TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Python Заметки

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Најди сличен содржај

Изворен канал @pythonotes · Post #425 · 20 апр.

Недавно делал быстрый прототип асинхронного приложения в котором требовалось вызывать много синхронного кода. Да, я знаю, что это не лучший дизайн, но нужно было быстрое решение на один процесс и без очередей. Поэтому я выполнял код в потоках. Выглядело это примерно так: from fastapi.concurrency import run_in_threadpool async def execute(data: DataRequest) -> DataResponse: try: result = await run_in_threadpool(sync_function, data) return DataResponse(data=result) except Exception as e: return DataResponse( error=str(e), success=False, ) В общем работает нормально. Для всех вызовов под капотом используется общий тредпул, всё работает предсказуемо. Но потребовалось изменить количество запускаемых в пуле потоков (по умолчанию создается 40 воркеров). Так как дело происходит с FastAPI, делается это через lifespan используя настройки anyio: import anyio @asynccontextmanager async def lifespan(app: FastAPI): limiter = anyio.to_thread.current_default_thread_limiter() limiter.total_tokens = 100 yield # если вдруг нужно вернуть обратно limiter.total_tokens = 40 Зачем менять количество воркеров? - уменьшить, если оперативки мало (один тред занимает ~8мб) - увеличить чтобы выдержать нагрузку Если есть предложения получше при тех же вводных - предлагайте😉 #async

Hashtags

Резултати

Пронајдени 3 слични објави

Пребарај: #birhanunega

当前筛选 #birhanunega清除筛选
Borkena

@borkena · Post #5958 · 08.03.2026 г., 17:16

አቶ ኢዮብ መሳፍንት የኢዜማ መሪ ሆነው ተመረጡ አቶ ኢዮብ መሳፍንት የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ ፓርቲ (ኢዜማ) መሪ የነበሩትን ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በመተካት የፓርቲው መሪ ሆነው ተመረጡ፡፡ ፓርቲው በዛሬው ዕለት ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ማኒፌስቶውን ያስተዋወቀ ሲሆን፥ በቀጣይ የሚመራበትን 50 ፖሊሲዎችንም ለአባላቱ ይፋ አድርጓል፡፡ ፖሊሲዎቹ በተለይም በሀገር መንግስት ግንባታ፣ በብሔራዊ ጥቅም፣ ልማትና ኢኮኖሚ እንዲሁም በአካታችነትና ሌሎች ጉዳዮች ላይ የሚያተኩሩ መሆናቸው ተገልጿል፡፡ ኢዜማ በአስቸኳይ ስብሰባው እዮብ መሳፍንትን የፓርቲው መሪ እንዲሁም ንጋቱ ወልዴን ምክትል መሪ በማድረግ የመረጠ ሲሆን፥ የቀድሞውን የፓርቲው መሪ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) እና ምክትላቸውን በክብር ሸኝቷል። #Ethiopia#EZEMA#BirhanuNega#Ethiopiannews#news#ኢትዮጵያ#ዜና#borkena

Borkena

@borkena · Post #5941 · 06.03.2026 г., 15:38

ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋና ግርማ ሰይፉ ከኢዜማ ሊሰናበቱ ነው ተባለ። የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ ፓርቲ (ኢዜማ) በመጪው እሁድ በሚያካሂደው ጉባኤ፣ መሪው ብርሃኑ ነጋን እና ግርማ ሰይፉን ከአመራርነት ያሰናብታቸዋል ተብሏል። ሁለቱ የፓርቲው ከፍተኛ አመራሮች ከሀላፊነት የሚነሱት በወጣት መሪዎች ለመተካት እንደሆነ ተገልጿል። ግርማ ሰይፉ በቅርቡ ከኦቢኤን ጋር በነበራቸው ቆይታ በአድስ አበባ ኮሪደር ልማት "የተፈናቀለው ድህነት እንጂ ድሀ አይደለም'' በማለታቸው ከፍተኛ ተቃውሞ ገጥሟቸዋል። የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ ፓርቲ (ኢዜማ) በመጪው እሁድ በሚያካሂደው ጉባኤ፣ ያልተጠበቀ ሽግሽግ ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል። #Ethiopia#AddisAbaba#Ethiopiannews#BirhanuNega#GirmaSeyifu#news#ዜና#ኢዜማ