TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Python Заметки

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Најди сличен содржај

Изворен канал @pythonotes · Post #61 · 2 апр.

Ранее я уже упоминал о другой фишке из ˍˍfutureˍˍ , это оператор деления. from __future__ import division Суть проста. Раньше сложность типа данных результата поределялась типом самого сложного операнда. Например: int/int => int int/float => float В первом случае оба операнда int, значит и результат будет int. Во втором float более сложный тип, поэтому результат будет float. Если нам требуется получить дробное значение при делении двух int то приходилось форсированно один из операндов конверировать в float. 12/float(5) => float Но с новой "философией" это не требуется. В Python3 "floor division" заменили на "true division" а старый способ теперь работает через оператор "//". >>> 3/2 1.5 >>> 3//2 1 То есть теперь деление int на int даёт float если результат не целое число. В классах теперь доступны методы __floordiv__() и __truediv__() для определения поведения с этими операторами. Данный переход описан в PEP238. #pep#2to3#basic

Резултати

Пронајдени 1 слични објави

Пребарај: #developmentandpeace

当前筛选 #developmentandpeace清除筛选

የወቅቱ አርበኝነት የባሕር በር ጥያቄን ማሳካት ነው ************* 130ኛው የዓድዋ ድል በዓል በሲዳማ ክልል ''ከአኩሪ ታሪክ ወደ ብሩህ አድማስ'' በሚል መሪ ቃል እየተከበረ ይገኛል። በመድረኩ ላይ የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች፣ አርበኞች፣ የፀጥታ አካላት፣ ሴቶችና ወጣቶች ተገኝተዋል። የሲዳማ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር አቶ በየነ በራሳ በመድረኩ ባስተላለፉት መልዕክት፤ ዓድዋ የትናንት፣ የዛሬ እና የነገ ትውልድን ያስተሳሰረ የቃል ኪዳን ምልክት መሆኑን ገልጸዋል። ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ አክለውም፣ የኢትዮጵያውያን የወቅቱ አርበኝነት ከድህነት መውጫ የሆነውን የባሕር በር ባለቤትነት ጥያቄን ማሳካት መሆኑን በመጥቀስ፤ የአሁኑ ትውልድ እንደ ባሕር በር ያሉ ብሔራዊ ጥቅሞችን ለማስከበር በጋራ መቆም እንዳለበት አሳስበዋል። የክልሉ ሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ እመቤት ኢሳያስ በበኩላቸው፤ ዓድዋ የኅብረት እና የአንድነት ምልክት መሆኑን ገልጸዋል። ወጣቶችና ሴቶች ዛሬም ለሀገር ሰላምና ለልማት በአርበኝነት ሊቆሙ እንደሚገባም ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል። በበዓሉ አከባበር ላይ የታደሙት የተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎችም የጀግኖች አባቶችን ታሪክ በማስታወስ፣ ለሀገራዊ አንድነትና ለልማት የበኩላቸውን አስተዋጽኦ ለማበርከት ቃል ገብተዋል። በአስረሳው ወገሼ #የዓድዋድል#VictoryOfAdwa#ብሔራዊጥቅም#NationalInterest#አርበኝነት#DevelopmentAndPeace