TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Python Заметки

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Најди сличен содржај

Изворен канал @pythonotes · Post #424 · 13 апр.

Стандартная библиотека asyncio это стандарт (начиная с Py3.4) для работы с асинхронным кодом. Но эта библиотека достаточно низкоуровневая, со своими проблемами, устаревшими подходами. Чтобы исправить это, были созданы разные обертки и альтернативы с реализацией популярных инструментов и паттернов асинхронного программирования. Это такие библиотеки как: - trio: улучшает корректность выполнения, не оставляя потерянных корутин при ошибках, то есть предлагает Structured Concurrency из коробки. - curio: упрощение синтаксиса и читаемости кода, больше похоже на работу с потоками. - anyio: универсальная обертка над asyncio или trio плюс множество вспомогательных инструментов. anyio используется в FastAPI как основная библиотека для работы с асинхронным кодом и вызовом синхронного кода из асинхронного. В общем, рекомендую почитать про возможности anyio, возможно вы более не будете использовать чистый asyncio в своих проектах) Это совсем не значит что дефолтный asyncio плох, он тоже даёт достаточный для работы функционал и продолжает развиваться. Например, в версии 3.11 появились TaskGroup, с похожим на trio функционалом. Так что он тоже актуален, просто придется больше написать кода самостоятельно. #libs#async

Hashtags

Резултати

Пронајдени 13 слични објави

Пребарај: #diredawa

当前筛选 #diredawa清除筛选

የፋሺስት ኢጣልያን ወታደሮች በድሬዳዋ ከተማ የሚገኘው (የሠላም አዳራሽ) ቤተመንግሥት ውስጥ በሚገቡበት ወቅት ፤ በወርሃ ግንቦት 1928 ዓ.ም Fascist Italian soldiers entering the (Peace Hall) palace in Dire Dawa city; in May 1936. #ታሪክን_ወደኋላ#TariknWedehuala#DireDawa youtube.com/@tariknwedehuala11

በድሬዳዋ ቤተመንግሥት (የሠላም አዳራሽ) የኢጣልያ ወታደሮች እና የከተማዋ ነዋሪዎች በቤተመንግሥቱ ቅጥር ግቢ ውስጥ ተሰብስበው ይታያሉ ፤ ግንቦት 1928 ዓ.ም Fascist Italian soldiers and residents of the city are seen gathered in the courtyard of the Dire Dawa (Peace Hall) Palace; May 1936. #ታሪክን_ወደኋላ#TariknWedehuala#DireDawa youtube.com/@tariknwedehuala11

በፋሺስት ኢጣሊያን ወረራ ዘመን የተገነባው የድሬዳዋ ምክር ቤት ሕንፃ ግንባታው ተጠናቅቆ በተመረቀበት ዕለት ፤ የካቲት 19 ቀን 1930 ዓ.ም (ድሬዳዋ) The Dire Dawa Council building, built during the Fascist Italian occupation, was completed and inaugurated; February 26, 1938. #ታሪክን_ወደኋላ#TariknWedehuala#DireDawa youtube.com/@tariknwedehuala11

በድሬዳዋ ከተማ ውስጥ የነበረው የሴቶች ዘመናዊው የሽመና ትምህርት ቤት ፤ መጋቢት 17 ቀን 1932 ዓ.ም The women's weaving school in Dire Dawa city, March 26, 1940. #ታሪክን_ወደኋላ#TariknWedehuala#DireDawa youtube.com/@tariknwedehuala11

የድሬዳዋ ፖስታ እና ቴሌግራፍ መስሪያ ቤት ህንፃ በዘመኑ ፤ በወርሃ መጋቢት 1930 ዓ.ም Dire Dawa Post And Telegraph Office Building; in March 1938. #ታሪክን_ወደኋላ#TariknWedehuala#DireDawa youtube.com/@tariknwedehuala11

ድሬዳዋ ከተማ በዘመኗ ፤ የከዚራ ፣ ደቻቱ ፣ መጋላ እና ኮኔል ሠፈሮችን ከከፍታ የሚያሳይ ፎቶግራፍ (ከ 1943 -- 1947 ዓ.ም) Dire Dawa City; Photographs Taken between 1951 and 1954. Aerial View Of The Neighborhoods Of Kezira, Dechatu, Megala and Konel; #ታሪክን_ወደኋላ#TariknWedehuala#DireDawa youtube.com/@tariknwedehuala11

