TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Python Заметки

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Најди сличен содржај

Изворен канал @pythonotes · Post #65 · 8 апр.

Небольшой трик с регулярными выражениями который редко вижу в чужом коде. Допустим, вам нужно распарсить простой текст и вытащить оттуда пары имя+телефон. Вернуть всё это надо в виде списка словарей. Возьмем очень простой пример текста. >>> text = ''' >>> Alex:8999123456 >>> Mike:+799987654 >>> Oleg:+344456789 >>> ''' Соответственно, для выделения нужных элементов будем использовать группы. Получится такой паттерн: (\w+):([\d+]+) Как мы будем формировать словарь из найденных групп? >>> import re >>> results = [] >>> for match in re.finditer(r"(\w+):([\d+]+)", text): >>> results.append({ >>> "name": match.group(1), >>> "phone": match.group(2) >>> }) >>> print(results) [{'name': 'Alex', 'phone': '8999123456'}, ...] Можно немного сократить запись используя zip >>> results = [] >>> for match in re.finditer(r"(\w+):([\d+]+)", text): >>> results.append(dict(zip(['name', 'phone'], match.groups()))) Но есть способ лучше! Это именованные группы в regex. Можно в паттерне указать имя группы и результат сразу забрать в виде словаря. >>> for match in re.finditer(r"(?P<name>\w+):(?P<phone>[\d+]+)", text): >>> results.append(match.groupdict()) То есть всё что я сделал, это добавил в начале группы (внутри сбокочек) такую запись: (?P<group-name>...) Теперь найденная группа имеет имя и можно обратиться к ней как к элементу списка >>> name = match['name'] Либо забрать сразу весь словарь методом groupdict() >>> match.groupdict() #tricks#regex

Резултати

Пронајдени 1 слични објави

Пребарај: #birhanujulla

当前筛选 #birhanujulla清除筛选
Borkena

@borkena · Post #5852 · 25.02.2026 г., 07:34

በሰሜን ወሎ ዞን ሲሪንቃ ከተማ በተፈፀመ የከባድ መሳሪያ ጥቃት የአባትና ልጅ ህይወት አለፈ። የመንግስት ጦር በአካባቢው በፈፀመው የከባድ መሳሪያ ጥቃት አንድ የ65 አመት አባት እና የ23 አመት ልጃቸው መገደላቸውን የአካባቢው ነዋሪዎች ለቦርከና ተናግረዋል። ነዋሪዎቹ ለቦርከና በሰጡት አስተያየት የከባድ መሳሪያ ጥቃቱ በመኖሪያ ቤት ላይ መድረሱን ገልፀዋል። ሁለቱ ግለሰቦች ህይወታቸው ያለፈው በቤት ውስጥ ስለነበሩ እንደሆነ ገልፀው፣ ሌሎች የቤተሰብ አባላት ከቤት ውጭ በመሆናቸው ከጥቃቱ መትረፋቸውን አስረድተዋል። ከአባትና ልጁ በተጨማሪ በቤት ውስጥ የነበሩ እንስሳቶቻቸው ተገድለዋል ተብሏል። በአካባቢው የነበረው ተኩስ ከባድ እንደነበር የገለፁት ነዋሪዎቹ፣ ከአዲስአበባ እና ከደሴ የመጡ ተጓዦች መንገዱ በግጭቱ ምክንያት በመዘጋቱ ህይወታቸውን ለማትረፍ ከተሽከርካሪ ወርደው በመኖሪያ መንደሮች ለመግባት መገደዳቸውን አብራርተዋል። የአይን እማኞቹ የከባድ መሳሪያ ጥቃቱ የደረሰው ሰሞኑን የፋኖ ሀይሎች በወልዲያ ዙሪያ ሰፍሮ በሚገኘው የመከላከያ ሀይል ላይ ጥቃት ማድረሳቸውን ተከትሎ መሆኑን ገልፀዋል። በዚህ ጦርነት ከታጣቂዎቹ ከፍተኛ ጉዳት የደረሰበት የመንግስት ጦር በወሰደው የአፀፋ እርምጃ ነው ንፁሃን ዜጎች ህይወታቸው ያለፈው ተብሏል። #Ethiopia#EthiopianNationalDefenceForce#AFNM#fano#AbiyAhmed#BirhanuJulla#news#መከላከያ#ፋኖ#ዜና