TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Python Заметки

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Најди сличен содржај

Изворен канал @pythonotes · Post #418 · 9 мар.

Оператор pipe позволяет писать более компактный код, реализуя логику объединения данных (Union). Важно помнить, что его поведение зависит от контекста. Побитовые операции (логическое OR) result = 5 | 3 # 5 (0101) | 3 (0011) = 7 (0111) Самое главное - не путать с оператором or, это другое! Объединение множеств set_a = {1, 2, 3} set_b = {3, 4, 5} set_c = set_a | set_b # {1, 2, 3, 4, 5} set_c |= {5, 6} # {1, 2, 3, 4, 5, 6} Слияние словарей dict_1 = {"a": 1, "b": 2} dict_2 = {"b": 3, "c": 4} merged = dict_1 | dict_2 # {'a': 1, 'b': 3, 'c': 4} merged |= {"d": 5} # {'a': 1, 'b': 3, 'c': 4, 'd': 5} Аннотации типов, заменяет Union def process_data(value: int | str) -> None: print(value) Допустимо использовать в isinstance или issubclass isinstance(3, int | float) # True Паттерн-матчинг status_code = 404 match status_code: case 200 | 201 | 204: print("OK") case 400 | 404 | 500: print("ERROR") Для использования в своих классах требуется переопределить метод __or__ Так же нашел библиотеку pipe которая добавляет еще много возможностей. Рекомендую ознакомиться ;) #basic

Hashtags

Резултати

Пронајдени 3 слични објави

Пребарај: #birhanunega

当前筛选 #birhanunega清除筛选
Borkena

@borkena · Post #5958 · 08.03.2026 г., 17:16

አቶ ኢዮብ መሳፍንት የኢዜማ መሪ ሆነው ተመረጡ አቶ ኢዮብ መሳፍንት የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ ፓርቲ (ኢዜማ) መሪ የነበሩትን ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በመተካት የፓርቲው መሪ ሆነው ተመረጡ፡፡ ፓርቲው በዛሬው ዕለት ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ማኒፌስቶውን ያስተዋወቀ ሲሆን፥ በቀጣይ የሚመራበትን 50 ፖሊሲዎችንም ለአባላቱ ይፋ አድርጓል፡፡ ፖሊሲዎቹ በተለይም በሀገር መንግስት ግንባታ፣ በብሔራዊ ጥቅም፣ ልማትና ኢኮኖሚ እንዲሁም በአካታችነትና ሌሎች ጉዳዮች ላይ የሚያተኩሩ መሆናቸው ተገልጿል፡፡ ኢዜማ በአስቸኳይ ስብሰባው እዮብ መሳፍንትን የፓርቲው መሪ እንዲሁም ንጋቱ ወልዴን ምክትል መሪ በማድረግ የመረጠ ሲሆን፥ የቀድሞውን የፓርቲው መሪ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) እና ምክትላቸውን በክብር ሸኝቷል። #Ethiopia#EZEMA#BirhanuNega#Ethiopiannews#news#ኢትዮጵያ#ዜና#borkena

Borkena

@borkena · Post #5941 · 06.03.2026 г., 15:38

ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋና ግርማ ሰይፉ ከኢዜማ ሊሰናበቱ ነው ተባለ። የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ ፓርቲ (ኢዜማ) በመጪው እሁድ በሚያካሂደው ጉባኤ፣ መሪው ብርሃኑ ነጋን እና ግርማ ሰይፉን ከአመራርነት ያሰናብታቸዋል ተብሏል። ሁለቱ የፓርቲው ከፍተኛ አመራሮች ከሀላፊነት የሚነሱት በወጣት መሪዎች ለመተካት እንደሆነ ተገልጿል። ግርማ ሰይፉ በቅርቡ ከኦቢኤን ጋር በነበራቸው ቆይታ በአድስ አበባ ኮሪደር ልማት "የተፈናቀለው ድህነት እንጂ ድሀ አይደለም'' በማለታቸው ከፍተኛ ተቃውሞ ገጥሟቸዋል። የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ ፓርቲ (ኢዜማ) በመጪው እሁድ በሚያካሂደው ጉባኤ፣ ያልተጠበቀ ሽግሽግ ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል። #Ethiopia#AddisAbaba#Ethiopiannews#BirhanuNega#GirmaSeyifu#news#ዜና#ኢዜማ