"ድሬዎች አብሮ ለመኖር ገንዘብ፣ አብሮ ለመኖር ቋንቋ፣ አብሮ ለመኖር እምነት ሳይሆን አብሮ ለመኖር ሰውነት ይበቃል ብለው የሚያምኑ ሰዎች ናቸው" - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) #EBC#AbiyAhmed#DireDawa

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከድሬዳዋ ነዋሪዎች ጋር ያሳለፉት የኢፍጣር መርኃ ግብር በምስል፡- #EthiopianBroadcastingCorporation#Ethiopia#AbiyAhmed#DireDawa#Iftar#Ramadan

የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት በድሬዳዋ አዲስ የፍተሻ ላቦራቶሪ አገልግሎቱን ተደራሽ እያደረገ ነው - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) *********************** የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት በድሬዳዋ አዲስ የፍተሻ ላቦራቶሪ አገልግሎቱን ተደራሽ እያደረገ እንደሚገኝ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለፁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት የድሬዳዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤትን የሥራ እንቅስቃሴ ጎብኝተዋል፡፡ ይህን አስመልክቶ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባጋሩት መልዕክት፤ድርጅቱ ዓለም አቀፍ የአሰራር ስርዓትን በመከተል ለአምራቾች፣ ለአገልግሎት ሰጪዎች፣ ለላኪዎች፣ ለአስመጪዎች፣ ለተቆጣጣሪ መስሪያ ቤቶች፣ ለምርምር ተቋማትና ለሸማቹ ማህበረሰብ የምርትና አገልግሎቶች የጥራት ማረጋገጫ አገልግሎትን እየሰጠ ነው ብለዋል፡፡ ‎ ‎በድሬዳዋ አካባቢ ለሚገኙ አምራቾችና አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ነፃ የንግድ ቀጣና እንዲሁም የደረቅ ወደብን መሰረት በማድረግ አዲስ የፍተሻ ላቦራቶሪ በማደራጀት አገልግሎቱን ተደራሽ ማድረጉን ገልፀዋል። ተቋሙ ከዚህ ቀደም በምግብ ዘይት፣ በነዳጅ ምርት፣ በተለያዩ የምግብ ምርቶች፣ ለማስዋቢያና የዲተርጀንት ምርቶች፣ ለኮንስትራክሽን ምርቶችና ግብዓቶች የጥራት ማረጋገጫ አገልግሎት በመስጠት ላይ መሆኑንም አመልክተዋል፡፡ #EBC#Ethiopia#PMAbiy#QualityAssurance#DireDawa#ECAE#TradeAndIndustry#LaboratoryTesting

የድሬ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ጉዞውን እያፋጠነ ነው - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) *************************** የድሬ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ጉዞውን እያፋጠነ እንደሚገኝ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለፁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባጋሩት መልእክት፤ በድሬዳዋ አስተዳደር የሚገኘው የድሬ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት፣ 10 የተለያዩ ተቋማትን በአንድ ጥላ ስር በማስተናገድ 73 የሚደርሱ አገልግሎቶችን ለዜጎች በተቀላጠፈ መልኩ በመስጠት ላይ ይገኛል ብለዋል። ማዕከሉ ተገልጋዮችን በዘመናዊ መንገድ ለማስተናገድ እንዲያስችለው 96 ካውንተሮች እንዲኖሩት ተደርጎ መደራጀቱን ገልጸው፤ ስራ በጀመረባቸው በመጀመሪያዎቹ ስድስት ወራት ውስጥ ብቻ ከ23 ሺህ በላይ ተገልጋዮችን ተቀብሎ በማስተናገድ ውጤታማነቱን በተግባር ማሳየቱን ጠቅሰዋል። ይህ ተቋም አገልግሎት አሰጣጡን ይበልጥ ለማዘመን የጀመረውን የተቀላጠፈ የዲጂታል አሰራር በስፋት ተግባራዊ ለማድረግ አቅዶ እየሰራ እንደሚገኝም አመልክተዋል። #ድሬዳዋ#ድሬመሶብ#የአንድማዕከልአገልግሎት#ዲጂታልኢትዮጵያ#DireDawa#OneStopService#DigitalTransformation#Ethiopia

12
ПретходнаСтраница 1 од 2Следна