TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Python Заметки

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Најди сличен содржај

Изворен канал @pythonotes · Post #400 · 8 дек.

Три способа выполнить множество задач с asyncio Функция для примера: async def do_it(n): await asyncio.sleep(random.uniform(0.5, 1)) return n 1. Последовательный вызов async def main(): for i in range(100): result = await do_it(i) Такой вызов имеет смысл только тогда, когда результат одной задачи требуется для вызова следующей. Если они независимы, то это антипаттерн, так как аналогичен простому синхронному вызову по очереди. 2. Упорядоченный результат async def main(): tasks = [do_it(i) for i in range(100)] results = await asyncio.gather(*tasks) Выполняет корутины конкурентно и возвращает результат в виде списка. Полезен когда требуется получить результаты в том же порядке в котором задачи отправлены. 3. Результат по мере готовности tasks = [asyncio.create_task(do_it(i)) for i in range(100)] for cor in asyncio.as_completed(tasks): result = await cor Так же выполняет корутины конкурентно, но не гарантирует порядок. Результат возвращается по мере готовности, каждый отдельно. Полезен когда нужно обработать любой ответ как можно скорее. #async

Hashtags

Резултати

Пронајдени 2 слични објави

Пребарај: #nationaldefense

当前筛选 #nationaldefense清除筛选

ትውልድ ከአያቶቹ ታሪክ በመማር ለሀገር ሉዓላዊነት የበኩሉን ሊወጣ ይገባል - አቶ ታገሰ ጫፎ ******************* ወጣቱ ትውልድ ከቀደምት አያት አባቶቹ ታሪክ በመማር ለኢትዮጵያ አንድነት እና ሉዓላዊነት የበኩሉን ድርሻ ሊወጣ ይገባል ሲሉ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ ገለጹ፡፡ የትናንት ጀግንነትን የሚያወሳ፣ የዛሬን ጥንካሬ የሚያሳይ እና የነገን ተስፋ የሚጠቁም የመከላከያ ሙዚየም በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ እና በመከላከያ ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሐመድ ተመርቆ ተከፍቷል። በምረቃው ወቅት አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ እንደገለጹት፤ የጀግኖች አባቶችን ታሪክ የሚዘክር ሙዚየም መኖሩ ወጣቱ ትውልድ የቀደምቶችን ገድል ተረድቶ የራሱን አዲስ ታሪክ እንዲሠራ ትልቅ በር የሚከፍት ነው። ወጣቱ ትውልድ ከታሪኩ በመማር ለኢትዮጵያ አንድነት እና ሉዓላዊነት መጠበቅ የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባም አሳስበዋል። የመከላከያ ቅርስ ጥናት እና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ሜጀር ጄኔራል ጥሩዬ አሰፌ በበኩላቸው፤ ሙዚየሙ 118 ዓመታትን ያስቆጠረውን የመከላከያ ሠራዊት የጀግንነት ታሪክ ለተተኪው ትውልድ በማስተላለፍ ረገድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ገልጸዋል። #EthiopianBroadcastingCorporation#Ethiopia #DefenseMuseum#NationalDefense#History#Sovereignty

ሕይወቴን ለሀገሬ እሰጣለሁ፦ የኢራን ፕሬዚዳንት መስዑድ ፔዜሽኪያን ***************** በመካከለኛው ምስራቅ የቀጠለውን የአሜሪካና የእስራኤል ጥቃት ተከትሎ፣ የኢራኑ ፕሬዚዳንት መስዑድ ፔዜሽኪያን ለሀገራቸው መስዋዕት ለመሆን ቃል ከገቡ 14 ሚሊዮን ኢራናውያን ጋር ተቀላቅለዋል። ፕሬዚዳንቱ ዛሬ ባስተላለፉት መልዕክት፣ "እኔም እንደ 14 ሚሊዮኑ ኩሩ ኢራናውያን ሁሉ ሕይወቴን ለሀገሬ ለመስጠት ዝግጁ ነኝ፤ ሁሌም ለኢራን እኖራለሁ" ሲሉ ገልጸዋል። ይህ የሕዝብ ንቅናቄ በዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙኃን ትኩረት የሳበ ሲሆን፣ የኢራን ምክር ቤት አባላትም ንቅናቄው ሕዝቡና መንግሥት ለሀገራቸው ዳር ድንበር ያላቸውን ዝግጁነት በተግባር ያሳየ መሆኑን ገልጸዋል። በተለይም በገጠርና በድንበር አካባቢ የሚኖሩ ነዋሪዎች ጠላትን ለመመከት እያደረጉት ያለው ተጋድሎ ከፍተኛ አድናቆትን አትርፏል ተብሏል። ባለፈው ወር አጋማሽ የአሊ ካሜኒን መገደል ተከትሎ የተቀሰቀሰው ይህ ጦርነት፣ ኢራን በአሜሪካና በእስራኤል ላይ የአጸፋ እርምጃዎችን እንድትወስድ አድርጓታል። አሁን የተጀመረውና ቁጥሩ በየሰዓቱ እየጨመረ የሚገኘው ይህ የራስን ሕይወት ለሀገር አሳልፎ የመስጠት ዘመቻ፣ በኢራናውያን ዘንድ ያለውን ጠንካራ ብሔራዊ ስሜትና አንድነት ለዓለም ያሳየ ክስተት ሆኖ ተመዝግቧል ሲል ፕሬስ ቲቪ ዘግቧል። #Iran#Pezeshkian#NationalDefense#MiddleEastCrisis#BreakingNews