TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Python Заметки

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Најди сличен содржај

Изворен канал @pythonotes · Post #411 · 9 фев.

reload_flag="" if [[ -n "${DEBUG}" ]]; then reload_flag="--reload" fi if [[ -n "${WORKER_COUNT}" ]]; then workers=${WORKER_COUNT} else workers=2 fi gunicorn --workers ${workers} \ --bind 0.0.0.0:8000 \ ${reload_flag} main.wsgi Писали такие конструкции чтобы проверить наличие флага и сформировать команду правильно? На самом деле можно сделать тоже самое проще. Для этого используются операторы условной подстановки, доступные в оболочках семейства POSIX. :- для установки значений по умолчанию ${WORKER_COUNT:-2} Если переменная не объявлена, то будет дефолтное значение 2. :+ подставляет указанный текст, если переменная не пуста ${DEBUG:+--reload} Если что-то есть в переменной то распечатается текст после символа +, в противном случае - ничего. Удобно для опциональных флагов, как в нашем примере. Итого наш скрипт может выглядеть так: gunicorn --workers ${WORKER_COUNT:-2} \ --bind 0.0.0.0:8000 \ ${DEBUG:+--reload} main.wsgi Есть еще два оператора. := не только подставить дефолтное значение, но и присвоить его переменной, если она пуста # никаких переменных еще нет VAL1=${VAL2:=hello} # теперь доступны обе echo $VAL1 $VAL2 # hello hello :? остановить выполнение с ошибкой, если переменной нет. echo ${MISS:?is required} bash: MISS: is required Код выхода будет 1. #tricks#linux

Резултати

Пронајдени 1 слични објави

Пребарај: #developmentandpeace

当前筛选 #developmentandpeace清除筛选

የወቅቱ አርበኝነት የባሕር በር ጥያቄን ማሳካት ነው ************* 130ኛው የዓድዋ ድል በዓል በሲዳማ ክልል ''ከአኩሪ ታሪክ ወደ ብሩህ አድማስ'' በሚል መሪ ቃል እየተከበረ ይገኛል። በመድረኩ ላይ የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች፣ አርበኞች፣ የፀጥታ አካላት፣ ሴቶችና ወጣቶች ተገኝተዋል። የሲዳማ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር አቶ በየነ በራሳ በመድረኩ ባስተላለፉት መልዕክት፤ ዓድዋ የትናንት፣ የዛሬ እና የነገ ትውልድን ያስተሳሰረ የቃል ኪዳን ምልክት መሆኑን ገልጸዋል። ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ አክለውም፣ የኢትዮጵያውያን የወቅቱ አርበኝነት ከድህነት መውጫ የሆነውን የባሕር በር ባለቤትነት ጥያቄን ማሳካት መሆኑን በመጥቀስ፤ የአሁኑ ትውልድ እንደ ባሕር በር ያሉ ብሔራዊ ጥቅሞችን ለማስከበር በጋራ መቆም እንዳለበት አሳስበዋል። የክልሉ ሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ እመቤት ኢሳያስ በበኩላቸው፤ ዓድዋ የኅብረት እና የአንድነት ምልክት መሆኑን ገልጸዋል። ወጣቶችና ሴቶች ዛሬም ለሀገር ሰላምና ለልማት በአርበኝነት ሊቆሙ እንደሚገባም ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል። በበዓሉ አከባበር ላይ የታደሙት የተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎችም የጀግኖች አባቶችን ታሪክ በማስታወስ፣ ለሀገራዊ አንድነትና ለልማት የበኩላቸውን አስተዋጽኦ ለማበርከት ቃል ገብተዋል። በአስረሳው ወገሼ #የዓድዋድል#VictoryOfAdwa#ብሔራዊጥቅም#NationalInterest#አርበኝነት#DevelopmentAndPeace