TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Python Заметки

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Најди сличен содржај

Изворен канал @pythonotes · Post #402 · 22 дек.

Отдельно разберём TaskGroup, который пришел на замену gather в Python 3.11. Ключевые отличия ▫️create_task() возвращает объект asyncio.Task, у которого есть соответствюущие методы управления. То есть у нас больше контроля ▫️это контекстный менеджер, который гарантирует что все таски будут остановлены по выходу из контекста ▫️ошибка автоматически отменяет незавершенные задачи, ▫️except* передает нам ExceptionGroup, в котором каждую ошибку можно обработать отдельно import asyncio import random async def do_it() -> str: if random.random() < 0.1: raise ValueError('Oops') delay = random.uniform(0.5, 1.5) await asyncio.sleep(delay) return delay async def main(): try: async with asyncio.TaskGroup() as tg: for _ in range(10): tasks.append(tg.create_task(do_it())) for t in tasks: print(t.result()) except *ValueError as e: for err in e.exceptions: print(err) asyncio.run(main()) Рекомендую изучить страницу Coroutines and Tasks из документации, где представлено больше интересных примеров и механизмов - таймауты - отмена задач - создание задач из другого потока #async

Hashtags

Резултати

Пронајдени 1 слични објави

Пребарај: #socialresponsibility

当前筛选 #socialresponsibility清除筛选

የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ለሜቄዶኒያ የ5 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ ****************** የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት አመራሮችና ሠራተኞች በዛሬው ዕለት በሜቄዶኒያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ሕሙማን መርጃ ማዕከል በመገኘት የ5 ሚሊየን ብር ድጋፍና የማዕድ ማጋራት መርኃ ግብር አከናውነዋል፡፡ የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት በዚሁ ወቅት፤ ተቋማቸው ከመደበኛ የመንግሥት ሥራው ባለፈ በተለያዩ ማኅበራዊ ጉዳዮች ላይ ንቁ ተሳትፎ ሲያደርግ መቆየቱን አስታውሰዋል። ለሜቄዶኒያ መሥራች አቶ ቢኒያም በለጠና ለሥራ ባልደረቦቹ ባስተላለፉት ምስጋናም "ኢትዮጵያ ታመሰግናችኋለች" ሲሉ አድናቆታቸውን ገልጸዋል። የዛሬው ድጋፍ የአንድ ወቅት ብቻ ሳይሆን፣ ተቋሙ በቋሚነት ለሜቄዶኒያ ድጋፍ የሚያደርግበትን መንገድ እያመቻቸ መሆኑን ወ/ሮ ሰላማዊት ጠቁመዋል። የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ያከናወነው ይህ የበጎ አድራጎት ተግባር፣ የመንግሥትም ሆኑ የግል ተቋማት ለማኅበራዊ ኃላፊነት ሊሰጡት የሚገባውን ትኩረት የሚያሳይና ለሌሎችም አርአያ የሚሆን ተግባር መሆኑ ተገልጿል። በሔለን ተስፋዬ #EthiopianBroadcastingCorporation#Ethiopia#Charity#SocialResponsibility#MaedMagarat