TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Python Заметки

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Најди сличен содржај

Изворен канал @pythonotes · Post #48 · 8 мар.

Всё начиналось с библиотеки six, что означает цифру 6 и является результатом умножения 2*3 (напомню что six это библиотека для написания кода одновременно совместимого для Python 2 и 3). Но как обычно всегда найдется тот, кому не всё понравится и он напишет свой вариант) В итоге получаем небольшой ряд "числовых" библиотек примерно для одного и того же https://pypi.org/project/six/ https://pypi.org/project/eight/ https://pypi.org/project/nine/ Выглядит забавно. Я решил проверить, есть ли другие библиотеки с числом в названии, хотя бы до 20. И вот что нашлось: https://pypi.org/project/one/ https://pypi.org/project/two/ https://pypi.org/project/three/ four - свободно https://pypi.org/project/five/ https://pypi.org/project/six/ https://pypi.org/project/seven/ https://pypi.org/project/eight/ https://pypi.org/project/nine/ ten - свободно https://pypi.org/project/eleven/ https://pypi.org/project/twelve/ thirteen - свободно fourteen - свободно fifteen - свободно https://pypi.org/project/sixteen/ seventeen - свободно nineteen - свободно twenty - свободно Назначения у этих проектов, конечно, разные. Есть и заброшенные и популярные. Но места еще есть 😊 Занимаем пока свободно! PS. Всех уделал Em Fresh со своей линейкой Python-альбомов😁 (жмакнуть show more) PPS. Всех читательниц моего канала поздравляю с праздником 🌼🥳💐 #offtop#libs#2to3

Резултати

Пронајдени 1 слични објави

Пребарај: #debtrestructuring

当前筛选 #debtrestructuring清除筛选

ኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ማሻሻያዋን የሚደግፉ ቁልፍ ስምምነቶችን ከፈረንሳይ ጋር ተፈራረመች *********** ዛሬ በአዲስ አበባ በተከናወነ ሥነ-ሥርዓት፣ የኢትዮጵያና የፈረንሳይ መንግሥታት የኢትዮጵያን የኢኮኖሚ ማሻሻያ የሚደግፉ ቁልፍ ስምምነቶችን ተፈራርመዋል። ስምምነቱን የኢትዮጵያ የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ እንዲሁም በፈረንሳይ የአውሮፓና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሚስዝ ኤሌኖሬ ካሮይት መንግሥታቱን በመወከል ተፈራርመዋል። የስምምነቱ ዋና ዋና ይዘቶች፦ 1. የዕዳ ሽግሽግ (Debt Restructuring): በG20 የጋራ ማዕቀፍ ስር ከሁለትዮሽ አበዳሪዎች ጋር የተደረገ የመጀመሪያው ታሪካዊ የዕዳ ሽግሽግ ስምምነት ተፈርሟል። ይህም ለኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ማገገም ትልቅ ሚና ይጫወታል። 2. የ81.5 ሚሊዮን ዩሮ ድጋፍ፦ ለሁለተኛው የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ (HGER 2.0) ማስፈጸሚያ የሚውል 80 ሚሊዮን ዩሮ የበጀት ድጋፍ እና 1.5 ሚሊዮን ዩሮ የቴክኒክ ድጋፍ ስምምነት ተደርጓል። 3. አዳዲስ የኢንቨስትመንት መስኮች፦ ፈረንሳይ በኢትዮጵያ በሚገነባው የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ላይ ለመሳተፍ ፍላጎት አሳይታለች። 4. ትብብርን ማስፋት፦ በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ያለው የፈረንሳይ አጠቃላይ የኢንቨስትመንት መጠን ከ600 ሚሊዮን ዩሮ በላይ የደረሰ ሲሆን፣ ከዚህ ውስጥ ከግማሽ በላይ የሚሆነው (300 ሚሊዮን ዩሮ) ለኢነርጂ ዘርፍ መዋል መቻሉ ተገልጿል። ይህ ስምምነት በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን የቆየ ወዳጅነት ወደ ላቀ ደረጃ የሚያሸጋግርና የኢትዮጵያን የንግድና የኢኮኖሚ ተወዳዳሪነት የሚያሳድግ መሆኑ ተመልክቷል። በሀብተሚካኤል ክፍሉ #Ethiopia#France#StrategicPartnership#DebtRestructuring#EconomicReform#EBC#EthiopianBroadcastingCorporation