@borkena · Post #5739 · 21.01.2026 г., 04:24
የኦህዴድ ብልጽግና ሥርዓት ከህወሃት ጋር የዶለተው ሴራ ወልቃይትን አሳልፎ ለመስጠት ነው https://shorturl.at/HyQCa#Ethiopia#Politics#Wolkait
TGINSIGHT SIMILAR POSTS
Изворен канал @pythonotes · Post #412 · 16 фев.
Windows 11 становится всё менее дружелюбна к юзерам а порой и вовсе не юзабельной: ▫️ постоянные ломающие апдейты которые не дают загрузить систему, откатить ломающие апдейты, и давно уже удаляютфайлыпользователей без спроса. Тенденция в целом уже достаточно давно, включая глобальные сбои и другие неприятности. ▫️ навязчивое продвижение AI шпионовагентовповсюдув системе которых никто не просил. ▫️ всё больше ресурсов ВАШЕГО компа работают не для вас, а в угоду Microsoft. Мелкомягкие официально предлагают купить железо помощней (чтобы они и дальше могли половину мощности использовать по своему усмотрению) а оно что-то не покупается. Рядовой юзер не понимает зачем менять комп который и так норм работает. А глядя на текущие цены на память наступает ощущение что с этим миром что-то не так. ▫️ люди булшитят винду и активно продвигают переход на Linux порой называя винду кучей слопа или даже вирусом, похищающим файлыс целью выкупа (они реально после аплоада и удаления с локала отключают доступ к файлам и требуют купить подписку). А сам Microsoft переименован в Microslop. Появляются даже тулзы для очистки системы от этого слопа. ▫️ Microsoft уже не скрывает, что ваши данные уже не ваши, даже зашифрованные, ибо ваши пароли давно уже хранятся где надо и доступны кому надо. ▫️ При всех этих факапах они закрыли поддержку Windows 10 не давая возможности откатиться на что-то более стабильное. То есть сами Microsoft стали катализатором поиска альтернатив. Сам я уже на Linux уже более 7 лет как на основной системе, дома винда есть только в виртуалке для тестов клиентского софта. Расскажите, как у вас обстоят дела на винде? Вы пользуетесь системой или боретесь с ней? #offtop
Hashtags
Пребарај: #wolkait
@borkena · Post #5739 · 21.01.2026 г., 04:24
የኦህዴድ ብልጽግና ሥርዓት ከህወሃት ጋር የዶለተው ሴራ ወልቃይትን አሳልፎ ለመስጠት ነው https://shorturl.at/HyQCa#Ethiopia#Politics#Wolkait
@borkena · Post #5348 · 25.11.2025 г., 17:30
ከወልቃይት ጠገዴ ጠለምት አማራ ምሁራን ማኅበር የማንነት ጥያቄዎች በተመለከተ የሚሰጡ አደናጋሪ መግለጫዎችን አስመልክቶ የተሰጠ መግለጫ. ሙሉውን ያንብቡ https://shorturl.at/kbW8i#Ethiopia#Wolkait#Amhara
