራይ እያስገባ ነው በሚባልበት ወቅት ነው። ባሳለፍነው ሳምንት የፀጥታ ችግር የተከሰተበትና የ20 ሰዎች ህይወት ያለፈበት የጋሞ ዞን ግጭት መንስዔው፣ መከላከያ ከአካባቢው ወጥቶ ወደ ትግራይ ክልል በመሄዱ መሆኑን ስማቸው እንድገለፅ ያልፈለጉ የክልሉ ሰላምና ፀጥታ ቢሮ አመራር በወቅቱ ተናግረዋል። #Ethiopia#Tigray#ENDF#AbiyAhmed#GeneralTadesseWerede