TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Python Заметки

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Најди сличен содржај

Изворен канал @pythonotes · Post #403 · 31 дек.

С Новым Годом!🎄☃️❄️ Снова этот рубеж подведения итогов и определения планов на следующее 365 дней. Что же мы успели застать в 2к25? 🔸 AI снова делает скачёк в развитии, как по качеству, так и по затратам на ресурсы Продолжая расшатывать все рынки 🔸 Эпичный прорыв цен на железо (из-за первого факта). Сначала оперативка, потом и остальные подтянулись. Успели закупиться вовремя? 🔸 Новый виток "борьбы с интернетом" в РФ Работать всё сложней 🔸 Опенсорсный проект MinIO закрылся Теперь только в облаке и только за денежку Но не всё так плохо! 🔸 Всё больше уверенных мнений, что AI нас не заменит Но всем нужно адаптироваться к новым реалиям и инструментам 🔸 uv ворвался в прод Так и стандартом станет скоро 🔸 Вышел Django 6 Достаточно ли изменений для мажорной версии? 🔸 Вышел PIthon 3.14 с NO-GIL режимом Раньше это считалось невозможным! 🔸 В том же 3.14 мы получили полноценные Субинтерпретаторы и JIT И другие оптимизации 🔸 Язык Rust теперь официально второй язык ядра Linux Хоть и не без проблем 🔸 Проекту pythonotes 6 лет 🎂 Скоро в школу) Мир вокруг меняется постоянно и всё с большей скоростью. Не ищите виновных, просто адаптируйтесь и постоянно учитесь. И всё будет пучком! 😎 Оглядываясь назад в прошлое, задумайтесь, можете ли вы сказать тому себе из прошлого СПАСИБО за то, что вы имеете в настоящем? И хорошенько подумайте в этом настоящем, что нужно делать уже сейчас, чтобы вы из будущего стали лучшей версией себя настоящего и гордились своей версией из прошлого за заботу о будущем. Sir Christopher Edward Nolan :) #offtop

Hashtags

Резултати

Пронајдени 6 слични објави

Пребарај: #voterregistration

当前筛选 #voterregistration清除筛选

ለመመዝገብ የቀሩት 3 ቀናት ብቻ ናቸው!!!! ********************* ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የመራጮች ምዝገባ ሊጠናቀቅ ሦስት ቀናት ብቻ ቀርተዋል። በኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የጊዜ ሰሌዳ መሠረት፣ የመራጮች ምዝገባ እስከ መጋቢት 28 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ይቆያል። የምዝገባው ሂደት ሊጠናቀቅ 3 ቀናት ብቻ ስለቀሩት፣ እስካሁን የምርጫ ካርድ ያልወሰዳችሁ ዜጎች ቀሪዎቹን ቀናት እንድትጠቀሙ እናስታውሳለን። ምርጫ ካርድ አለመውሰድ የራስዎን እና የቤተሰብዎን የወደፊት ዕጣ ፈንታ ሌላ አካል እንዲወስን በራስዎ ፈቃድ ዕድሉን አሳልፎ መስጠት ነው። በሀገርዎ የዴሞክራሲ ልምምድ ውስጥ ለመወሰን እና የዜግነት ግዴታዎን ለመወጣት የድምፅ መስጫ ካርድዎን ይያዙ። ድምፅ መስጠት መብትዎ ብቻ ሳይሆን የዴሞክራሲ ተሳትፎዎ መገለጫ ነው። በሚቀርብዎ የምርጫ ጣቢያ በአካል በመገኘት ወይም በምርጫዬ መተግበሪያ በዲጂታል አማራጭ መመዝገብ ይችላሉ። ምርጫዬ መተግበሪያን፦ ለአንድሮይድ (Play Store): https://play.google.com/store/apps/details.. ለአይፎን /iOS/ (App Store): https://apps.apple.com/us/app/mirchaye/id6756587049 በድረ-ገጽ https://mirchaye.portal.nebe.org.et/ ጊዜው ሳይረፍድ ዛሬውኑ ካርድዎን ይውሰዱ፤ በምርጫ ብቻ ለውጥ ያምጡ። #Ethiopia#Election2026#VoterRegistration#VoteEthiopia

