TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Python Заметки

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Најди сличен содржај

Изворен канал @pythonotes · Post #397 · 12 ное.

Использование Pydantic сегодня стало нормой, и это правильно. Но иногда на ревью вижу, что используют его не всегда корректно. Например, метод BaseModel.model_dump() по умолчанию не преобразует стандартные типы, такие как datetime, UUID или Decimal, в простой сериализуемый для JSON вид. Тогда пишут кастмоный сериализатор для этих типов чтобы функция json.dump() не падала с ошибкой. import uuid from datetime import datetime from decimal import Decimal from uuid import UUID from pydantic import BaseModel class MyModel(BaseModel): id: UUID date: datetime value: Decimal obj = MyModel( id=uuid.uuid4(), date=datetime.now(), value='1.23' ) print(obj.model_dump()) # не подходит для json.dump # { # 'id': UUID('4f8c1bc4-25fd-40cd-9dbe-2c73639b0dc1'), # 'date': datetime.datetime(2025, 12, 12, 12, 12, 12, 111111), # 'value': Decimal('1.23') # } # добавляем свой кастомный сериализатор json.dumps(obj.model_dump(), cls=MySerializer) # { # 'id': '4f8c1bc4-25fd-40cd-9dbe-2c73639b0dc1', # 'date': '2025-12-12T12:12:12.111111', # 'value': '1.23' # } В данном случае класс MySerializer обрабатывает datetime, UUID и Decimal. Например так: class MySerializer(json.JSONEncoder): def default(self, o): if isinstance(o, Decimal): return str(o) elif isinstance(o, datetime): return o.isoformat() elif isinstance(o, UUID): return str(o) return super().default(o) Специально для тех, кто всё еще так делает - в этом нет необходимости! Pydantic может это сделать сам, просто нужно добавить параметр mode="json". json.dumps(obj.model_dump(mode="json")) # { # 'id': '4f8c1bc4-25fd-40cd-9dbe-2c73639b0dc1', # 'date': '2012-12-12T12:12:12.111111', # 'value': '1.23' # } #pydantic#libs

Резултати

Пронајдени 1 слични објави

Пребарај: #lightofafrica

当前筛选 #lightofafrica清除筛选

📍 "የነገዋ አፍሪካ ብርሃን፦" ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለቀጣዩ ትውልድ የሚተርፍ የንጹህ ኃይል መሠረት መጣሉን ተናገሩ የ21ኛው ክፍለ ዘመን ሁለተኛ አጋማሽ የ"አፍሪካ ዘመን" እንዲሆን ዛሬውኑ ጠንካራ መሠረት መጣል እንደሚገባ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አሳሰቡ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ አፍሪካን ወደ ላቀ ዕድገት የሚያሻግሩ ሁለት ቁልፍ ምሰሶዎችን ጠቁመዋል፦ 🔹 ብቁ ትውልድ መገንባት፦ በሕፃናት ትምህርት ላይ መዋዕለ ንዋይ በማፍሰስ ነገን የሚረከብ ብቁ ዜጋ ማዘጋጀት። 🔹 ከተፈጥሮ ጋር የተስማማ ልማት፦ አካባቢን የማይበክልና ለቀጣይ ትውልድ የሚተርፍ የአረንጓዴ መሰረተ ልማት ግንባታን ማፋጠን። ቁልፍ ነጥቦች፦ ✅ የንጹህ ኃይል ስጦታ፦ ኢትዮጵያ ለቀጣዩ የአፍሪካ ዕድገት የምታበረክተው ትልቁ ስጦታ ከውኃ፣ ከንፋስና ከጂኦተርማል የሚመነጭ ታዳሽ ኃይል መሆኑ ተገልጿል። ✅ የሕዳሴው ግድብ ፋይዳ፦ "የሕዳሴ ግድብ አፍሪካውያን ከተደመሩ አንጋፋ ሥራዎችን ጀምረው መጨረስ እንደሚችሉ ያሳየን የምሳሌነት ምልክት ነው" - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ። ✅ አረንጓዴ ዕድገት፦ ካለፈው ክፍለ ዘመን በተቃራኒ፣ የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ጉዞ ተፈጥሮን የማይበክልና አህጉራዊ ትስስርን የሚያጠናክር እንደሆነ ተረጋግጧል። ኢትዮጵያ ዛሬ የምትጥለው መሠረት ለነገዋ አፍሪካ የብልፅግና ጮራ እና የታዳሽ ኃይል ማዕከልነቷ ዋስትና መሆኑ ተመላክቷል። #Ethiopia#LightOfAfrica#CleanEnergy#GreenDevelopment#GERD#AfricaRising#ኢትዮጵያ