@borkena · Post #5671 · 01.01.2026 г., 15:15
Why the World Misunderstands Wolkait and Raya. Read more. https://borkena.com/2026/01/01/ethiopia-why-the-world-misunderstands-wolkait-and-raya/#Ethiopia#Wolkait#Raya#politics
@borkena · Post #5837 · 23.02.2026 г., 21:21
ከወልቃይት ጠገዴ ጠለምት አማራ ምሁራን ማህበር የተሰጠ መግለጫ በዛሬዉ ዕለት ማለትም የካቲት 16/2018 ዓ.ም. የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በ7ኛዉ ጠቅላላ ምርጫ የወልቃይት ጠገዴ ጠለምት እና ራያ የምርጫ ክልሎች በተመለከተ የይገባኛል ጥያቄ እስኪፈታ የሁመራ፣ የአዲረመጥ፣ የኮረም ኦፍላ፣ የጠለምት እና የራያ አላማጣ ምርጫ ክልሎች ከትግራይ ክልል ዉጪ ሆነዉ ለብቻቸዉ በቀጥታ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምርጫ እንዲደረግ የፌዴሬሽን ምክር ቤት በቁጥር ፌደም/አፌ/5/13138 ለቦርዱ በጻፈው ደብዳቤ በማስታወስ የተሰጠዉ ውሳኔ ይፋ ማድረጉ የማህበረሰቡ የዘመናት ጥያቄ እና አቤቱታ ምላሽ ለመስጠት የተወሰደ እንደ አንድ በጎ እርምጃ እንደሆነ ተመልክተናል። 2013 ዓ.ም በተካሄደዉ 6ኛዉ አገራዊ ምርጫ አከባቢው ከትህነግ አገዛዝ ነፃ ቢወጣም የመምረጥ እና መመረጥ ህገ መንግስታዊ መብቱ ሳይረጋገጥ ቀርቷል። በመሆኑም የወልቃይት ጠገዴ ጠለምት አማራ ማህበረሰብ በአገር ደረጃ ውክልና ሳይኖረው፣ የዜግነት መብቱ ሳይጎናፀፍ እና በጀት ሳያገኝ መቆየቱ ይታወቃል። የወልቃይት ጠገዴ ጠለምት እና ራያ አከባቢ ከደርግ ውድቀት ማግስት የኢፌዴሪ ህገ መንግስት ከመፅደቁ በፊት 1984 ዓ.ም በጉልበት፣ የማህበረሰቡ ፍላጎት እና አሰፋፈር ግምት ውስጥ ሳያስገባ (Unlawful and Forceful Annexation) በኋላ ትግራይ ክልል የሆነው ክልል አንድ (Region-1) የተካለለ መሆኑ ግልጽ ነው። ይህም የሽግግር ቻርተሩ አንቀፅ 13 እና አዋጅ 7/1984 በመጣስ ከህግ ውጭ የተፈፀመ ነበር፡፡ በመቀጠል በአገሪቱ ተንሰራፍቶ የነበረዉ ህዉሓት መር አንባገናነዊ የኢህአዴግ መንግስት በማህበረሰቡ ላይ በርካታ ግፍ እና በደል እየፈፀመ መቆየቱ የአደባባይ ሐቅ ነው። ማህበረሰቡ ከ2008 ዓ.ም ጀምሮ የማንነት እና ወሰን ኮሚቴ በማደራጀት ህጋዊ በሆነ መንገድ ለሚመለከተዉ አካል ጥያቄ ማቅረቡ ይታወሳል። እንዲሁም የወልቃይት ጠገዴ ጠለምት አማራ ህዝብ ከነፃነት ማግስት አማራዊ ማንነቱን ህጋዊ እና ሰላማዊ በሆነ መንገድ እንዲቋጭ በተለያየ መንገድ ሲጠይቅ ቆይቷል። በመሆኑ የፌደሬሽን ምክር ቤት ከትግራይ ክልል ውጪ በመሆን አከባቢዎቹ ምርጫ እንዲያደርጉ የተወሰነው ውሳኔ ተገቢ ነው ብለን እናምናለን፡፡ ይህ የመምረጥ እና መመረጥ መብት በኢፌድሪ ህገ መንግስት አንቀፅ 38 በግልፅ የተደነገገ መብት ነው፡፡ እንዲሁም ይህ የውሳኔ ኃሳብ በፕሪቶርያ የሰላም ስምምነት አንቀፅ 10/4 የተቀመጠ ነው፡፡ ነገር ግን በትግራይ ክልል ለመስራት የተቋቋሙ እንደ እነ ስምረት ያሉ የትግራይ ፓርቲዎች ‹‹ህገ መንግስታዊ ስርዓት አልበኝነት የሚያውጅ›› በማለት መፈረጃቸው እጅግ የሚያሳዝን ሆኖ አግኝተነዋል፡፡ ይህም የዜጎች ህገ መንግስታዊ እና ዴሞክራሲዊ መብት የሚነጥቅ እና ኢ-ፍትኃዊ የሆነ አቋም በመሆኑ የሚወገዝ ተግባር ነው፡፡ በመጨረሻ ከፌደሬሽን ምክር ቤት በተፃፈዉ ደብዳቤ መሰረት ምርጫ ቦርዱ ይፋ ያደረገዉ ዉሳኔ የወልቃይት ጠገዴ ጠለምት አማራ ማንነት ጥያቄ ከግምት ውስጥ በማስገባትና ለወደፊቱ የህዝቡ ድምፅ የሚከበርበት በር ከፋች የሆነ ውሳኔ ብቻ ሳይሆን ውሳኔዉ ዘላቂ ሰላም እና መረጋጋት እንዲሰፍን የተወሰደ በጎ እርምጃ መሆኑ፤ የህውሓት ጸረ ሰላም አቋም እና አደናቃፊ የሆነ አሉታዊ ሚና ከግምት ውስጥ በማስገባት የወልቃይት ጠገዴ ጠለምት አማራ ማህበረሰብ በፌደራል ደረጃ ብቻ ሳይሆን በአማራ ክልል ምክር ቤት ጨምሮ ህጋዊ ውክልና እንዲኖረዉ አበክረን እንጠይቃለን። የወልቃይት ጠገዴ ጠለምት አማራ ምሁራን ማህበር የካቲት 16/2018 ዓ.ም. ሁመራ #Ethiopia#news#Wolkait#Tegede