ለመመዝገብ የቀሩት 3 ቀናት ብቻ ናቸው!!!! ****************** ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የመራጮች ምዝገባ ሊጠናቀቅ ሦስት ቀናት ብቻ ቀርተዋል። በኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የጊዜ ሰሌዳ መሠረት፣ የመራጮች ምዝገባ እስከ መጋቢት 28 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ይቆያል። የምዝገባው ሂደት ሊጠናቀቅ 3 ቀናት ብቻ ስለቀሩት፣ እስካሁን የምርጫ ካርድ ያልወሰዳችሁ ዜጎች ቀሪዎቹን ቀናት እንድትጠቀሙ እናስታውሳለን። ምርጫ ካርድ አለመውሰድ የራስዎን እና የቤተሰብዎን የወደፊት ዕጣ ፈንታ ሌላ አካል እንዲወስን በራስዎ ፈቃድ ዕድሉን አሳልፎ መስጠት ነው። በሀገርዎ የዴሞክራሲ ልምምድ ውስጥ ለመወሰን እና የዜግነት ግዴታዎን ለመወጣት የድምፅ መስጫ ካርድዎን ይያዙ። ድምፅ መስጠት መብትዎ ብቻ ሳይሆን የዴሞክራሲ ተሳትፎዎ መገለጫ ነው። በሚቀርብዎ የምርጫ ጣቢያ በአካል በመገኘት ወይም በምርጫዬ መተግበሪያ በዲጂታል አማራጭ መመዝገብ ይችላሉ። ምርጫዬ መተግበሪያን፦ ለአንድሮይድ (Play Store): https://play.google.com/store/apps/details.. ለአይፎን /iOS/ (App Store): https://apps.apple.com/us/app/mirchaye/id6756587049 በድረ-ገጽ https://mirchaye.portal.nebe.org.et/ ጊዜው ሳይረፍድ ዛሬውኑ ካርድዎን ይውሰዱ፤ በምርጫ ብቻ ለውጥ ያምጡ። #Ethiopia#Election2026#VoterRegistration#VoteEthiopia

እስካሁን ከ18.5 ሚሊዮን በላይ ዜጎች የምርጫ ካርድ ወስደዋል - ምርጫ ቦርድ ******************* የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የመራጮች ምዝገባን በተቀመጠው የጊዜ ሠሌዳ መሠረት እያከናወነ መሆኑንና እስካሁንም ከ18.5 ሚሊዮን በላይ መራጮች መመዝገባቸውን አስታወቀ። ቦርዱ ይፋ ባደረገው መረጃ መሠረት፤ ከየካቲት 28 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ መጋቢት 10 ቀን 2018 ዓ.ም ባሉት ቀናት በማንዋልና በዲጂታል አማራጭ በተከናወነው ምዝገባ በድምሩ 18,556,337 መራጮች ተመዝግበዋል። ይህ አኃዝ በጾታ ሲከፋፈል 10,133,639 ወንዶች ሲሆኑ፣ ቀሪዎቹ 8,422,698 ደግሞ ሴቶች መሆናቸው ተገልጿል። ለምዝገባ ሂደቱ ስኬታማነት ቦርዱ ገለልተኝነታቸውን በፖለቲካ ፓርቲዎች አስተችቶና አወዳድሮ ያሠለጠናቸውን 187,028 የምርጫ አስፈጻሚዎችን በመላ ሀገሪቱ አሠማርቶ በመሥራት ላይ እንደሚገኝ ቦርዱ ጠቁሟል። የመራጮች ምዝገባው እስከ መጋቢት 28 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆይ በመሆኑ፣ መመዝገብ የሚፈልጉ ዜጎች በቀሩት ቀናት ዕድሉን እንዲጠቀሙ ቦርዱ ጥሪ አቅርቧል። #EBC#Ethiopia#NEBE#Election2026#VoterRegistration#Democracy

