TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Python Заметки

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Најди сличен содржај

Изворен канал @pythonotes · Post #48 · 8 мар.

Всё начиналось с библиотеки six, что означает цифру 6 и является результатом умножения 2*3 (напомню что six это библиотека для написания кода одновременно совместимого для Python 2 и 3). Но как обычно всегда найдется тот, кому не всё понравится и он напишет свой вариант) В итоге получаем небольшой ряд "числовых" библиотек примерно для одного и того же https://pypi.org/project/six/ https://pypi.org/project/eight/ https://pypi.org/project/nine/ Выглядит забавно. Я решил проверить, есть ли другие библиотеки с числом в названии, хотя бы до 20. И вот что нашлось: https://pypi.org/project/one/ https://pypi.org/project/two/ https://pypi.org/project/three/ four - свободно https://pypi.org/project/five/ https://pypi.org/project/six/ https://pypi.org/project/seven/ https://pypi.org/project/eight/ https://pypi.org/project/nine/ ten - свободно https://pypi.org/project/eleven/ https://pypi.org/project/twelve/ thirteen - свободно fourteen - свободно fifteen - свободно https://pypi.org/project/sixteen/ seventeen - свободно nineteen - свободно twenty - свободно Назначения у этих проектов, конечно, разные. Есть и заброшенные и популярные. Но места еще есть 😊 Занимаем пока свободно! PS. Всех уделал Em Fresh со своей линейкой Python-альбомов😁 (жмакнуть show more) PPS. Всех читательниц моего канала поздравляю с праздником 🌼🥳💐 #offtop#libs#2to3

Резултати

Пронајдени 1 слични објави

Пребарај: #amanfissehation

当前筛选 #amanfissehation清除筛选

የአቶ አማን ፍሥሐጽዮን አስከሬን የክብር ሽኝት መርሐ ግብር እየተከናወነ ነው *********** በኢትዮጵያ የግል የቴሌቭዥን ስርጭት ታሪክ ፈር ቀዳጅና ስማቸው በግንባር ቀደምትነት የሚጠቀሰው የኢቢኤስ ቴሌቭዥን መሥራችና ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ አማን ፍሥሐጽዮን አስከሬን የክብር ሽኝት በዓድዋ ድል መታሰቢያ እየተከናወነ ይገኛል። በክብር ሽኝት መርሐ ግብሩ ላይ የአቶ አማን ፍሥሐጽዮን የሕይወት ታሪክ፣ ለኢትዮጵያ ሚዲያ ዕድገት ያበረከቱት አስተዋጽኦ እና በሥራቸው ለብዙዎች ምሳሌ የነበሩባቸው የሕይወት ምዕራፎች እየተዘከሩ ነው። አቶ አማን የኢትዮጵያን ማንነትና ባህል ከዘመናዊው የሚዲያ ቴክኖሎጂ ጋር በማቀናጀት፣ ላለፉት 18 ዓመታት በሀገሪቱ የሚዲያ ኢንዱስትሪ ላይ የማይረሳ ታሪካዊ አሻራ ያሳረፉ ስኬታማ ሥራ ፈጣሪ ነበሩ። በመታሰቢያ መርሐ ግብሩ ላይ የቤተሰብ አባላት፣ ወዳጅ ዘመዶች፣ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፣ አንጋፋና ወጣት ጋዜጠኞች፣ የጥበብ ሰዎች፣ አድናቂዎቻቸውና የቅርብ የሥራ ባልደረቦቻቸው ተገኝተዋል። የአቶ አማን ፍሥሐጽዮን የሥርዓተ ቀበር ዛሬ ከቀኑ 9 ሰዓት በቅዱስ ጴጥሮስ ወጳውሎስ መካነ መቃብር የሚፈጸም ይሆናል። በሕይወት አበበ #EthiopianBroadcastingCorporation#Ethiopia#AmanFissehation#EBS