@WorldNews · Post #73611 · 26.03.2026 г., 07:49
Germany's defence minister claims Trump has 'no exit strategy' in Iran [Read FullArticle] @WorldNews#GermanyNews#IranCrisis#TrumpPolicy
TGINSIGHT SIMILAR POSTS
Изворен канал @pythonotes · Post #61 · 2 апр.
Ранее я уже упоминал о другой фишке из ˍˍfutureˍˍ , это оператор деления. from __future__ import division Суть проста. Раньше сложность типа данных результата поределялась типом самого сложного операнда. Например: int/int => int int/float => float В первом случае оба операнда int, значит и результат будет int. Во втором float более сложный тип, поэтому результат будет float. Если нам требуется получить дробное значение при делении двух int то приходилось форсированно один из операндов конверировать в float. 12/float(5) => float Но с новой "философией" это не требуется. В Python3 "floor division" заменили на "true division" а старый способ теперь работает через оператор "//". >>> 3/2 1.5 >>> 3//2 1 То есть теперь деление int на int даёт float если результат не целое число. В классах теперь доступны методы __floordiv__() и __truediv__() для определения поведения с этими операторами. Данный переход описан в PEP238. #pep#2to3#basic
Пребарај: #irancrisis
@WorldNews · Post #73611 · 26.03.2026 г., 07:49
Germany's defence minister claims Trump has 'no exit strategy' in Iran [Read FullArticle] @WorldNews#GermanyNews#IranCrisis#TrumpPolicy
@ebcnewsnow · Post #53143 · 07.04.2026 г., 15:32
ፕሬዚዳንት ትራምፕ ለኢራን የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ ሰጡ፤ ኢራን ዜጎቿ የኃይል መሠረተ ልማትን እንዲጠብቁ ጠይቃለች ************************* የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ‘ትሩዝ ሶሺያል’ በተሰኘው የማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ላይ ባስተላለፉት መልዕክት፣ ኢራን ከአሜሪካ ጋር በአስቸኳይ ስምምነት ላይ ካልደረሰች "መላው ሥልጣኔዋ ዛሬ ምሽት ይጠፋል፤ ዳግመኛም ተመልሶ አይመጣም" ሲሉ አስጠንቅቀዋል። ፕሬዚዳንቱ ይህ እንዲሆን እንደማይፈልጉ ቢገልጹም፣ የተሰጠው የሰዓታት ቀነ-ገደብ እየተጠናቀቀ በመሆኑ "ሳይሆን አይቀርም" በማለት ክስተቱ የማይቀር መሆኑን አመልክተዋል። ኢራን ስትራቴጂካዊውን የሆርሙዝ ወሽመጥ በመዝጋት የዓለምን ኢኮኖሚ "አግቻለሁ" በማለት የምታደርገውን ሙከራ እንደ ትልቅ ስህተት እና የአስገዳጅነት ስልት የቆጠሩት ትራምፕ፣ ለ47 ዓመታት የዘለቀው ማስፈራራት፣ ሙስና እና ሞት ዛሬ ምሽት ያበቃል ብለዋል። አክለውም በዓለም ረጅም ታሪክ ውስጥ እጅግ ወሳኝ የሆነው ውጤት ዛሬ ምሽት እንደሚታወቅ እና ምናልባትም "አስደናቂ አብዮታዊ ለውጥ" ሊመጣ እንደሚችል ጠቁመዋል። ኢራን በመካከለኛ ወገኖች በኩል የቀረበላትን የጊዜያዊ ተኩስ አቁም የሰላም ዕቅድ ውድቅ ማድረጓን የገለጸች ሲሆን፣ ዘላቂ ድርድር ሊጀመር የሚችለው አሜሪካ እና እስራኤል ጥቃታቸውን አቁመው ለደረሰው ጉዳት ካሳ ሲከፍሉ ብቻ መሆኑን አስታውቃለች። በተጨማሪም ማንኛውም የወደፊት ስምምነት የሆርሙዝ ወሽመጥ በኢራን ቁጥጥር ሥር ሆኖ በሚያልፉ መርከቦች ላይ ቀረጥ የመጣል መብቷን ሊያከብር እንደሚገባ የሀገሪቱ ከፍተኛ ምንጮች አመልክተዋል ሲል ሮይተርስ ዘግቧል። #Trump#IranCrisis#HormuzStrait#BreakingNews#MiddleEastConflict