TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Python Заметки

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Најди сличен содржај

Изворен канал @pythonotes · Post #397 · 12 ное.

Использование Pydantic сегодня стало нормой, и это правильно. Но иногда на ревью вижу, что используют его не всегда корректно. Например, метод BaseModel.model_dump() по умолчанию не преобразует стандартные типы, такие как datetime, UUID или Decimal, в простой сериализуемый для JSON вид. Тогда пишут кастмоный сериализатор для этих типов чтобы функция json.dump() не падала с ошибкой. import uuid from datetime import datetime from decimal import Decimal from uuid import UUID from pydantic import BaseModel class MyModel(BaseModel): id: UUID date: datetime value: Decimal obj = MyModel( id=uuid.uuid4(), date=datetime.now(), value='1.23' ) print(obj.model_dump()) # не подходит для json.dump # { # 'id': UUID('4f8c1bc4-25fd-40cd-9dbe-2c73639b0dc1'), # 'date': datetime.datetime(2025, 12, 12, 12, 12, 12, 111111), # 'value': Decimal('1.23') # } # добавляем свой кастомный сериализатор json.dumps(obj.model_dump(), cls=MySerializer) # { # 'id': '4f8c1bc4-25fd-40cd-9dbe-2c73639b0dc1', # 'date': '2025-12-12T12:12:12.111111', # 'value': '1.23' # } В данном случае класс MySerializer обрабатывает datetime, UUID и Decimal. Например так: class MySerializer(json.JSONEncoder): def default(self, o): if isinstance(o, Decimal): return str(o) elif isinstance(o, datetime): return o.isoformat() elif isinstance(o, UUID): return str(o) return super().default(o) Специально для тех, кто всё еще так делает - в этом нет необходимости! Pydantic может это сделать сам, просто нужно добавить параметр mode="json". json.dumps(obj.model_dump(mode="json")) # { # 'id': '4f8c1bc4-25fd-40cd-9dbe-2c73639b0dc1', # 'date': '2012-12-12T12:12:12.111111', # 'value': '1.23' # } #pydantic#libs

Резултати

Пронајдени 1 слични објави

Пребарај: #nationalbuilding

当前筛选 #nationalbuilding清除筛选

በትውልድ መስዋዕትነት የሚገነቡ የልማት ሥራዎች የኢትዮጵያን የብልጽግና ጉዞ የሚያረጋግጡ ናቸው - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ********************* የኢትዮጵያን የብልጽግና ጉዞ ለማሳካት የሚከናወኑ የልማት ሥራዎች በትውልድ መስዋዕትነት የሚገነቡና የዜጎችን የጋራ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ መሆናቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ። እንደ ከተማ መልሶ ማልማትና ክላስተር እርሻ ያሉ ግዙፍ ፕሮጀክቶች ሲከናወኑ ለጊዜው የሚታዩ ተግዳሮቶች ለረጅም ጊዜ ስኬት ሲባል የሚታለፉ መሆናቸውን የጠቀሱት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ የልማቱ ድምር ውጤት በሀገርም ሆነ በቤተሰብ ደረጃ ዕድገት እንጂ ውድቀት እንደማያመጣ አስረድተዋል። የሀገር ግንባታ በዋዛ ፈዛዛ እንደማይሳካና የበለጸጉ ሀገራት ዛሬ ለደረሱበት ደረጃ የበቁት በዜጎቻቸው "ደም እና አጥንት" መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትሩ አስታውሰዋል። የኢትዮጵያን የብልጽግና ጉዞ ለማሳካት የሚከናወኑ የልማት ሥራዎች ዋናው ዓላማ ለሕዝብና ለሀገር ብልጽግና መሥራት መሆኑን አስገንዝበዋል። አሁን የሚታዩ ችግሮች ጊዜያዊ ቢሆኑም፣ በረጅም ጊዜ ሂደት ኢትዮጵያ ስታድግ የማይጠቀም ዜጋ እንደማይኖርና እያንዳንዷ ሰከንድ የኢትዮጵያን ብልጽግና በሚያረጋግጡ ጉዳዮች ላይ ብቻ እንደምትውል አረጋግጠዋል። በቢታኒያ ሲሳይ #EBC#Ethiopia#Development#NationalBuilding#Prosperity#PMAbiyAhmed