TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Python Заметки

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Најди сличен содржај

Изворен канал @pythonotes · Post #425 · 20 апр.

Недавно делал быстрый прототип асинхронного приложения в котором требовалось вызывать много синхронного кода. Да, я знаю, что это не лучший дизайн, но нужно было быстрое решение на один процесс и без очередей. Поэтому я выполнял код в потоках. Выглядело это примерно так: from fastapi.concurrency import run_in_threadpool async def execute(data: DataRequest) -> DataResponse: try: result = await run_in_threadpool(sync_function, data) return DataResponse(data=result) except Exception as e: return DataResponse( error=str(e), success=False, ) В общем работает нормально. Для всех вызовов под капотом используется общий тредпул, всё работает предсказуемо. Но потребовалось изменить количество запускаемых в пуле потоков (по умолчанию создается 40 воркеров). Так как дело происходит с FastAPI, делается это через lifespan используя настройки anyio: import anyio @asynccontextmanager async def lifespan(app: FastAPI): limiter = anyio.to_thread.current_default_thread_limiter() limiter.total_tokens = 100 yield # если вдруг нужно вернуть обратно limiter.total_tokens = 40 Зачем менять количество воркеров? - уменьшить, если оперативки мало (один тред занимает ~8мб) - увеличить чтобы выдержать нагрузку Если есть предложения получше при тех же вводных - предлагайте😉 #async

Hashtags

Резултати

Пронајдени 2 слични објави

Пребарај: #nationalelection

当前筛选 #nationalelection清除筛选
Borkena

@borkena · Post #5839 · 24.02.2026 г., 06:49

ኢሕአፓ የፓርቲ አባሉ መታሰሩን ገለፀ። የጋሞ ዞን የኢሕአፓ ሰብሳቢ እና የአርባ ምንጭ ከተማ የትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት ፓርላማ እጩ አቶ ሰለሞን ሳዳ በጸጥታ አካላት ታስረው መለቀቃቸውን የኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል። ፓርቲው በትብብሩ፣ በምርጫ ቦርድ ብርቱ ክትትል ከሰዓታት የአፈና እስር በኋላ መለቀቃቸውን በመግለፅ፣ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድን አመስግኗል። አቶ ሰለሞን በሌሊት ታፍነው መውረዳቸውን የገለፀው ኢህአፓ፣ እጩው ያለመከሰስ መብት ያለው መሆኑን የዞኑ ሰብሳቢም እንደሆነ አስታውቋል። የመንግስት ካድሬዎች ራሱን ከእጩነት እንዲያገል ከዚህ በፊት በንብረቶቹ ላይ የማቃጠል አደጋ አድርሰውበት ነበር ተብሏል። የኢትዮጵያ ህዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ-ኢህአፓ እጩዎችን በዚህ መንገድ ማሰር፣ ማስፈራራት ተጠናክሮ መቀጠሉ እንደሚያሳዝነው ገልጿል። ከዚህ በፊት አባላቶቹ በተደጋጋሚ መታሰራቸውን ያስታወቀው ፓርቲው፣ የፓርቲ እጩዎችን እያሰሩ፣ እያስፈራሩ መልቀቅ እና ማሳደድ ጤናማ አይደለም ሲል ተቃውሟል። #Ethiopia#news#EPRP#ዜና#NationalElection#EthiopianPolitics

የፖሊሲ አማራጮች ክርክር፦ የግብርናው ዘርፍ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ********************** ኢዜማ፣ አዲስ ትውልድ ፓርቲ፣ ኢሶዴፓ እና ብልፅግና ፓርቲ በሀገሪቱ የግብርና ፖሊሲ ዙሪያ የሚያደርጉትን ጥልቅ ክርክር ነገ ቅዳሜ ምሽት በኢቢሲ (EBC) ይጠብቁ። የትኛው ፓርቲ ለኢትዮጵያ ግብርና የተሻለ መፍትሔ አለው? ነገ ምሽት እንዳያመልጥዎ #Ethiopia#NationalElection#AgriculturePolicy#EBC#Debate#ምርጫ2018