ምዝገባው ሊጠናቀቅ 2 ቀናት ብቻ ቀርተውታል!!!! ***************** ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የመራጮች ምዝገባ ሊጠናቀቅ ሁለት ቀናት ብቻ ቀርተዋል። እርስዎም ጊዜው ሳይረፍድ ዛሬውኑ ካርድዎን ይውሰዱ፤ በምርጫ ብቻ ለውጥ ያምጡ። ምርጫ ካርድ አለመውሰድ የራስዎን እና የቤተሰብዎን የወደፊት ዕጣ ፈንታ ሌላ አካል እንዲወስን በራስዎ ፈቃድ ዕድሉን አሳልፎ መስጠት ነው። በኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የጊዜ ሰሌዳ መሠረት፣ የመራጮች ምዝገባ ሰኞ መጋቢት 28 ቀን 2018 ዓ.ም ይጠናቀቃል። የምዝገባው ሂደት ሊጠናቀቅ 2 ቀናት ብቻ ስለቀሩት፣ እስካሁን የምርጫ ካርድ ያልወሰዳችሁ ዜጎች ቀሪዎቹን ቀናት እንድትጠቀሙ እናስታውሳለን። በሀገርዎ የዴሞክራሲ ልምምድ ውስጥ ለመወሰን እና የዜግነት ግዴታዎን ለመወጣት የድምፅ መስጫ ካርድዎን ይያዙ። ድምፅ መስጠት መብትዎ ብቻ ሳይሆን የዴሞክራሲ ተሳትፎዎ መገለጫ ነው። በሚቀርብዎ የምርጫ ጣቢያ በአካል በመገኘት ወይም በምርጫዬ መተግበሪያ በዲጂታል አማራጭ መመዝገብ ይችላሉ። ምርጫዬ መተግበሪያን፦ ለአንድሮይድ (Play Store): https://play.google.com/store/apps/details.. ለአይፎን /iOS/ (App Store): https://apps.apple.com/us/app/mirchaye/id6756587049 በድረ-ገጽ https://mirchaye.portal.nebe.org.et/ Ethiopian Broadcasting Corporation #Ethiopia#Election2026#VoterRegistration#Registration#VoteEthiopia

ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ከ50 ሚሊዮን በላይ መራጮች ተመዝግበዋል - ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ **************** ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ 50.5 ሚሊዮን መራጮች መመዝገባቸውን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ። የቦርዱ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ ለመገናኛ ብዙኃን በሰጡት መግለጫ፣ እስከ ትናንት ሚያዚያ 14 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ሲከናወን የነበረው የመራጮች ምዝገባ በስኬት መጠናቀቁን ገልጸዋል። ከሰብሳቢዋ መግለጫ ለመረዳት እንደተቻለው፣ በአጠቃላይ ከተመዘገቡት መራጮች መካከል 5.5 ሚሊዮን የሚሆኑት "በምርጫዬ" የሞባይል መተግበሪያ (App) አማካኝነት የተመዘገቡ ናቸው። ይህ አኃዝ የዲጂታል ምዝገባ ሥርዓቱ ለዜጎች ምቾትን በመፍጠር ረገድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማድረጉን ያሳያል ተብሏል። ቦርዱ የምዝገባ ሂደቱ በሰላም መጠናቀቁን ገልጾ፣ ለሂደቱ ስኬት ድጋፍ ላደረጉ አካላትና ለመራጮች ምስጋና አቅርቧል። በለሚ ታደሰ #Ethiopia#EBC#EthiopianElection#NEBE#VoterRegistration#MirechayeApp

ለመመዝገብ ዝግጁ ነዎት? 3ቱ ወሳኝ መመዘኛዎች ************* ዜግነት፦ ኢትዮጵያዊ መሆን ዕድሜ፦ 18 ዓመትና ከዚያ በላይ (በድምጽ መስጫው ዕለት) መኖሪያ፦ በምርጫ ክልሉ ቢያንስ ለ6 ወራት የኖሩ ምንጭ፦ አዋጅ ቁጥር 1162/2011 #ElectionEthiopia#Democracy#CivicDuty#VoterRegistration#Ethiopia#EthiopianBroadcastingCorporation