TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Python Заметки

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Најди сличен содржај

Изворен канал @pythonotes · Post #397 · 12 ное.

Использование Pydantic сегодня стало нормой, и это правильно. Но иногда на ревью вижу, что используют его не всегда корректно. Например, метод BaseModel.model_dump() по умолчанию не преобразует стандартные типы, такие как datetime, UUID или Decimal, в простой сериализуемый для JSON вид. Тогда пишут кастмоный сериализатор для этих типов чтобы функция json.dump() не падала с ошибкой. import uuid from datetime import datetime from decimal import Decimal from uuid import UUID from pydantic import BaseModel class MyModel(BaseModel): id: UUID date: datetime value: Decimal obj = MyModel( id=uuid.uuid4(), date=datetime.now(), value='1.23' ) print(obj.model_dump()) # не подходит для json.dump # { # 'id': UUID('4f8c1bc4-25fd-40cd-9dbe-2c73639b0dc1'), # 'date': datetime.datetime(2025, 12, 12, 12, 12, 12, 111111), # 'value': Decimal('1.23') # } # добавляем свой кастомный сериализатор json.dumps(obj.model_dump(), cls=MySerializer) # { # 'id': '4f8c1bc4-25fd-40cd-9dbe-2c73639b0dc1', # 'date': '2025-12-12T12:12:12.111111', # 'value': '1.23' # } В данном случае класс MySerializer обрабатывает datetime, UUID и Decimal. Например так: class MySerializer(json.JSONEncoder): def default(self, o): if isinstance(o, Decimal): return str(o) elif isinstance(o, datetime): return o.isoformat() elif isinstance(o, UUID): return str(o) return super().default(o) Специально для тех, кто всё еще так делает - в этом нет необходимости! Pydantic может это сделать сам, просто нужно добавить параметр mode="json". json.dumps(obj.model_dump(mode="json")) # { # 'id': '4f8c1bc4-25fd-40cd-9dbe-2c73639b0dc1', # 'date': '2012-12-12T12:12:12.111111', # 'value': '1.23' # } #pydantic#libs

Резултати

Пронајдени 1 слични објави

Пребарај: #temesgentiruneh

当前筛选 #temesgentiruneh清除筛选

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ የኢፍጣር መርሐ ግብር ላይ ተሳተፉ ***************** ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ (EIH) አዘጋጅነት በተከናወነው የኢፍጣር መርሐ ግብር ላይ በመገኘት ከመንግሥት ከፍተኛ አመራሮች፣ ከኢንቨስትመንት አጋሮችና ከእምነቱ ተከታዮች ጋር በአንድነት አሳልፈዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ በእስልምና አስተምህሮ አብሮ መብላትና መረዳዳት ትልቅ ሥፍራ የሚሰጠው እሴት መሆኑን ገልጸው፤ “ጎረቤቱ ርቦት እርሱ ጠግቦ የሚያድር ከኛ አይደለም” የሚለው የነቢዩ መሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) አስተምህሮ ለሰው ልጅ ክብር መስጠትን፣ ርኅራኄንና የጋራ ደስታን በተግባር መተርጎም እንደሚገባ የሚያሳይ ሕያው የሕይወት ስንቅ መሆኑን አብራርተዋል። የዕለቱ የኢፍጣር መርሐ ግብር የኢትዮጵያን የብዝኃነት ውበት፣ አብሮነትና አንድነት የሚያንጸባርቅ መሆኑን የገለጹት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ በኢኮኖሚው ዘርፍ የሚመዘገበው ስኬት ትርጉም የሚኖረው በታላቅ የፍቅርና የመተሳሰብ ሰንሰለት ተሳስረን ለትውልድ የምትተርፍ ጠንካራ ሀገርን በጋራ መገንባት ስንችል መሆኑን አስገንዝበዋል። ብልጽግና የሚረጋገጠው እንዲህ ባሉ የዳበሩ ማኅበራዊ እሴቶች ጭምር መሆኑን በመጠቆም ለሁሉም የእስልምና እምነት ተከታዮች መልካም የረመዳንና የኢባዳ ጊዜ እንዲሆንላቸው ምኞታቸውን ገልጸዋል። #EBC#Ethiopia#TemesgenTiruneh#Iftar#Ramadan2026#UnityInDiversity