TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Python Заметки

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Најди сличен содржај

Изворен канал @pythonotes · Post #425 · 20 апр.

Недавно делал быстрый прототип асинхронного приложения в котором требовалось вызывать много синхронного кода. Да, я знаю, что это не лучший дизайн, но нужно было быстрое решение на один процесс и без очередей. Поэтому я выполнял код в потоках. Выглядело это примерно так: from fastapi.concurrency import run_in_threadpool async def execute(data: DataRequest) -> DataResponse: try: result = await run_in_threadpool(sync_function, data) return DataResponse(data=result) except Exception as e: return DataResponse( error=str(e), success=False, ) В общем работает нормально. Для всех вызовов под капотом используется общий тредпул, всё работает предсказуемо. Но потребовалось изменить количество запускаемых в пуле потоков (по умолчанию создается 40 воркеров). Так как дело происходит с FastAPI, делается это через lifespan используя настройки anyio: import anyio @asynccontextmanager async def lifespan(app: FastAPI): limiter = anyio.to_thread.current_default_thread_limiter() limiter.total_tokens = 100 yield # если вдруг нужно вернуть обратно limiter.total_tokens = 40 Зачем менять количество воркеров? - уменьшить, если оперативки мало (один тред занимает ~8мб) - увеличить чтобы выдержать нагрузку Если есть предложения получше при тех же вводных - предлагайте😉 #async

Hashtags

Резултати

Пронајдени 1 слични објави

Пребарај: #temesgentiruneh

当前筛选 #temesgentiruneh清除筛选

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ የኢፍጣር መርሐ ግብር ላይ ተሳተፉ ***************** ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ (EIH) አዘጋጅነት በተከናወነው የኢፍጣር መርሐ ግብር ላይ በመገኘት ከመንግሥት ከፍተኛ አመራሮች፣ ከኢንቨስትመንት አጋሮችና ከእምነቱ ተከታዮች ጋር በአንድነት አሳልፈዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ በእስልምና አስተምህሮ አብሮ መብላትና መረዳዳት ትልቅ ሥፍራ የሚሰጠው እሴት መሆኑን ገልጸው፤ “ጎረቤቱ ርቦት እርሱ ጠግቦ የሚያድር ከኛ አይደለም” የሚለው የነቢዩ መሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) አስተምህሮ ለሰው ልጅ ክብር መስጠትን፣ ርኅራኄንና የጋራ ደስታን በተግባር መተርጎም እንደሚገባ የሚያሳይ ሕያው የሕይወት ስንቅ መሆኑን አብራርተዋል። የዕለቱ የኢፍጣር መርሐ ግብር የኢትዮጵያን የብዝኃነት ውበት፣ አብሮነትና አንድነት የሚያንጸባርቅ መሆኑን የገለጹት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ በኢኮኖሚው ዘርፍ የሚመዘገበው ስኬት ትርጉም የሚኖረው በታላቅ የፍቅርና የመተሳሰብ ሰንሰለት ተሳስረን ለትውልድ የምትተርፍ ጠንካራ ሀገርን በጋራ መገንባት ስንችል መሆኑን አስገንዝበዋል። ብልጽግና የሚረጋገጠው እንዲህ ባሉ የዳበሩ ማኅበራዊ እሴቶች ጭምር መሆኑን በመጠቆም ለሁሉም የእስልምና እምነት ተከታዮች መልካም የረመዳንና የኢባዳ ጊዜ እንዲሆንላቸው ምኞታቸውን ገልጸዋል። #EBC#Ethiopia#TemesgenTiruneh#Iftar#Ramadan2026#UnityInDiversity