@borkena · Post #5835 · 23.02.2026 г., 17:02
የፌደሬሽን ምክር ቤት በወልቃይት እና ራያ ጉዳይ ላይ ያሳለፈው ውሳኔ እና ያስከተለው ውዝግብ https://youtu.be/6-VMdjC00-s?si=WaToTw2UC25ZoUKO#Ethiopia#News#Wolkait#humera#Raya#Tigray#ዜና
@addisstandardeng · Post #21746 · 17.03.2026 г., 11:12
#Op_ed: Reinstating Western #Tigray: Path to peace, national stability The #Pretoria Peace Agreement, signed in November 2022, was hailed as a turning point in ending #Ethiopia’s war in Tigray. While hostilities have largely ceased, Gebremichael Negash highlights that full implementation remains elusive, particularly regarding Western Tigray. He explains that #Wolkait, #Kafta_Humera, and #Tsegede remain under #Amhara and federal control, with displaced populations unable to return. Gebremichael notes, “Restoration of these districts is not a matter of negotiating identity claims but a legal obligation under the peace agreement.” The author emphasizes that the stakes extend far beyond Western Tigray: "Successful implementation is not merely a regional matter; it is a national imperative.” https://addisstandard.com/?p=55884
@addisstandardeng · Post #21370 · 11.02.2026 г., 12:55
News: #Amhara security bureau alleges #TPLF, #Eritrea involvement in ongoing conflicts The Amhara Regional State Peace and Security Bureau has alleged that ongoing conflicts in the Amhara region and elsewhere in #Ethiopia are receiving what it described as “leadership and logistical support from #Mekelle and #Asmara,” referring to the Tigray People’s Liberation Front (TPLF) and Eritrean government. In a statement released yesterday, the bureau said the public “must understand the reality” that the fighting is not only against groups it characterized as “extremists” but also involves what it described as internal and external actors. The statement further alleged that a group seeking control over the areas of #Wolkait, #Telemt, and #Raya had assigned what it called a mission to “internal extremist forces” and was mobilizing them to advance that objective. According to the bureau, the strategy aims to create conflicts across various zones and districts to... Read more: https://addisstandard.com/?p=55148