TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Python Заметки

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Најди сличен содржај

Изворен канал @pythonotes · Post #411 · 9 фев.

reload_flag="" if [[ -n "${DEBUG}" ]]; then reload_flag="--reload" fi if [[ -n "${WORKER_COUNT}" ]]; then workers=${WORKER_COUNT} else workers=2 fi gunicorn --workers ${workers} \ --bind 0.0.0.0:8000 \ ${reload_flag} main.wsgi Писали такие конструкции чтобы проверить наличие флага и сформировать команду правильно? На самом деле можно сделать тоже самое проще. Для этого используются операторы условной подстановки, доступные в оболочках семейства POSIX. :- для установки значений по умолчанию ${WORKER_COUNT:-2} Если переменная не объявлена, то будет дефолтное значение 2. :+ подставляет указанный текст, если переменная не пуста ${DEBUG:+--reload} Если что-то есть в переменной то распечатается текст после символа +, в противном случае - ничего. Удобно для опциональных флагов, как в нашем примере. Итого наш скрипт может выглядеть так: gunicorn --workers ${WORKER_COUNT:-2} \ --bind 0.0.0.0:8000 \ ${DEBUG:+--reload} main.wsgi Есть еще два оператора. := не только подставить дефолтное значение, но и присвоить его переменной, если она пуста # никаких переменных еще нет VAL1=${VAL2:=hello} # теперь доступны обе echo $VAL1 $VAL2 # hello hello :? остановить выполнение с ошибкой, если переменной нет. echo ${MISS:?is required} bash: MISS: is required Код выхода будет 1. #tricks#linux

Резултати

Пронајдени 1 слични објави

Пребарај: #gediontimotheos

当前筛选 #gediontimotheos清除筛选

ሰርጌይ ላቭሮቭ ለ130ኛው የዓድዋ ድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ ******************** የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌይ ላቭሮቭ ለኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌድዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) እና ለመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ለ130ኛው የዓድዋ ድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ በመልዕክታቸው፤ የዓድዋ ድል በአፍሪካ ታሪክ አንዲት ሀገር በቅኝ ገዥ ኃይል ላይ የተቀዳጀችው የመጀመሪያው ድል በመሆኑ በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ተጽዕኖ የፈጠረ መሆኑን ገልጸዋል። ድሉ የኢትዮጵያውያንን የጽናት መንፈስ ከማረጋገጡ ባለፈ በመላው አፍሪካ ለሚካሄዱ የነፃነት ትግሎች መነሻ መሆኑንም አክለዋል። ሩሲያ እና ኢትዮጵያ ለረጅም ዘመናት የዘለቀ የወዳጅነት ታሪክ እንዳላቸው የጠቀሱት ሰርጌይ ላቭሮቭ፤ በየተለያዩ ዓለም አቀፍ ድርጅቶች በተለይም በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት እና በብሪክስ ማዕቀፍ ውስጥ ፍትሃዊ የዓለም ሥርዓት እንዲኖር በጋራ እየሠሩ መሆኑን ጠቁመዋል። በተጨማሪም በሁለቱ ሀገራት መካከል በንግድ፣ በኢኮኖሚ፣ በሳይንስ እና በባህል ዘርፎች ትብብሮች እያደጉ መሆናቸውን መግለጻቸውን የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ አመልክቷል። በኢትዮጵያ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ ግንባታን ጨምሮ፣ የደጃዝማች ባልቻ ሆስፒታልን መልሶ መገንባት እና የጋራ ባዮሎጂካል ምርምር ማዕከል መመሥረት ዋና ዋናዎቹ የትብብር ፕሮጀክቶች መሆናቸውን ሚኒስትሩ በመልዕክታቸው ጠቅሰዋል። #EBC#Ethiopia#Russia#Adwa130#Diplomacy#SergeyLavrov#GedionTimotheos#BRICS